Page 1 of 1

ዛሬም በኢትዮዽያዊቷ ሲሲሊ (ትግራይ) እነ ስዩም መስፍን፣ ዐባይ ፀሐዬ ወዘተ ወያኔዎች በህይወት አሉ መቸ ይመጣሉ ነው ወሬው።

Posted: 14 Mar 2021, 13:16
by Abere
ዛሬም በኢትዮዽያዊቷ ሲሲሊ (ትግራይ) እነ ስዩም መስፍን፣ ዐባይ ፀሐዬ ወዘተ ወያኔዎች በህይወት አሉ መቸ ይመጣሉ ነው ወሬው።በኢትዮዽያ ብቻ ሳይሆን በአፍሪካ የውሸት ፩ኛ መሸመኛ የሆነው ትግራይ ክፍለ ሃገር ገና ብዙ አስቂኝ ቂላቂል ነገር ያሳማናል። ትግራይ ብር ያትማል መቺ አርሶ ያመርታል እያሉን ነው አሁን ደግሞ። ናቅፋ እና ብር በጆንያ ይሰፈራል በእኛዋ ትግራይ Sicily.

Re: ዛሬም በኢትዮዽያዊቷ ሲሲሊ (ትግራይ) እነ ስዩም መስፍን፣ ዐባይ ፀሐዬ ወዘተ ወያኔዎች በህይወት አሉ መቸ ይመጣሉ ነው ወሬው።

Posted: 14 Mar 2021, 14:06
by simbe11
ሲሲሊ = Sea of the sillies
A fitting name for ....

Re: ዛሬም በኢትዮዽያዊቷ ሲሲሊ (ትግራይ) እነ ስዩም መስፍን፣ ዐባይ ፀሐዬ ወዘተ ወያኔዎች በህይወት አሉ መቸ ይመጣሉ ነው ወሬው።

Posted: 14 Mar 2021, 14:09
by Weyane.is.dead
:shock: :shock: :shock:
Abere wrote:
14 Mar 2021, 13:16
ዛሬም በኢትዮዽያዊቷ ሲሲሊ (ትግራይ) እነ ስዩም መስፍን፣ ዐባይ ፀሐዬ ወዘተ ወያኔዎች በህይወት አሉ መቸ ይመጣሉ ነው ወሬው።በኢትዮዽያ ብቻ ሳይሆን በአፍሪካ የውሸት ፩ኛ መሸመኛ የሆነው ትግራይ ክፍለ ሃገር ገና ብዙ አስቂኝ ቂላቂል ነገር ያሳማናል። ትግራይ ብር ያትማል መቺ አርሶ ያመርታል እያሉን ነው አሁን ደግሞ። ናቅፋ እና ብር በጆንያ ይሰፈራል በእኛዋ ትግራይ Sicily.