"የኦህዴድ የወረዳ አመራሮች ናቸው እየገደሉ እና እያፈናቀሉን ያሉት፡፡ ወረዳው ነው ያስበላን ! ወረዳው ከቀድሞ ጀምሮ ሰብስቦን አንድ አማርኛ ተናጋሪ እዚህ እንዳይኖር ሲል እኛ አላወቅንም አልጠረጠርንም" - ከሞት የተረፉ እናት የተናገሩት
በኦሮምያ ክልል በአማራ ህዝብ ላይ እየተካሄዱ ያሉት የዘር ማጥፋቶች በኦነግ እና በኦህዴድ አመራሮች በጋራ እየተፈጸሙ እንደሆን መራጃ ወጣ!!
በኦሮምያ ክልል በአማራ ህዝብ ላይ እየተካሄዱ ያሉት የዘር ማጥፋቶች በኦነግ እና በኦህዴድ አመራሮች በጋራ እየተፈጸሙ እንደሆን መራጃ ወጣ!!