Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Revelations
Senior Member+
Posts: 34515
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

አምልኮተ ኢሳኢያስ ፥ ምእራፍ ፩

Post by Revelations » 18 Dec 2019, 18:17

ቁጥር ፩

ያልተናገርዉንም ሆነ ያልፃፈውን አምላኪዎቹ በምናባቸው ያነቡታል ፥ ይሰሙታልም።




Revelations
Senior Member+
Posts: 34515
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: አምልኮተ ኢሳኢያስ ፥ ምእራፍ ፩

Post by Revelations » 18 Dec 2019, 18:29

ቁጥር ፪

ከምናባችሁ የዛቃችሁት የቅዥት ውጤት ነውና አስተካክሉ ሲባሉም አሻፈረኝ ብለው ወደ መፅሄት ፊት ለጠፏት ፤ ሆኖም ግን እዛም ላይ ሆና ፍሬ አላፈራችላቸዉም።




Revelations
Senior Member+
Posts: 34515
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: አምልኮተ ኢሳኢያስ ፥ ምእራፍ ፩

Post by Revelations » 18 Dec 2019, 18:43

ቁጥር ፫

እኒህም አልባሌ ሰዎች ሌላ መላ ፈጠሩ የምናባችን የቅዠት መረጃ በቪዲዮ ቢቀርብስ ትርፍ ሊያመጣ ይችላል ብለው ደመደሙ ። በተለይም ደግሞ ዐማራን ጉዳይ የምናባችን ቅዠት ላይ ብንቀላቅልበት ይበልጥ ተቀባይነት ሊኖረው ይችላል ብለውም ወሰኑ ።





Revelations
Senior Member+
Posts: 34515
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: አምልኮተ ኢሳኢያስ ፥ ምእራፍ ፩

Post by Revelations » 18 Dec 2019, 18:53

ቁጥር ፬

ተመላኪው ኢሳኢያስም ዝምታዉን ቀጠለበት እናም የ አምላኪዎቹ ቁንጮ "ኢሱ በቅርቡ ፓርቲ ደግሶ ወደ አስመራ ይጠራኛል እኔም ለፈንጥዚያና ለዳንኪራ ለመሄድ ዝግጁ ነኝ" ብሎ ለፈፈ ፤ አስለፈፈ ።



Revelations
Senior Member+
Posts: 34515
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: አምልኮተ ኢሳኢያስ ፥ ምእራፍ ፩

Post by Revelations » 18 Dec 2019, 19:07

ቁጥር ፭

ተመላኪው ኢሳኢያስ ግን አሁን ዝምታዉን መረጠ ። አምላኪዎቹም ግራ ተጋቡ ። የበፊት ፎቶ አውጥተው ተመለክቱ ። ፎቶውን ተንበርክከው ሳሙትም ። ምናልባት ወደ አስመራ ከሚጓዘው የዘፋኞች ቡድን ጋራ አብራች ሁ ኑ ይለናል ብለው ተስፋ አደረጉ ።




Temt
Member+
Posts: 5367
Joined: 04 Jun 2013, 22:23

Re: አምልኮተ ኢሳኢያስ ፥ ምእራፍ ፩

Post by Temt » 18 Dec 2019, 19:33

Revelations wrote:
18 Dec 2019, 18:53
ቁጥር ፬

ተመላኪው ኢሳኢያስም ዝምታዉን ቀጠለበት እናም የ አምላኪዎቹ ቁንጮ "ኢሱ በቅርቡ ፓርቲ ደግሶ ወደ አስመራ ይጠራኛል እኔም ለፈንጥዚያና ለዳንኪራ ለመሄድ ዝግጁ ነኝ" ብሎ ለፈፈ ፤ አስለፈፈ ።


For those who may not know, the so-called "Eritrea Press" is neither Eritrean nor anything to do with Eritrea.

Revelations
Senior Member+
Posts: 34515
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: አምልኮተ ኢሳኢያስ ፥ ምእራፍ ፩

Post by Revelations » 18 Dec 2019, 20:27

Temt wrote:
18 Dec 2019, 19:33
Revelations wrote:
18 Dec 2019, 18:53
ቁጥር ፬

ተመላኪው ኢሳኢያስም ዝምታዉን ቀጠለበት እናም የ አምላኪዎቹ ቁንጮ "ኢሱ በቅርቡ ፓርቲ ደግሶ ወደ አስመራ ይጠራኛል እኔም ለፈንጥዚያና ለዳንኪራ ለመሄድ ዝግጁ ነኝ" ብሎ ለፈፈ ፤ አስለፈፈ ።


For those who may not know, the so-called "Eritrea Press" is neither Eritrean nor anything to do with Eritrea.
Thanks for the info!

Post Reply