Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

የሞኝ ነገር አይነገር!!!!

Post by Ejersa » 27 Apr 2020, 10:35

የድሮ ታጋይ አቶ ተክለ ብርሃን ወልደ አረጋይ በትግል ቆይታቸው የጥይት ድምፅና ወሬ በማይ ሰማበት ድቘት በሚሰፈርበት የምድብ ቦታ/ክፍል ተመድበው እልፍ አእላፍ የትግራይ ወጣቶች ፈንጅ በሚረግጡበት ሰዓት እሳቸው ግን ለቁስለኛ ማገገምያ የተዘጋጀውን የድቘት ወተት እየበጠበጡ በመጠጣትና ሙኩቶች እያጋደሙ ጮማ እያማረጡ ሰውነታቸውን በማደለብ የትግል ግዚያቸው በተድላ ያሳለፉ እድለኛ ከመሆናቸው

በተጨማሪ የጄኔራል ሸክማቸው ደግሞ በአገራቸውና በመንደራቸው ሰዎች በሱጦታ መልኩ የተበረከተላቸው ሳያውቁና ሳይሰሩ የከበሩ ባለ ድፍን አእምሮ መሆናቸው የቅርብ ጓደኞቻቸው በግልፅ አጫዕቶብኛል። እኚህ ሰውዪ ነው እንግዲህ 27 ዓመታት ሙሉ አማርኛ አጣርተው ለመናገር ሳይችሉ ቀርቶው ለመዝረፍ ግን በተኮላተፈ ምላሳቸው ቢሆንም አገራችን ሙልጭ አድርገው እራቆቷን ያስቀርዋት።
ያሳዝናል " ሞኝና ወረቀት ከያዘ አይለቅም" የሚባለው ለካ ለዚህ ነው? አማርኛ ሳይችል የአማርኛ ቛንቛ ለመተቸትና ለማቛሸሽ መከጀሉስ? "ሞኝ ከሞተልህ እንደ ተዳረልህ" አይደል?


Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: የሞኝ ነገር አይነገር!!!!

Post by Ejersa » 27 Apr 2020, 10:41

Please wait, video is loading...

Kuasmeda
Member+
Posts: 6431
Joined: 26 Mar 2015, 08:47

Re: የሞኝ ነገር አይነገር!!!!

Post by Kuasmeda » 27 Apr 2020, 10:44


present wrote:
27 Apr 2020, 10:40
His father is Ascari Eritrean. I am not sure about his mother. 15 years ago he used were shirt with Eritrean map on it

He is, of course, loved by all tplf Ascari Eritreans

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: የሞኝ ነገር አይነገር!!!!

Post by Hameddibewoyane » 27 Apr 2020, 10:58

ፌኩ ጄኔራል ተክለብርሃን ለ27 አመታት በስልጣን ላይ እያለ ወደ ትግራይ የመጣው ለስብሰባ ሶስት ጊዜ ብቻ ነው የሚገርመው ይህ ብቻ አይደለም ልጆቹ እንግሊዘኛ እና አማርኛ አቀላጥፈው ይናገራሉ ትግርኛ ግን አይችሉም።
Ejersa wrote:
27 Apr 2020, 10:35
የድሮ ታጋይ አቶ ተክለ ብርሃን ወልደ አረጋይ በትግል ቆይታቸው የጥይት ድምፅና ወሬ በማይ ሰማበት ድቘት በሚሰፈርበት የምድብ ቦታ/ክፍል ተመድበው እልፍ አእላፍ የትግራይ ወጣቶች ፈንጅ በሚረግጡበት ሰዓት እሳቸው ግን ለቁስለኛ ማገገምያ የተዘጋጀውን የድቘት ወተት እየበጠበጡ በመጠጣትና ሙኩቶች እያጋደሙ ጮማ እያማረጡ ሰውነታቸውን በማደለብ የትግል ግዚያቸው በተድላ ያሳለፉ እድለኛ ከመሆናቸው

በተጨማሪ የጄኔራል ሸክማቸው ደግሞ በአገራቸውና በመንደራቸው ሰዎች በሱጦታ መልኩ የተበረከተላቸው ሳያውቁና ሳይሰሩ የከበሩ ባለ ድፍን አእምሮ መሆናቸው የቅርብ ጓደኞቻቸው በግልፅ አጫዕቶብኛል። እኚህ ሰውዪ ነው እንግዲህ 27 ዓመታት ሙሉ አማርኛ አጣርተው ለመናገር ሳይችሉ ቀርቶው ለመዝረፍ ግን በተኮላተፈ ምላሳቸው ቢሆንም አገራችን ሙልጭ አድርገው እራቆቷን ያስቀርዋት።
ያሳዝናል " ሞኝና ወረቀት ከያዘ አይለቅም" የሚባለው ለካ ለዚህ ነው? አማርኛ ሳይችል የአማርኛ ቛንቛ ለመተቸትና ለማቛሸሽ መከጀሉስ? "ሞኝ ከሞተልህ እንደ ተዳረልህ" አይደል?


Digital Weyane
Member+
Posts: 9837
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: የሞኝ ነገር አይነገር!!!!

Post by Digital Weyane » 27 Apr 2020, 12:58

"ፌስቡክ ከኢትዮጵያ ጋር ለመተባበር ዝግጁነቱ አለው ... ስለዚህ አንታወቅም ብለው የሚንቀሳቀሱ አካላት መታወቃቸውና ወደ ህግ የመቅረባቸው ነገር አይቀሬ ነው።"

ሜጀር ጀነራል ተክለብርሃን
የINSA ዋና ዳይሬክተር፤
አዲስ ዘመን ጋዜጣ ፤ ህዳር 07፤ 2010
8) 8) 8)

Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: የሞኝ ነገር አይነገር!!!!

Post by Ejersa » 28 Apr 2020, 00:54

:lol: :lol: :lol: :lol:
Digital Weyane wrote:
27 Apr 2020, 12:58
"ፌስቡክ ከኢትዮጵያ ጋር ለመተባበር ዝግጁነቱ አለው ... ስለዚህ አንታወቅም ብለው የሚንቀሳቀሱ አካላት መታወቃቸውና ወደ ህግ የመቅረባቸው ነገር አይቀሬ ነው።"

ሜጀር ጀነራል ተክለብርሃን
የINSA ዋና ዳይሬክተር፤
አዲስ ዘመን ጋዜጣ ፤ ህዳር 07፤ 2010
8) 8) 8)

pushkin
Member+
Posts: 9648
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: የሞኝ ነገር አይነገር!!!!

Post by pushkin » 28 Apr 2020, 01:11



Post Reply