ቁሬማ ወያኔ - ራስህን በፈቃደኝነት ወደ ዓይጠ መጎጥነት መመሰልህን አክብሬ መጠሪያህን አስተካክያለሁ። ግን አንተ እንደ ሸለምጥማጥ የመሹሎክሎክና የመገለባበጥ ሱስ ስላለብህ ስሜነህ ባይፈርስም የመጠሪያ ስሙ እንዲሰባበር ይፈልጋል ማለት አይደለም።
የሰውዬውን የጋዜጠኝነት ሙያ ከመመርመር ይልቅ ከየትኛው ጎጥ እንደመጣ የሚያስጨንቃቸው ሰዎች በጣም ይገርሙኛል። በራሱ ፈቃድ ስሙ ላይ የጎጥ ማንጠልጠያ እስካልጨመረበት ድረስ፣ ለእኔ ስሜነህ ኢትዮጵያዊ ጋዜጠኛ ነው። አለቀ!
Re: አደፍርስና የአብይ ሲዳማ!
Honey Badger ,
Happy New Year and promise to yourself not to be insultive for 2025!
Happy New Year and promise to yourself not to be insultive for 2025!