Page 1 of 1

BREAKING NEWS የመለሰ ዜናዊ የጥልቁ መልክተኟ ማስተር በላቸው ለመለሰ ሶስት ግዜ ትንቢት ነግሬው ስላልሰማ ነው የሞተው .... ጃንሆይ ብቻ አልነበሩም?????

Posted: 16 Apr 2020, 02:17
by clear12
ኢትዮጵያ ውስጥ እንደዚህ ግለሰብ ብዙ ነብይ ነኝ የሚሉ ቴራፒ የሚያስፈልገው የመናፍስት ድምጽ የሚሰሙ የአእምሮ ችግር(Mental Personality disorders -MPD) ያለባቸው ግለሰቦች ሞልተዋል:: እነዚህ ነብይ ነኝ የሚሉ ሰዎች ሹክ እያለ እንዲያስቱ የሚያደርገውን መንፈስ (Earth bounding negative spirit) ከነሱ ላይ በቴራፒ (Spirit Release therapy http://habeshacults.com/company.html ) አስወግዶ ሰዎቹ ከጥንቁልና ወጥተው በጉልበታቸውና በጭንቅላታቸው ሰርተው እንዲኖሩ ማድረግ ያስፈልጋል :: ??? ትንቢቱ ሁሉ የሚታየውና የሚሆነውን ነገር ነው ጌታ ሹክ አለኝ እያለ የሚገምተው Delusional disorder, ....የገዢው ፓርቲ OPDO እንጂ TPLF አይሆን

Re: BREAKING NEWS የመለሰ ዜናዊ የጥልቁ መልክተኟ ማስተር በላቸው ለመለሰ ሶስት ግዜ ትንቢት ነግሬው ስላልሰማ ነው የሞተው .... ጃንሆይ ብቻ አልነበሩም?????

Posted: 16 Apr 2020, 03:04
by clear12
የሳቅ ንጉስነት ቢዝነስ ብዙ ገንዘብ ማምጣት ሲያቆም ነብይ ነኝ የምትለዋን ሙያ ይዞ ብቅ ያለው በላቸው

Re: BREAKING NEWS የመለሰ ዜናዊ የጥልቁ መልክተኟ ማስተር በላቸው ለመለሰ ሶስት ግዜ ትንቢት ነግሬው ስላልሰማ ነው የሞተው .... ጃንሆይ ብቻ አልነበሩም?????

Posted: 16 Apr 2020, 04:12
by clear12
Recent examples Ethiopians, so-called prophet, with Mental Personality disorders -MPD

Re: BREAKING NEWS የመለሰ ዜናዊ የጥልቁ መልክተኟ ማስተር በላቸው ለመለሰ ሶስት ግዜ ትንቢት ነግሬው ስላልሰማ ነው የሞተው .... ጃንሆይ ብቻ አልነበሩም?????

Posted: 16 Apr 2020, 04:36
by Mahlana
ምነው ማስተር በላቸው የሳቅ ሪከርዴን ካልሰበራችሁ ኣለ ሳ! :lol: :lol: :lol:

Clear12 እነዚህ ሰዎች ያሳብዱሃል።



clear12 wrote:
16 Apr 2020, 02:17
ኢትዮጵያ ውስጥ እንደዚህ ግለሰብ ብዙ ነብይ ነኝ የሚሉ ቴራፒ የሚያስፈልገው የመናፍስት ድምጽ የሚሰሙ የአእምሮ ችግር(Mental Personality disorders -MPD) ያለባቸው ግለሰቦች ሞልተዋል:: እነዚህ ነብይ ነኝ የሚሉ ሰዎች ሹክ እያለ እንዲያስቱ የሚያደርገውን መንፈስ (Earth bounding negative spirit) ከነሱ ላይ በቴራፒ (Spirit Release therapy http://habeshacults.com/company.html ) አስወግዶ ሰዎቹ ከጥንቁልና ወጥተው በጉልበታቸውና በጭንቅላታቸው ሰርተው እንዲኖሩ ማድረግ ያስፈልጋል :: ??? ትንቢቱ ሁሉ የሚታየውና የሚሆነውን ነገር ነው ጌታ ሹክ አለኝ እያለ የሚገምተው Delusional disorder, ....የገዢው ፓርቲ OPDO እንጂ TPLF አይሆን

Re: BREAKING NEWS የመለሰ ዜናዊ የጥልቁ መልክተኟ ማስተር በላቸው ለመለሰ ሶስት ግዜ ትንቢት ነግሬው ስላልሰማ ነው የሞተው .... ጃንሆይ ብቻ አልነበሩም?????

Posted: 16 Apr 2020, 05:28
by clear12
አመሰግናለሁ Mahlana:: ግን እነዚህን ሰዎች እንደመቀለጃ ነው የማያቸውም ምክንያቱም ኢንፎሜሽን ተረታቸውን ራቁቱን እያስቀረው ስለሆነ:: አሁን እርስ በእርሳቸው እየተባሉ ስለሆነ ለማጋለጥ መድከምም አያስፈልግም ከፕሮፌሰር እስከ ኩሊ እራሳቸው እየመጡ እየተናዘዙ ነው