መብራት ኃይል : እዚህ አገር በጥባጭ ነው! ለምን አይፈርስም? ለምን አይሸጥም? ሕዝቡን እያማረረ እስከመቼ?
Posted: 24 Mar 2021, 22:58
ህዝቡ ሁሉ የሚያወራው ስለዚህ የበሰበሰ መስሪያ ቤትን ጉድ ነው:: ከንፅህና ንፅህና የለው : ቅልጥፍና የላቸው : ግድየለሽ የሆኑ: ሂሳብ በስርዓቱ አስልተው መናገር የማችሉ : ስራን በግዜው የማያደርሱ ።።።።
የአንድ ሰው የተተመነለት ሂሳብ 1200 ብር ሆኖ እነሱ 10000 ብር የሚሉ ጉዶች ናቸው:: ያ ሰው ትክክል አይደለም ይጣራልኝ ብሎ ከሄደ መልስ የሚያገኘው ከአመት በህዋላ ነው::
አሁን ደሞ ያየሁት ጉድ:: የመብራት ኃይል ሰራተኛ ወደ አንዱ ቤት ሄዶ "በሰዓቱ አልከፈላችሁም" ብሎ መብራት ይቆርጥባቸዋል:: ሰዎቹ መብራት ኃይል ሄደው ያመለክታሉ:: መብራት ኃይል "150 ብር መቀጫ ትከፍላላችሁ" ሲሉዋቸው:
ሰዎቹ :"ለምን እንከፍላለን እኛ በሰዓቱ ነበር የምንከፍለው : ለምን ተቆረጠ?" ቢሉ
መብራት ኃይል: ደሞ "ለምን አትቁረጥ ብላችሁ ደረሰኝ አታሳዩም ነበር" ይላሉ::
ሰዎቹ :" ሰውየው ደረሰኝ ማየት አይፈልግም : መቁረጥ ነው የሚፈልገው" ብለው ቢነግሩም መብራት ኃይል ግን መፍትሄ አልሰጠም::
ከዛም ሰዎቹ መቀጫውን ከፍለው የሰውየውን ስልክ ቁጥር ተቀብለው "ደውሉለት" ይባላሉ::
ሰውየው ስልኩን ሳምንት ሙሉ ዘግቶ ጠፋ:: ሰዎቹ ሳምንት ሙሉ ጨለማ ውስጥ ከረሙ::
ከዛም መብራት ኃይል የሚሰራ ሰው ይህንን ሰው ፈልጎ ያገኘውና ጉቦ ሰጥቶ ለምኖ እንዲቀጥል ያረገዋል::
ይህ ነው መብራት ኃይል ማለት:::
በነገራችን ላይ መብራት ኃይል ይህንን ከተከታተለው: የልጁ ስልክ ቁጥር ይህ ነው
09433303439 (ታምራት ) ነው:: ይህን የሰው እና እሱን የመስሉ ሰዎች እርምጃ ሊወሰድባቸው ይገባል::
የአንድ ሰው የተተመነለት ሂሳብ 1200 ብር ሆኖ እነሱ 10000 ብር የሚሉ ጉዶች ናቸው:: ያ ሰው ትክክል አይደለም ይጣራልኝ ብሎ ከሄደ መልስ የሚያገኘው ከአመት በህዋላ ነው::
አሁን ደሞ ያየሁት ጉድ:: የመብራት ኃይል ሰራተኛ ወደ አንዱ ቤት ሄዶ "በሰዓቱ አልከፈላችሁም" ብሎ መብራት ይቆርጥባቸዋል:: ሰዎቹ መብራት ኃይል ሄደው ያመለክታሉ:: መብራት ኃይል "150 ብር መቀጫ ትከፍላላችሁ" ሲሉዋቸው:
ሰዎቹ :"ለምን እንከፍላለን እኛ በሰዓቱ ነበር የምንከፍለው : ለምን ተቆረጠ?" ቢሉ
መብራት ኃይል: ደሞ "ለምን አትቁረጥ ብላችሁ ደረሰኝ አታሳዩም ነበር" ይላሉ::
ሰዎቹ :" ሰውየው ደረሰኝ ማየት አይፈልግም : መቁረጥ ነው የሚፈልገው" ብለው ቢነግሩም መብራት ኃይል ግን መፍትሄ አልሰጠም::
ከዛም ሰዎቹ መቀጫውን ከፍለው የሰውየውን ስልክ ቁጥር ተቀብለው "ደውሉለት" ይባላሉ::
ሰውየው ስልኩን ሳምንት ሙሉ ዘግቶ ጠፋ:: ሰዎቹ ሳምንት ሙሉ ጨለማ ውስጥ ከረሙ::
ከዛም መብራት ኃይል የሚሰራ ሰው ይህንን ሰው ፈልጎ ያገኘውና ጉቦ ሰጥቶ ለምኖ እንዲቀጥል ያረገዋል::
ይህ ነው መብራት ኃይል ማለት:::
በነገራችን ላይ መብራት ኃይል ይህንን ከተከታተለው: የልጁ ስልክ ቁጥር ይህ ነው
09433303439 (ታምራት ) ነው:: ይህን የሰው እና እሱን የመስሉ ሰዎች እርምጃ ሊወሰድባቸው ይገባል::