Page 1 of 1

የሞኝ ነገር አይነገር!!!!

Posted: 27 Apr 2020, 10:35
by Ejersa
የድሮ ታጋይ አቶ ተክለ ብርሃን ወልደ አረጋይ በትግል ቆይታቸው የጥይት ድምፅና ወሬ በማይ ሰማበት ድቘት በሚሰፈርበት የምድብ ቦታ/ክፍል ተመድበው እልፍ አእላፍ የትግራይ ወጣቶች ፈንጅ በሚረግጡበት ሰዓት እሳቸው ግን ለቁስለኛ ማገገምያ የተዘጋጀውን የድቘት ወተት እየበጠበጡ በመጠጣትና ሙኩቶች እያጋደሙ ጮማ እያማረጡ ሰውነታቸውን በማደለብ የትግል ግዚያቸው በተድላ ያሳለፉ እድለኛ ከመሆናቸው

በተጨማሪ የጄኔራል ሸክማቸው ደግሞ በአገራቸውና በመንደራቸው ሰዎች በሱጦታ መልኩ የተበረከተላቸው ሳያውቁና ሳይሰሩ የከበሩ ባለ ድፍን አእምሮ መሆናቸው የቅርብ ጓደኞቻቸው በግልፅ አጫዕቶብኛል። እኚህ ሰውዪ ነው እንግዲህ 27 ዓመታት ሙሉ አማርኛ አጣርተው ለመናገር ሳይችሉ ቀርቶው ለመዝረፍ ግን በተኮላተፈ ምላሳቸው ቢሆንም አገራችን ሙልጭ አድርገው እራቆቷን ያስቀርዋት።
ያሳዝናል " ሞኝና ወረቀት ከያዘ አይለቅም" የሚባለው ለካ ለዚህ ነው? አማርኛ ሳይችል የአማርኛ ቛንቛ ለመተቸትና ለማቛሸሽ መከጀሉስ? "ሞኝ ከሞተልህ እንደ ተዳረልህ" አይደል?


Re: የሞኝ ነገር አይነገር!!!!

Posted: 27 Apr 2020, 10:41
by Ejersa
Please wait, video is loading...

Re: የሞኝ ነገር አይነገር!!!!

Posted: 27 Apr 2020, 10:44
by Kuasmeda

present wrote:
27 Apr 2020, 10:40
His father is Ascari Eritrean. I am not sure about his mother. 15 years ago he used were shirt with Eritrean map on it

He is, of course, loved by all tplf Ascari Eritreans

Re: የሞኝ ነገር አይነገር!!!!

Posted: 27 Apr 2020, 10:58
by Hameddibewoyane
ፌኩ ጄኔራል ተክለብርሃን ለ27 አመታት በስልጣን ላይ እያለ ወደ ትግራይ የመጣው ለስብሰባ ሶስት ጊዜ ብቻ ነው የሚገርመው ይህ ብቻ አይደለም ልጆቹ እንግሊዘኛ እና አማርኛ አቀላጥፈው ይናገራሉ ትግርኛ ግን አይችሉም።
Ejersa wrote:
27 Apr 2020, 10:35
የድሮ ታጋይ አቶ ተክለ ብርሃን ወልደ አረጋይ በትግል ቆይታቸው የጥይት ድምፅና ወሬ በማይ ሰማበት ድቘት በሚሰፈርበት የምድብ ቦታ/ክፍል ተመድበው እልፍ አእላፍ የትግራይ ወጣቶች ፈንጅ በሚረግጡበት ሰዓት እሳቸው ግን ለቁስለኛ ማገገምያ የተዘጋጀውን የድቘት ወተት እየበጠበጡ በመጠጣትና ሙኩቶች እያጋደሙ ጮማ እያማረጡ ሰውነታቸውን በማደለብ የትግል ግዚያቸው በተድላ ያሳለፉ እድለኛ ከመሆናቸው

በተጨማሪ የጄኔራል ሸክማቸው ደግሞ በአገራቸውና በመንደራቸው ሰዎች በሱጦታ መልኩ የተበረከተላቸው ሳያውቁና ሳይሰሩ የከበሩ ባለ ድፍን አእምሮ መሆናቸው የቅርብ ጓደኞቻቸው በግልፅ አጫዕቶብኛል። እኚህ ሰውዪ ነው እንግዲህ 27 ዓመታት ሙሉ አማርኛ አጣርተው ለመናገር ሳይችሉ ቀርቶው ለመዝረፍ ግን በተኮላተፈ ምላሳቸው ቢሆንም አገራችን ሙልጭ አድርገው እራቆቷን ያስቀርዋት።
ያሳዝናል " ሞኝና ወረቀት ከያዘ አይለቅም" የሚባለው ለካ ለዚህ ነው? አማርኛ ሳይችል የአማርኛ ቛንቛ ለመተቸትና ለማቛሸሽ መከጀሉስ? "ሞኝ ከሞተልህ እንደ ተዳረልህ" አይደል?


Re: የሞኝ ነገር አይነገር!!!!

Posted: 27 Apr 2020, 12:58
by Digital Weyane
"ፌስቡክ ከኢትዮጵያ ጋር ለመተባበር ዝግጁነቱ አለው ... ስለዚህ አንታወቅም ብለው የሚንቀሳቀሱ አካላት መታወቃቸውና ወደ ህግ የመቅረባቸው ነገር አይቀሬ ነው።"

ሜጀር ጀነራል ተክለብርሃን
የINSA ዋና ዳይሬክተር፤
አዲስ ዘመን ጋዜጣ ፤ ህዳር 07፤ 2010
8) 8) 8)

Re: የሞኝ ነገር አይነገር!!!!

Posted: 28 Apr 2020, 00:54
by Ejersa
:lol: :lol: :lol: :lol:
Digital Weyane wrote:
27 Apr 2020, 12:58
"ፌስቡክ ከኢትዮጵያ ጋር ለመተባበር ዝግጁነቱ አለው ... ስለዚህ አንታወቅም ብለው የሚንቀሳቀሱ አካላት መታወቃቸውና ወደ ህግ የመቅረባቸው ነገር አይቀሬ ነው።"

ሜጀር ጀነራል ተክለብርሃን
የINSA ዋና ዳይሬክተር፤
አዲስ ዘመን ጋዜጣ ፤ ህዳር 07፤ 2010
8) 8) 8)

Re: የሞኝ ነገር አይነገር!!!!

Posted: 28 Apr 2020, 01:11
by pushkin

Re: የሞኝ ነገር አይነገር!!!!

Posted: 28 Apr 2020, 01:21
by Tog Wajale