Page 1 of 1
"በጊዜ ኢትዮጵያ ወደ ኤርትራ ሳትቀየር፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ አቢይ አሕመድ ከስልጣን የሚወገድበት መንገድ ካልፈለገ በስተቀር፤ ኢትዮጵያ ታሪክ እንዳትሆን ያሰጋል" አብርሃ በላይ Ethiomedia
Posted: 14 Feb 2021, 16:22
by sarcasm
"በጊዜ ኢትዮጵያ ወደ ኤርትራ ሳትቀየር ፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ እንደምንም ብሎ፤ አቢይ አሕመድ ከስልጣን የሚወገድበት መንገድ ካልፈለገ በስተቀር፤ ኢትዮጵያ ታሪክ እንዳትሆን ያሰጋል ።" አብርሃ በላይ (ethiomedia.com founder / owner)
FF 1:06:00
Re: "በጊዜ ኢትዮጵያ ወደ ኤርትራ ሳትቀየር፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ አቢይ አሕመድ ከስልጣን የሚወገድበት መንገድ ካልፈለገ በስተቀር፤ ኢትዮጵያ ታሪክ እንዳትሆን ያሰጋል" አብርሃ በላይ Ethiom
Posted: 14 Feb 2021, 16:27
by Fiyameta
Re: "በጊዜ ኢትዮጵያ ወደ ኤርትራ ሳትቀየር፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ አቢይ አሕመድ ከስልጣን የሚወገድበት መንገድ ካልፈለገ በስተቀር፤ ኢትዮጵያ ታሪክ እንዳትሆን ያሰጋል" አብርሃ በላይ Ethiom
Posted: 14 Feb 2021, 16:39
by pushkin
ምነይነት የእምሮ ዝግመት ያለብህ የጁንታው ተላላኪ ነህ! ሲጀመር አብረሃ በላይ የሚሉት የትግራይ ሰው ዋንኛው የኤርትራን ነጻ መውጣት ከማይዋጥላቸው ደካማ ይትግራይ ተወላጆች አንዱ ነው። እሱም ሆነ ቴድሮስ አይነስውሩ፣ ኢሳያስ እንዳሉ እችን አለም በሞት ሊሰናበቷት እንደሚችሉ መገመት አያዳግትም። ዋንኛው ችግራቸው ኤርትራ ነጻ መውጣታቸው ነው። ስለዚህ ከነዚህ ደንቆሮዎች ምንም መማር አትችልም። ከነጥላቻቸው እንደሚጠፉ ግን አያጠራጥርም።
sarcasm wrote: ↑14 Feb 2021, 16:22
"በጊዜ ኢትዮጵያ ወደ ኤርትራ ሳትቀየር ፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ እንደምንም ብሎ፤ አቢይ አሕመድ ከስልጣን የሚወገድበት መንገድ ካልፈለገ በስተቀር፤ ኢትዮጵያ ታሪክ እንዳትሆን ያሰጋል ።" አብርሃ በላይ (ethiomedia.com founder / owner)
FF 1:06:00