Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
MINILIK SALSAWI
Senior Member
Posts: 11059
Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Contact:

Jawar Mohammed interview with DW Radio - የአሜሪካን ዜግነቴን ለመመለስ በሒደት ላይ ነኝ - ጀዋር መሐመድ - ቃለምልልሱን ያድምጡ።

Post by MINILIK SALSAWI » 30 Dec 2019, 13:46

የኦሮሞ ፖለቲካ አቀንቃኝ እና የኦሮሞ ሚዲያ ኔትወርክ OMN ዋና ሃላፊ አቶ ጀዋር መሐመድ የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረንስ በምህጻሩ ኦፌኮን በአባልነት መቀላቀላቸውን አስታወቁ። አቶ ጀዋር ዛሬ ለዶቼቬለ በሰጡት ቃለ ምልልስ የአሜሪካን ዜግነታቸውን ለመመለስ በሂደት ላይ እንደሚገኙ አስታውቀው የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ ኃላፊነታቸውን እንደሚያስረክቡም ተናግረዋል። የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረንስ ፓርቲን ስለመቀላቀልዎ መረጃዎች እያመለከቱ ነው ምን ያኽል እውነት ነው? የተባሉት አቶ ጀዋር መልሳቸው፤ «እውነት ነው።» የሚል ነው።
ያነጋገራቸው ታምራት ዲንሳ ነው።
ቃለምልልሱን ያድምጡ። --- https://mereja.com/amharic/v2/191747


Revelations
Senior Member+
Posts: 34573
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: Jawar Mohammed interview with DW Radio - የአሜሪካን ዜግነቴን ለመመለስ በሒደት ላይ ነኝ - ጀዋር መሐመድ - ቃለምልልሱን ያድምጡ።

Post by Revelations » 30 Dec 2019, 16:34

Jawar Mohammed can't settle his IRS case fast enough to be able to surrender his US citizenship in time to run for elections unless Abiy Ahimed tramples on the rules once again. On the other hand, his alleged crimes against the 86 innocent victims has not been investigated either.

Abere
Senior Member
Posts: 14755
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: Jawar Mohammed interview with DW Radio - የአሜሪካን ዜግነቴን ለመመለስ በሒደት ላይ ነኝ - ጀዋር መሐመድ - ቃለምልልሱን ያድምጡ።

Post by Abere » 30 Dec 2019, 16:45

የየመን እና የግብፅ ዜግነቱንስ መቼ ነው የሚመልሰው? ጁሃር ተሸወዴ በሉኝ - የሠራውን እያወቀ እውነት በሰላም በአዲስ አበባ ጎዳና ላይ መሄድ እችላለሁ ብሎ ነው? ይኸ ነገር ሿሿ ወይም ፎርጅድ አሰርተው ሊያናፍሱ ነው። እባብ ብዙ ምላስ አለው።


Post Reply