ያልተናገርዉንም ሆነ ያልፃፈውን አምላኪዎቹ በምናባቸው ያነቡታል ፥ ይሰሙታልም።
-
- Senior Member+
- Posts: 34515
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
አምልኮተ ኢሳኢያስ ፥ ምእራፍ ፩
ቁጥር ፩
ያልተናገርዉንም ሆነ ያልፃፈውን አምላኪዎቹ በምናባቸው ያነቡታል ፥ ይሰሙታልም።
ያልተናገርዉንም ሆነ ያልፃፈውን አምላኪዎቹ በምናባቸው ያነቡታል ፥ ይሰሙታልም።
-
- Senior Member+
- Posts: 34515
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: አምልኮተ ኢሳኢያስ ፥ ምእራፍ ፩
ቁጥር ፪
ከምናባችሁ የዛቃችሁት የቅዥት ውጤት ነውና አስተካክሉ ሲባሉም አሻፈረኝ ብለው ወደ መፅሄት ፊት ለጠፏት ፤ ሆኖም ግን እዛም ላይ ሆና ፍሬ አላፈራችላቸዉም።

ከምናባችሁ የዛቃችሁት የቅዥት ውጤት ነውና አስተካክሉ ሲባሉም አሻፈረኝ ብለው ወደ መፅሄት ፊት ለጠፏት ፤ ሆኖም ግን እዛም ላይ ሆና ፍሬ አላፈራችላቸዉም።

-
- Senior Member+
- Posts: 34515
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: አምልኮተ ኢሳኢያስ ፥ ምእራፍ ፩
ቁጥር ፫
እኒህም አልባሌ ሰዎች ሌላ መላ ፈጠሩ የምናባችን የቅዠት መረጃ በቪዲዮ ቢቀርብስ ትርፍ ሊያመጣ ይችላል ብለው ደመደሙ ። በተለይም ደግሞ ዐማራን ጉዳይ የምናባችን ቅዠት ላይ ብንቀላቅልበት ይበልጥ ተቀባይነት ሊኖረው ይችላል ብለውም ወሰኑ ።
እኒህም አልባሌ ሰዎች ሌላ መላ ፈጠሩ የምናባችን የቅዠት መረጃ በቪዲዮ ቢቀርብስ ትርፍ ሊያመጣ ይችላል ብለው ደመደሙ ። በተለይም ደግሞ ዐማራን ጉዳይ የምናባችን ቅዠት ላይ ብንቀላቅልበት ይበልጥ ተቀባይነት ሊኖረው ይችላል ብለውም ወሰኑ ።
-
- Senior Member+
- Posts: 34515
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: አምልኮተ ኢሳኢያስ ፥ ምእራፍ ፩
ቁጥር ፬
ተመላኪው ኢሳኢያስም ዝምታዉን ቀጠለበት እናም የ አምላኪዎቹ ቁንጮ "ኢሱ በቅርቡ ፓርቲ ደግሶ ወደ አስመራ ይጠራኛል እኔም ለፈንጥዚያና ለዳንኪራ ለመሄድ ዝግጁ ነኝ" ብሎ ለፈፈ ፤ አስለፈፈ ።
ተመላኪው ኢሳኢያስም ዝምታዉን ቀጠለበት እናም የ አምላኪዎቹ ቁንጮ "ኢሱ በቅርቡ ፓርቲ ደግሶ ወደ አስመራ ይጠራኛል እኔም ለፈንጥዚያና ለዳንኪራ ለመሄድ ዝግጁ ነኝ" ብሎ ለፈፈ ፤ አስለፈፈ ።
-
- Senior Member+
- Posts: 34515
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: አምልኮተ ኢሳኢያስ ፥ ምእራፍ ፩
ቁጥር ፭
ተመላኪው ኢሳኢያስ ግን አሁን ዝምታዉን መረጠ ። አምላኪዎቹም ግራ ተጋቡ ። የበፊት ፎቶ አውጥተው ተመለክቱ ። ፎቶውን ተንበርክከው ሳሙትም ። ምናልባት ወደ አስመራ ከሚጓዘው የዘፋኞች ቡድን ጋራ አብራች ሁ ኑ ይለናል ብለው ተስፋ አደረጉ ።

ተመላኪው ኢሳኢያስ ግን አሁን ዝምታዉን መረጠ ። አምላኪዎቹም ግራ ተጋቡ ። የበፊት ፎቶ አውጥተው ተመለክቱ ። ፎቶውን ተንበርክከው ሳሙትም ። ምናልባት ወደ አስመራ ከሚጓዘው የዘፋኞች ቡድን ጋራ አብራች ሁ ኑ ይለናል ብለው ተስፋ አደረጉ ።

Re: አምልኮተ ኢሳኢያስ ፥ ምእራፍ ፩
For those who may not know, the so-called "Eritrea Press" is neither Eritrean nor anything to do with Eritrea.Revelations wrote: ↑18 Dec 2019, 18:53ቁጥር ፬
ተመላኪው ኢሳኢያስም ዝምታዉን ቀጠለበት እናም የ አምላኪዎቹ ቁንጮ "ኢሱ በቅርቡ ፓርቲ ደግሶ ወደ አስመራ ይጠራኛል እኔም ለፈንጥዚያና ለዳንኪራ ለመሄድ ዝግጁ ነኝ" ብሎ ለፈፈ ፤ አስለፈፈ ።
-
- Senior Member+
- Posts: 34515
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: አምልኮተ ኢሳኢያስ ፥ ምእራፍ ፩
Thanks for the info!Temt wrote: ↑18 Dec 2019, 19:33For those who may not know, the so-called "Eritrea Press" is neither Eritrean nor anything to do with Eritrea.Revelations wrote: ↑18 Dec 2019, 18:53ቁጥር ፬
ተመላኪው ኢሳኢያስም ዝምታዉን ቀጠለበት እናም የ አምላኪዎቹ ቁንጮ "ኢሱ በቅርቡ ፓርቲ ደግሶ ወደ አስመራ ይጠራኛል እኔም ለፈንጥዚያና ለዳንኪራ ለመሄድ ዝግጁ ነኝ" ብሎ ለፈፈ ፤ አስለፈፈ ።