Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ፎጣ ለባሽ ፋኖ አለቀ ወይስ ተገባደደ እንበል? ሀብታሙ አያሌውና ብርሀኑ ጁንታ በቃል አጠቃቀሙ ላይ አይግባቡም፡፡ ለማንኛውም መረጃው እነሆ!

Post by AbebeB » 20 Nov 2020, 14:29

በዘልማድ ጋዜጠኛው ሀብታሙ፣ አማራ እያለቀብን ጄነራል ጁንታና መርዳሣ በቦታው ላይ ተቀምጠው አማራን እያስፈጁን ነውና ለታሪክ ይመዝገብ (ከአሸነፍን ወዮላቸው እንደ ማለት ነው) የሚል አንድምታ እያቀረበ ያማርራል፡፡ ጁንታ ግን አልገባውም!

ለነገሩ የሀብታሙ አባባል ታርካዊ እውኔታ አለው፡፡ ሚንሊክ ጎበናን ለጦርነት ተጠቅሞት ሲያበቃ ቆለጡን ዎርጦ አስወገደው፡፡ ሐ/ሲላሴም ዲናግዴን ተጠቅሞት ሲያበቃ አኮላሽቶ ነበር የገደለው፡፡

ስለዚህ ሀብታሙ፣ አብይ ጁንታን ተጠቅሞ ቢያሸንፍና በኃላ ላይ ምርኮ ነበርክና ወደ ምርኮነት ትመለሳለህ ሊለው እንደሚችል መገመቱ ምን ይገርማል፡፡

ለሀብታሙ አባባል የ Nov 20, 2020 ዝግጅታቸውን ማዳመጥ ነው፡፡

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: ፎጣ ለባሽ ፋኖ አለቀ ወይስ ተገባደደ እንበል? ሀብታሙ አያሌውና ብርሀኑ ጁንታ በቃል አጠቃቀሙ ላይ አይግባቡም፡፡ ለማንኛውም መረጃው እነሆ!

Post by AbebeB » 20 Nov 2020, 14:55

AbebeB wrote:
20 Nov 2020, 14:29
በዘልማድ ጋዜጠኛው ሀብታሙ፣ አማራ እያለቀብን ጄነራል ጁንታና መርዳሣ በቦታው ላይ ተቀምጠው አማራን እያስፈጁን ነውና ለታሪክ ይመዝገብ (ከአሸነፍን ወዮላቸው እንደ ማለት ነው) የሚል አንድምታ እያቀረበ ያማርራል፡፡ ጁንታ ግን አልገባውም!

ለነገሩ የሀብታሙ አባባል ታርካዊ እውኔታ አለው፡፡ ሚንሊክ ጎበናን ለጦርነት ተጠቅሞት ሲያበቃ ቆለጡን ዎርጦ አስወገደው፡፡ ሐ/ሲላሴም ዲናግዴን ተጠቅሞት ሲያበቃ አኮላሽቶ ነበር የገደለው፡፡

ስለዚህ ሀብታሙ፣ አብይ ጁንታን ተጠቅሞ ቢያሸንፍና በኃላ ላይ ምርኮ ነበርክና ወደ ምርኮነት ትመለሳለህ ሊለው እንደሚችል መገመቱ ምን ይገርማል፡፡

ለሀብታሙ አባባል የ Nov 20, 2020 ዝግጅታቸውን ማዳመጥ ነው፡፡
Further infos will come soon. Meanwhile, enjoy this.
Please wait, video is loading...


Post Reply