Re: The ABC of Regime Change in Ethiopia
አምቦይቱ ኪያ የአቢይ አህመድ መንግስትን ሊጥል የሚችለው አደጋ ምን እንደ ሆነ ቁልጭ አድርጋ እያስቀመጠቸው ነው ! በፊዳሉ ዘመን ይህን መሰል ጥጋበኞች ነበሩ! በደርግ ዘመን ይህን መሰል ጥጋበኞች ነበሩ! በወያኔ ዘመን ይህን መሰል የሚዘገንኑ ጥጋበኞች ነበሩ ! አሁን በኦሮሞ መንግስት ዘመን ደሞ ይህው ቆሻሻ ዳለቻዎች ተነስተዋል ። አዳምጧት !!!
Re: The ABC of Regime Change in Ethiopia
የኢትዮጵያ ችግር ሁሉ ምንጩ ግብጽ ፣ኤርትራ ሲሆኑ ወያኔ ኦነግ ፋኖ ተላላኪዎች ናቸው። አለቀ! ኢትዮጵያ የፕለቲካ ሆነ ኢኮኖሚ ችርግ መፍታት ያልቻልነው ላለፈው 100 አመት ግብጽ በኢትዮጵያ ላይ የምትሸርበው ሴራ ነው።
Re: The ABC of Regime Change in Ethiopia
ኢትዮጵያን የምታክል ታላቅ አገር በአርብ ገንዘብ ተከብባ ማስተዳደር የራት ግብዣ አይደለም !! ጨዋታውን በችሎታ መጫወት ደሞ ትልቅ የፖለቲካ መሪነትን ይጠይቃል !
Re: The ABC of Regime Change in Ethiopia
አቢይ አህመድ አሊ የባህር በር ጥያቄ ማንሳት ማንሳቱ ስህተት ነው ፤ ጥያቄው ትክክል ቢሆንም አቢይ መጥፎ ሰው ስለሆነ እሷ ስላነሳው ጥያቄውን እቃወማለሁ ለሚሉ ፋንዲያ የፖለቲካ ደንቆሮች ፣ ባንዳዎችና የኢትዮጵያ ጠላቶች እዚህ ቢዲዮ ውስጥ ጥቂት መልስ የሚያገኙ ይመስለኛል።
Re: The ABC of Regime Change in Ethiopia
የቲክ ቶኩን ሆያ ሆዬ ወደ ጎን ትተን ቁም ነገሩ ላይ ስናተኩት ያለው ፖለቲከ ይህን መሰሉ ነው ። አንዱ ኢትዮጵያን ከውስጥ መከፋፈልና ሰላም ማሳጣት፤ በድምበሮቿ ዙሪያ ሁከት መፍጠር (ምሳሌ የሱዳን ትንኮሳ) እና የግብጽ በመላ ቀጠናው የምታቀናብረው ኢትዮጵያን ዴእስታቢልያዝ የማድረግ ዘመቻ ነው ።
Re: The ABC of Regime Change in Ethiopia
በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ መፍትሄ ያጣው የመንጋና እረኛ ችግር ፡
በፖለቲካ ሳይንስ ውስጥ የፖለቲካ ልሂቃን የሚባል ሃሳብ አለ። ይህ ቡድን የፖለቲካ ሙያተኛ ሲሆን ገፊ ፍላጎቱ ፣ አላማውና የመኖሩ ም ክ ን ያ ት (1) ስልጣን፣ ሌሎችን መግዛት፤ (2) ገንዘብ ፣ ሃብት፤ (3) ዝና፣ እውቅና፣ ደረጃ፤ እና (4) ክብር ናቸው። ሌሎችን መግዛት ፣ መንግስትን መቆጣጠር፣ ወይም የፖለቲካ መሪነት ዝም ብሎ ማንም ልሂቅ የሚሰራው ሙያ አይደለም። ሕዝብን ፣ አገርን መንግስት የመግዛት ፣ የማስተዳደር ወይም የመምራት ብቃት የተለየ እራሱን የቻለ ክህሎት ነው ። ይህ ክህሎት ደሞ ዝም ብሎ የሚገኝ ሳይሆን እንደ ማንኛው ትልቅ ሙያ በትምህርትና በተሞክሮ ፣ በኤክስፔሪያንስ የሚገኝ ችሎታ ነው ።
በዛሬይቱ ኢትዮጵያ የፖለቲካ ልሂቅ ሆኖ ሌሎች ለመግዛት የማይመኝ ጂል እረኛ የለም። ያልተማረ መሃይም ፣ የሁለተኛ ደረጃ ቀለም የቆጠረ ፣ ከፍ ካለም ኮሌጅ ተብዬ መታወቂያ የያዘ ፣ ከፍ ካለም ማንኛው የኢኮኖሚ ፣ የርሻ፣ የህክምና ፣ የድርሰት፣ የምህድስና ፣ የዘፈን፣ የቲያትር ሙያ ብጤ ያለው ሁሉ ሌሎችን ለመግዛት ፣ አገር ለመግዛት ፣ ሕዝብ ለመግዛት በምኞች ተቃጥሎ ልሂቅ የተባለ የፈረስ ስም ይሸለማል። ድሮ ድሮ አንድ ሰው የፖለቲካ ልሂቅ ተብሎ ሌሎችን ለመግዛት ፣ በዚያም ሳቢያ ሃብት ፣ ዝናና ክብር ለማካበት ከገዢ ቤተሰብ ፣ ከመሳፍንት ወገን መወለድ ነበረበት ። ሲቀጥል የዲክታተር ልጅ፣ የፕሬዚዳንት ልጅ፣ የከንቲባ ልጅ ወዘተርፈ መሆን ነበረበት፣ ሲቀጥል በሙያው በፖለቲካና አስተዳደር ሳይንስ የተካነ ፣ በሕግና የሕግ ገዥነት የጠበበ ፣ መብታቸውን በሚያውቁ የነቁ ሕዝብ የተመረጠ ገዢ ሳይሆን አንድን የፖለቲካ ማህበረሰብ የሚመራ የፖለቲካ ልሂቅና የፖለቲካ መሪ መሆን ነበረበት ።
ይህ ሁሉ በሌለበት ኢትዮጵያ የማንም ሥራ አልባ ፣ ቦዘኔ ፣ ጡረታ ወጥቶ ኑሮ የሰለቸው ፣ ኑሮ ከብዶት ገንዘብ የቸገረው ፣ ስኬት ርቆት እውቅና የራቀው ጃልና ጂል እዚም እዛም ሌሎችን ለመግዛት እዚም እዛም የራሱን መንጋ ለመሰብሰብ ሲጋጋጥ እንደማስተዋል የሚያስገርም ነገር የለም ። ለመሆኑ በዛሬይቱ ኢትዮጵያ የፖለቲካ ልሂቅ ማለት ምን ማለት ነው? ማነው የፖለቲካ ልሂቅ? ምን ስለሆነ ምን ስላደረገና ምን ስለ ሚያደርግ ነው የፖለቲካ ልሂቅ የተባለው? የሚባለው?
ወይስ የኢትዮጵያ ሕዝብ የፖለቲካ መንጋ ስለሆነ (ፖለቲካዊ ማህበረሰብ ስላልሆነ) ማንኛውም የፖለቲካ እረኛ ተነስቶ ስልጣን ፈላጊ ልሂቅ ነኝ ፣ሌሎችን መግዛት አምሮኛ ብሎ ቲክ ቶክ ላይ ስለወጣ?

በፖለቲካ ሳይንስ ውስጥ የፖለቲካ ልሂቃን የሚባል ሃሳብ አለ። ይህ ቡድን የፖለቲካ ሙያተኛ ሲሆን ገፊ ፍላጎቱ ፣ አላማውና የመኖሩ ም ክ ን ያ ት (1) ስልጣን፣ ሌሎችን መግዛት፤ (2) ገንዘብ ፣ ሃብት፤ (3) ዝና፣ እውቅና፣ ደረጃ፤ እና (4) ክብር ናቸው። ሌሎችን መግዛት ፣ መንግስትን መቆጣጠር፣ ወይም የፖለቲካ መሪነት ዝም ብሎ ማንም ልሂቅ የሚሰራው ሙያ አይደለም። ሕዝብን ፣ አገርን መንግስት የመግዛት ፣ የማስተዳደር ወይም የመምራት ብቃት የተለየ እራሱን የቻለ ክህሎት ነው ። ይህ ክህሎት ደሞ ዝም ብሎ የሚገኝ ሳይሆን እንደ ማንኛው ትልቅ ሙያ በትምህርትና በተሞክሮ ፣ በኤክስፔሪያንስ የሚገኝ ችሎታ ነው ።
በዛሬይቱ ኢትዮጵያ የፖለቲካ ልሂቅ ሆኖ ሌሎች ለመግዛት የማይመኝ ጂል እረኛ የለም። ያልተማረ መሃይም ፣ የሁለተኛ ደረጃ ቀለም የቆጠረ ፣ ከፍ ካለም ኮሌጅ ተብዬ መታወቂያ የያዘ ፣ ከፍ ካለም ማንኛው የኢኮኖሚ ፣ የርሻ፣ የህክምና ፣ የድርሰት፣ የምህድስና ፣ የዘፈን፣ የቲያትር ሙያ ብጤ ያለው ሁሉ ሌሎችን ለመግዛት ፣ አገር ለመግዛት ፣ ሕዝብ ለመግዛት በምኞች ተቃጥሎ ልሂቅ የተባለ የፈረስ ስም ይሸለማል። ድሮ ድሮ አንድ ሰው የፖለቲካ ልሂቅ ተብሎ ሌሎችን ለመግዛት ፣ በዚያም ሳቢያ ሃብት ፣ ዝናና ክብር ለማካበት ከገዢ ቤተሰብ ፣ ከመሳፍንት ወገን መወለድ ነበረበት ። ሲቀጥል የዲክታተር ልጅ፣ የፕሬዚዳንት ልጅ፣ የከንቲባ ልጅ ወዘተርፈ መሆን ነበረበት፣ ሲቀጥል በሙያው በፖለቲካና አስተዳደር ሳይንስ የተካነ ፣ በሕግና የሕግ ገዥነት የጠበበ ፣ መብታቸውን በሚያውቁ የነቁ ሕዝብ የተመረጠ ገዢ ሳይሆን አንድን የፖለቲካ ማህበረሰብ የሚመራ የፖለቲካ ልሂቅና የፖለቲካ መሪ መሆን ነበረበት ።
ይህ ሁሉ በሌለበት ኢትዮጵያ የማንም ሥራ አልባ ፣ ቦዘኔ ፣ ጡረታ ወጥቶ ኑሮ የሰለቸው ፣ ኑሮ ከብዶት ገንዘብ የቸገረው ፣ ስኬት ርቆት እውቅና የራቀው ጃልና ጂል እዚም እዛም ሌሎችን ለመግዛት እዚም እዛም የራሱን መንጋ ለመሰብሰብ ሲጋጋጥ እንደማስተዋል የሚያስገርም ነገር የለም ። ለመሆኑ በዛሬይቱ ኢትዮጵያ የፖለቲካ ልሂቅ ማለት ምን ማለት ነው? ማነው የፖለቲካ ልሂቅ? ምን ስለሆነ ምን ስላደረገና ምን ስለ ሚያደርግ ነው የፖለቲካ ልሂቅ የተባለው? የሚባለው?
ወይስ የኢትዮጵያ ሕዝብ የፖለቲካ መንጋ ስለሆነ (ፖለቲካዊ ማህበረሰብ ስላልሆነ) ማንኛውም የፖለቲካ እረኛ ተነስቶ ስልጣን ፈላጊ ልሂቅ ነኝ ፣ሌሎችን መግዛት አምሮኛ ብሎ ቲክ ቶክ ላይ ስለወጣ?
Re: The ABC of Regime Change in Ethiopia
በአንድ ቃል መንግስት መገልበጥ የራት ግብዣ አይደለም!
Re: The ABC of Regime Change in Ethiopia
SO WHAT EVER HAPPENED TO JAWAR-OLF-FANO - TPLF - ERITREA- EGYPT ORGANIZED REGIME CHANGE IN ETHIOPIA?????? 3.3 MILLION MEMBERS OF ABIY REGIME ARE OUT IN THE STREET DEMANDING REGIME CHANGE!!!!!!!!!!!!!!!!!!!

Re: The ABC of Regime Change in Ethiopia
በኢትዮጵያ ውስጥ ዛሬ ላይ መፈንቅለ መንግስት ማድረግ አይቻልም ። መንግስትን የማይፈልጉና የሚቃወሙ ወታደሮች እየከዱ መውጣት ይችላሉ ። ዛሬ እንዲያውም የመንግስት ደሞች በወር 6 ሺ እስከ 40 ሺ በደረሰበት ሰዓት ያበደ ወታደር ነው መፈንቅል ሞክሮ መሞት የሚመርጥ!!!
Re: The ABC of Regime Change in Ethiopia
THE SAGA OF WISHFUL DIASPORA OR POLITICAL SOAP OPERA!
Re: The ABC of Regime Change in Ethiopia
ከጥቂት ሳምንታት በፊት THE ABC OF REGIME CHANGE በሚለው ሃረጌ በፖለቲካ ሳይንስ ውስጥ 4 አይነት መፈንቅለ መንግስቶች እንዳሉ ጥቅሼ ነበር ። በዚያ ሃረድ ውስጥ ድርጅታዊ ፣ ማህበረሰባዊና ግለሰባዊ መፈንቅለ መንግስት ሊኖር የሚችልበት ሁኔታ እንደሌለ ጠቅሼ ነበር። አራተኛው መፈንቅል ኮርፖሬታዊ መፈንቅል ይባላል። ይህ የሚሆነው ወታደሩ በራሱ ውስጣዊ ብሶት ምክኛት የሚደረግ መፈንቅል ነው ። ማለትም ወታደሩ የሚያስፈልጉት ትጥቅና ስንቅ ሲያጣ ፣ የደሞዝ፣ የዝውውርና እረፍት ችግር ሲጠነክርበትና በየእርከኑ መኖር ያለበት ሹመትና እድገት ሲጓደልና ኢፍትሃዊ ሲሆን ወታደሩ ለራሱ ውስጣዊ ጥቅም ሲል የሚመታው መፈንቅል ነው። የአቢይ መንግስት ዛሬ ያደረገው የጄኔሪአሎች ሹመት ይህን የኮርፖሬት መፈንቅለ መንግስት እንዳይኖር የሚያደርግ እርምጃ ነው!