ደብረ-ጽዩን ፥ እባካችሁ ወደ ሃገረ-ሰላም እንዳትልኩኝ
ጀነራል ባጫ ደበሌ ፥ ኣትፍራ በሃገረ-ሰላም ነህ ያለህ
ደብረ-ጽዩን ፥ ሞኝ መስሎህ እንዳልሆን ያለሁበት ቦታ በመሬት ያለው ሃገረ-ሰላም መሆኑን ኣውቃለሁ ።
ጀነራል ባጫ ደበሌ ፥ ወዲ ሃገረ-ሰላም እንደምትሄድ እዝጊኣብሄር እንጂ እኔ ኣልወስነውም ። እኔ ስራየ በመፌት
ያለ ጉዳይ ብቻ ነው ።
-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
Latest words from Debrezion : " እባካችሁ ወደ ሃገረ-ሰላም እንዳትልኩኝ "
-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
Re: Latest words from Debrezion : " እባካችሁ ወደ ሃገረ-ሰላም እንዳትልኩኝ "
እንደ ደብረጽዮን የመሰለ የስግብግቦች መሪ ሃገረ-ሰላም ( መንግስተ-ሰማያት ) ሊገባ ኣይችልም ።
-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
Re: Latest words from Debrezion : " እባካችሁ ወደ ሃገረ-ሰላም እንዳትልኩኝ "
ወደ ሃገረ-ሰላምና ሃገረ-ሰይጣን ለመሄድ መጀመርያ መሞት ኣለብህ ። ወደ ሃገረ-ሰላም ኣትልኩኝ ሲል ደብረጽዮን ኣትግደሉኛ ማለቱ ነው ። ሰውየው ሞት ይፈራል ።
-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
Re: Latest words from Debrezion : " እባካችሁ ወደ ሃገረ-ሰላም እንዳትልኩኝ "
ደብርየ ደብሪቱ እንደምን ኣላችሁ ፥ መታየዜን ፌክ-ንውስ ሆኖ ብሎ ከበሮ የሚደልቅና ዋሽንት የሚነፋ የኔ ሞት ይመኛል ማለት ነው ።
ኣታዮ ኣእዱግ ደቂ ወያነ ለዓይማ ኻብ ልመውት ብይዙኝ ኻም ልሕሸኒ ለይትፈልጡይ ።