Page 1 of 1
Every action we take has consequences!
Posted: 26 Feb 2020, 03:55
by pushkin
Re: Every action we take has consequences!
Posted: 26 Feb 2020, 03:58
by pushkin
Re: Every action we take has consequences!
Posted: 26 Feb 2020, 04:43
by pushkin
Is he going to blame himself or the Eritrean gov't for his deportation? Who's to blame here?
Re: Every action we take has consequences!
Posted: 26 Feb 2020, 04:54
by Kuasmeda
Please wait, video is loading...
Re: Every action we take has consequences!
Posted: 26 Feb 2020, 12:45
by Kuasmeda
Let this be a reminder for the good Cardinal who said in his sermon in the Ethiopian Cathedral that Ethiopia needs to defend itself from internal enemies" during Eritrean expulsion from Addis. We forgive but never forget. It was Abba Gebremariam (RIP) who lamented the loss.
Re: Every action we take has consequences!
Posted: 27 Feb 2020, 04:27
by Meleket
ወዳጄ Kuasmeda ብጹዕ ካርዲናሉ እኮ በዜግነት ኢትዮጵያዊ መሆናቸውን አትርሳ። “አገራችንን ከውስጥ ሆነ ከውጭ ጠላት እንከላከል” ብለው ከነበር እንኳ ታድያ ምኑ ላይ ነው ስህተታቸው? በዚያ ቀውጢ ሰዓት ኤርትራውያን የሃይማኖት ኣባቶችም ከዚህ ጋር የሚመሳሰል ቃላት ቢናገሩ ምኑ ላይ ነው ስህተታቸው። የሃይማኖት አባቶች እንደ ሃይማኖት ኣባትነታቸው ያኔ በዚያ ቀውጢ ወቅት ሰላምና ዕርቅ ይሰፍን ዘንድ ተግተው እንደነበረ፡ ነገር ግን የነበረው አስቸጋሪ ሁኔታ እንዳልፈቀደላቸው ዓለሙ ሁሉ ያውቀዋል። ይህንን ሓቅም ጠንቅቀው ስለሚያውቁ ነው ያሁኑ ወጣት ጠቅላዪ ኣብዪ ኣሕመድ፡ ብጹዕ ካርዲናሉን የብሔራዊ የዕርቀሰላም ኮሚሽን ሰብሳቢ ያደረጓቸው።
ወዳጄ፡ ኣባ ገብረማርያም አመንቲ ሆኑ ሌሎች ካቶሊካውያን ኣባቶች ብጹዕ ካርዲናሉም ጭምር ኤርትራዉያን ከኢትዮጵያ በመባረራቸው ብቻ ሳይሆን ትርጉም በሌለው ጦርነት ምክንያት እንዳዘኑ የምናውቅ እናውቀዋለን።
ብጹዕ ካርዲናሉን እንዲህ ብለው ነበር ምናምን እያልን ለመኮነን ኣፋችንን የምናሞጠሙጥ ሰዎች በዚያ በጦርነቱ ወቅት የአሁኑ ወዳጃችን ኣብዪ ኣሕመድ ክላሽ ይዞ የጦር መገናኛ ሬዲዮኑን አንግቦ ይወጋን እንደነበረ የረሳን እንመስላለን።
አሁን እኮ እየተባለ ያለው ያለፈው አልፏል፡ ዘመኑ ዘመነ መደመር ነው ወዳጄ!
ንሓቂ ምስ ገለጽና ንሓሶት ነሸቝርራ፣
ፍለጡና በሉ ንሕና ኢና ኤርትራ።
Kuasmeda wrote: ↑26 Feb 2020, 12:45
Let this be a reminder for the good Cardinal who said in his sermon in the Ethiopian Cathedral that Ethiopia needs to defend itself from internal enemies" during Eritrean expulsion from Addis. We forgive but never forget. It was Abba Gebremariam (RIP) who lamented the loss.