Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Meleket
Member
Posts: 4405
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Meleket » 22 Aug 2024, 03:11

Tigray People wrote:
21 Aug 2024, 12:03
Ascari Meleket

How come the coward Shabia/Jebha could not defeat the 3 thousands Hailesellasie army from 1961-1973?

The Tigray People Liberation Front was born in 1975 and in its first year had equal fighters with Shabia and Jebha and the rest is history.

The Tigray People saved you evil Eritreans and Shabia from Derg -Ethiopia army and Jebha army afterwards gave you independence to ungrateful evil Eritreans.

The Republic of Tigray People!!!
ጥሩ ጥያቄ ነው። እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነትና ኩራት ትህትናም ጭምር ማብራርያ እንሰጣለን።

በመሰረቱ 3 ሺህ የተባሉት የኃይለስላሴ መንግስት ሰራዊት ኣካላት ውስጥ ቀላል ዬማይባል በእስራኤል ኮማንዶዎች የሰለጠነ ኤርትራዊ ሃይልም እንደነበር ዘንግተሃል።

ያኔ ጀብሃ ነው ዬነበረው። ጀብሃም በጥቂት ቁጥርና መሳርያ እንደ ሽፍታ ነበር ዬሚዋጉት። ለንጽጽር ይረዳህ ዘንድ አሁን ያለው የፋኖ ሃይል ከጀብሃ ሃይል በቁጥር እጅግ በጣም ይበልጥ ነበር።

የሃይለስላሴ መንግስት በኤርትራውያን ላይ ግፍ መፈጸሙን በይፋ ሲያፋፍም፡ በርካታ ኤርትራውያን ኮማንዶዎች ከሃይለስላሴ ሰራዊት እየተለዩ ወደ የትጥቅ ትግሉ ተቀላቅለዋል።

ጀብሃ ውስጥ ዬነበረው የኣመራር ድክመትም ከግዜ በኋላ ሻዕብያ እንዲፈጠር ምክንያት ሆኗል። ከጀብሃ የተለዩት ቀደምት የሻዕብያ ታጋዮችም በቁጥር እጅግ በጣም ጥቂት ነበሩ። ዓላ በተባለው አካባቢ ከሰፈሩ በኋላ ቀስ በቀስ ህዝብን እያሳመኑ ወደ ድርጅታቸው እንዲቀላቀል ሰርተዋል። በርካታ ምሁራን ከዩኒቨርስቲዎች እየፈለሱም ተቀላቅለው በትግሉ ብርታት ሁነውታል።

ጀብሃና ሻዕብያም ዓላማቸው ኤርትራን ነጻ ማውጣት ቢሆንም ቅሉ በርእዮት ልዩነት ምክንያት እርስ በእርስ ሳይቀር ተጓሽመዋል። እየተጉሻሸሙም ሳይቀር ለትግራይ ህዝብ ድርጅቶች የመሳርያ የትጥቅና የዕውቀት ምንጭ በመሆን የትግራይን ህዝብ የትጥቅ ትግል ኣጎልብተዋል። እነ መሓሪ ተኽለና የማነ ኪዳነን የመሳሰሉ ታጋዮችንም የትግራይ ትውልድም ስላላቸው፡ ዕንጭጭ የነበረውን የትግራይ ህዝብ ትግል ለማጎልበት ከሻዕብያ ወደ ተሓሕት ወይ ወያኔ እንዲቀላቀሉ ተልከዋል። ጀግናው ታጋይ መሓሪ ተኽለ በበረሃ ስሙ ሙሴ የተባለው ጀግና ለትግራይ ህዝብ ትግል ብርቅ ስራ ሰርቶ በማለዳ በክብር ተሰውቷል። ሙሴ የሚለውን ስምም ከኤርትራዊው ታጋይ ሙሴ ተስፋሚካኤል እንደወረሰው የሚገልጹ ኣካላት ኣሉ።

ቀጥሎም በሽዎች የሚቆጠሩ የትግራይ ወጣቶችን ወታደራዊ ስልጠና (አሁን ላሉት ጀነራሎቻችሁን ሳይቀር) በመስጠት እነ ጀግናው ታጋይ የማነ ኪዳነ (ጃማይካ) የትግል ተሞክሯቸውን በማካፈል፡ ለትግራይ ህዝብ በንጽህና ደክመዋል። ታጋይ የማነ ኪዳነን የትግራይ ታጋዮችን ያግዝ ዘንድ ደህና አድርገው ጠርበው የላኩት ኤርትራዉያን ታጋዮቻችን ናቸው።

አንድ መዘንጋት የማይገባው ሃቅም ሃይለስላሴን እስራኤሎችና ኣሜሪኮች ደርጉን የመኖች ኩባዎች ሊቢያዎች ራሻዎች ጀርመኖች ወዘተ በትጥቅና በስንቅ ኣንዲሁም በኣመራር ደረጃና በተዋጊነትም ሳይቀር ድጋፍ ይሰጡ እንደነበር ነው።

የትግራይ ድርጅቶች ሁሉም በቁጥር ቢበዙም መሳርያ ኣልነበራቸውም። ጀብሃና ሻዕብያ እየተሰውም የማረኩትን መሳርያ ለወያኔ ብቻ ሳይሆን ለተለያዩ የትግራይ ድርጅቶች በማካፈል፡ የትግራይ ድርጅቶች በዳዴ ከመሄድ ድክድክ እንዲሉ ኣስችለዋቸዋል። ከሻዕብያ በርካታ ግዜ የተለያዩ ድጋፎች እንደተበረከተላቸው ያደባባይ ምስጢር ነው። በተግባርም ይፈተኑ ዘንድ ወደ ኤርትራ እየተጋበዙ እንዲገቡ ተደርጎ ውጊያ ውስጥ እንዲፈተኑ እየተደረጉ እየተጠረቡ ወደ መጡበት እንዲመለሱ ይደረግ ነበር።

ይህ በእንዲህ እንዳለ የኤርትራ ህዝብ የነጻነት ትግል ማለትም የትጥቕ ትግሉ ቀስ በቀስ ጎልብቶ፡ ከአፍሪካ ተወዳዳሪ የሌለውን የሃይለስላሴን ሆነ የደርግ ሰራዊትን ለመገርሰስ በቅቷል። ይሄው ነው ታሪኩ በቅንጭቡ።

የህዝባችን ኣኩሪ ታሪክ እንዲሰረቅ ኣንፈቅድም viewtopic.php?f=2&t=206034

ኣጭሩ መልስ “ያኔ የኃይለስላሴ 3ሺ ወታደሮች ውስጥ የኣሁኖቹ ሻዕብያና ወያኔም ጭምር ስለነበሩበት ነው። በኋላ ነው ከሃይለስላሴ እየተለዩ ወደ ሻዕብያና ወደ ወያኔነት የተለወጡት ስለዚህ የመጀመርያው የጀብሃ ትግል ከሃይለስላሴ ጦር ጋር ብቻ ኣይምሰልህ።

Tigray People wrote:
22 Aug 2024, 01:48
....
The Truth Shall set you Free!
...

Tigray People
Senior Member
Posts: 10971
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Tigray People » 22 Aug 2024, 10:31

Ascari meleket

Derg -Ethiopia brought thousands of guerilla warfare experts from Israel, east Germany, Soviet Union to help them stop the TPLF mobile army that was unstoppable but all of it failed and the Tigray People won.

The coward Shabia and Jebha army were stationary force hiding in nakifa and other mountain without no impact on the Derg -Ethiopia army and no need for guerilla warfare experts from foreign countries for them .

The Republic of Tigray People!

Meleket
Member
Posts: 4405
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Meleket » 22 Aug 2024, 10:44

ናበይ ድሕር ድሕሬ/2/ viewtopic.php?f=2&t=190670
Meleket wrote:
20 Aug 2024, 10:09
ቦርቀቅ እናድርገዋ ታሪኩን፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። ሙሉ ይዘቱን እታች ከነምንጩ ኣያይዘነዋል። ቀንጨብ ኣድርገን ደግሞ እነሆ።viewtopic.php?f=2&t=190758&p=945027#p945027

ወያኔ የሚመካበት ትርጉም ያለው ጦርነት 604ኛ ኮርን ለመደምሰስ የተካሄደው ውጊያ ነው። ይህም ከሻዕብያ ጋር ሆኖ የተካሄደ ውጊያ ነው። የሻዕብያ ታጋይን ግን ምን ያህል ኮሮችን ደምስሰሃል ብለህ አትጠይቀውም። ስንቱን ቆጥሮ ሊዘልቀው!

የውጊያ ስልትና ስትራቴጂ (doctrine) በዋነኛነት የሚመረኮዘው ከአቅምህና ከጠላትህ አቅም አኳያ ነው። ያ የወያኔን እንቅስቃሴ ይከላከል፡ የሻዕብያን ደግሞ ይገጥም የነበረው ጠላት ምንም እንኳ በአንድ ፕረሲደትና በአንድ ጠቅላይ ስታፍ ስር ይተዳደር የነበረ ቢሆንም፡ ደርጉ በትግራይ አስቀምጦት የነበረው ኃይል፡ የወያኔን አቅም የሚገታ ኃይልን ብቻ ነው። እስከ 1988፡ በትግራይ ውስጥ ወታደራዊ እዝ የሚባል ነገር አልነበረም። ከዚያ ወዲህ እዝ የሚባለው ክፍል ሲቋቋምም በሻምበል እንዲመራ ነው የተደረገው፡ እሱም ሻንበል ለገሰ አስፋው። ይህን እያቀረብኩት ያለሁት ለማንቋሸሽና ለማጣጣል ብዬ አይደልም። ነገር ግን በኤርትራና በትግራይ ውስጥ የነበረው ውጊያ ወይ ጦርነት የተለያየ እንደነበረ ለማሳየት ነው። ኤርትራ ውስጥ በአስሮች የሚቆጠሩ የደርግ ጀነራሎችና የሶቪየት አማካሪዎች የሚመሩት በሁለት አገሮች መካከል እንደሚካሄድ የተዋጣለት መደበኛ ውጊያ ወይ ጦርነት (conventional warfare) ይካሄድ ነበር። ትግራይ ውስጥ ግን ቀላል የሽምቅና ተንቀሳቃሽ ውጊያ ነበር የሚካሄደው


Meleket wrote:
01 Aug 2019, 02:27
የሻዕብያንና የወያኔን ግንኙነት በተመለከተ ካነበብናቸው ጽሑፎች እጅግ ሚዛን የደፋው አንዱ ይህ ነው። ጸሐፊው ሚዛናዊ ሰው ሆኖ በመገኘቱ ባለበት “ሐሊብ ስተ” ብለነዋል! :mrgreen:

“ድንክ ነህ እንዳትባል፣ ረዥሞቹን ኣሳጥር” የወያኔ ካድሬዎች “የተሞከረ” ፍልስፍና 1ኛ ክፍል

ማሕሙድ ሳልሕ እንደጻፈው - July 20, 2019

ብዙ ሰዎች
ወያነን የሚቃወም ነገር ለምንድነው የምትጽፈው? ለምን ግዜህን በሌላ ጠቃሚ ነገር ላይ አታውልም?
ይሉኛል። እኔ ከወያኔ አንጻር ጽፌ አላውቅም። ህዝቤን ሃገሬንና ታሪኬን የሚያንቋሽሽ ግልጽ የማጠልሸት ዘመቻ ሲካሄድ ግን ተገቢውን መልስ መስጠት እንደሚገባኝ አውቃለሁ። የትግራይ ህዝብንና ትግሉን ለአንዲት ቀንም እንኳን ትሁን ሰድቤ ወይ ዘልፌ አላውቅም። ዛሬም በተደጋጋሚ የወያነ ካድሬዎች የሐሰት ታሪክና ጉራን ስለተመለከትኩና ስለሰማሁ ተገቢውን መልስ ለመስጠት ተገድጃለሁ። ሐቅ የሚያቅለሸልሸው ሰው ካለ ከወዲሁ ይህን ጽሁፍ ከማንበብ እንዲገታ እመክረዋለው።

የምትለውን ለማጤን ማንበባችንን እንቀጥላለን የምትሉት ደግሞ በሉ እንግዲህ በትዕግስት ተከታተሉኝ። አስቀድሜ ይህችን ቪዲዮ የላከችልኝን የጽሑፌ ተከታታይ ላመሰግናት እወዳለሁ። በሁለተኛው ክፍል፣ ይህችን ቪዲዮ እንደ ምሳሌ ወስጀ፡ አጠቃላይ ማሕበራዊና ስነ-ልቦናዊው ልዩነታችን ያስከተለውን ባህርያዊው የአስተሳሰብና የአመለካከት ትፍጊያችን በብልሃት ካልተለየ፡ ምን ያህል ብዙዎችን ሊያወናብድ እንደሚችል ለማሳየት እሞክራለሁ። የተለያዩ ኅብረተሰቦች ሁኑ እንቅስቃሴዎች፣ እንዲሁም ሰራዊት፣ ያ ያለፉበትና የቀሰሙት የተለያየ የተሞክሯቸው ውጤት፡ የተለያየ የተሞክሮ ልማድና ብቃት ልዩነት እንዲኖራቸው ያደርጋል። ለምሳሌ አይደለም ሻዕብያና ወያኔ ይቅርና፣ በተለያዩ የሻዕብያ የጦር ክፍሎች መካከል ሳይቀር ትንንሽ የልምድና የብቃት ልዩነቶች ነበሩ። ወታደር ሲባል በተፈጥሮው ትምክህተኛ ነው። በሁለት የተለያዩ ሰራዊቶች ማለትም በሻዕብያና በወያኔ መካከል ያለውን ልዩነት ወደ ጎን ትተን፣ በወገን ማለትም በሻዕብያ የተለያዩ ተዋጊ ክፍሎች ማለትም በተለያዩ ብርጌዶችና በክፍለሰራዊቶች መካከል እንዲሁም በተለያዩ የድጋፍ ሰጪ ክፍሎች መካከል የነበረው የብቃትና የልምድ ልዩነት አንዱ ካንዱ ቢለያይ ከነባራዊው ሁኔታ ኣኳያ የሚታይ ባህርያዊ ክስተት ተደርጎ ይወሰድ ነበር። ይህን የመሰለው ባህርያዊ ልዩነት በጋራ መስራት ስትጀምር ብቻ ነው፡ እርስበርስ መተማመን እየተፈጠረ፡ አንዱ ካንዱ ልምድ እያካበተና እየተወያየ ሊስተካከል የሚችለው። የወያኔ ሰራዊት በተመለመለበት የጦርነት ስልት ብቁ ነበረ። የህወሃት ታጋዮችም ጎበዝ ተዋጊዎች ነበሩ። በእርግጥ እስከ ዛሬዋ ቀን ድረስ መጥፎ ተዋጊ የሚባል ህዝብም አላጋጠመኝም። ጦርነት ግን ከግላዊ ድፍረት ባሻገር የሚጠይቀው ጉዳይ አለ። ጥናቶችን፣ የስራ ውጥኖችን መንደፍ፣ በጦርነቱ ውስጥ የሚሳተፉ የሰራዊት ክፍሎችን ብቃት ግምት ውስጥ ያስገባ አደረጃጀት፣ ተዋጊውን አካል የሚደግፉ ሃይሎችና የተቀላጠፈ የሎጂስቲክ መስመር እንዲሁም ችግርን የመቋቋም ብቃትና (stamina) ልምድ ያካበተ አመራር . . . ወዘተ ያስፈልገዋል። ይህን ዋንኛ ሃሳቤን እንደሚከተለው አቀርበዋለው።
—————-

ነሐሰ 2018፡ “የመለስ ዜናዊ አቋም በኤርትራ ኣኳያ” በሚል ርእስ የትህነግ ስራ አስፈጻሚ ኣካል አባል በሆነው በጌታቸው ረዳ፡ የተሰጠውን ወልጋዳና የተዛባ ንግግር የሚያጋልጥ “ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ኤርትራ” http://www.meskerem.net/%E1%88%85%E1%8B ... %88%8D.pdf “ በሚል አርእስት ባሰፈርኩት ጽሑፌ ነቅፌው ነበር። ጌታቸው በንግግሩ ህዝባዊ ወያነ ትግራይ ከህዝባዊ ግንባር በላይ ለኤርትራ ህዝብና ለኤርትራ ህዝብ ጉዳይ እንደታገለ ያለ አንዳች ማቅማማትና ይሉኝታ ገልጿል። በዚህ ብቻም አልተገታም፡ ”ይሁና! ይህማ አመላቸውም እማይደል” ባልን ነበር። ጌታቸው ግን (መለስና ካድሬዎቹ በመገቡት መሰረት እንጂ እሱ እንደሆነ ወርዶበት በትግሉ ወቅት አልነበረም)የኤርትራ ህዝብን አብዮት በክዳት አጠልሽቶታል ከሶታልም፣ የኤርትራ ህዝብ ድርጅቶች በተለይም ህዝባዊ ግንባር በኤርትራ ህዝብ ጉዳይ ላይ ቁማር እንደተጫወተና ከደርግ ጋር የሰላም ውይይት ያደርግ እንደነበረ አስመስሎ ለፍልፏል። ውሸት የምትመገብ ከሆንክ፣ ሃይልህንም ሆነ ወኔህን ከውሸት ነው የምታገኛቸው። ያኔ እህል ምንም ትርጉም የለውም። ያም ሆነ ይህ፡ ወያኔዎች ከህዝባዊ ግንባር ይልቅ ለኤርትራ ህዝብ ታግለናል እያሉን ስለሆኑ
በሉ እንግዳዉኑስ ፡ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ኤርትራ እንበላችኋ!
ብያችው ነበር ።
ጽሑፏን ደግሜ ስለማመጣት እንድታነቧት እማጠናችኋለሁ። በነገራችን ላይ ወያኔዎች የኤርትራን ጉዳይ አምነንበታል ብለው ሲሉ ሁሌም ከራሳቸው መንታ አስተሳሰብ አኳያ እንደሚሄዱ መዘንጋት አይገባም። የአንዲት እራሷን ያቀናች (assertive)፡ ሙሉ በሙሉ የራሷን ጉዳይ በራሷ የመወሰን ፖለቲካዊ ነጻነት ያላት ኤርትራ መምጣት፡ በመሰረቱ ወያኔዎች እንደ ስጋት (threat) ይቆጥሩት እንደነበር፣ ከህዝባዊ ግንባር ጋር ከተጋገዙት ይልቅ ከህዝባዊ ግንባር ጋር የተጎሻሸሙትና ከህዝባዊ ግንባር አንጻር የሰሩት እንደሚበዛ በዚያች ጽሁፌ ተንትኘው ነበር። ሁለተኛዋን ክፍልም ለመጻፍ አስቤ ነበር፡ ነገር ግን ከሰላሙ ሂደት አኳያ ለሰላሙ ዕድልን መስጠት መርጫለሁ። ወያኔ የትግራይ ህዝብ፡ ሻዕብያም የኤርትራ ህዝብ መሆናቸውን በተለያዩ ጽሑፎቼ አበክሬ ገልጫለሁ። በተጨማሪም፡
አስተማማኝ ሰላም ሊፈጠር ከሆነ፡ የሁለቱ ወገኖች ፖለቲካዊ ኃይሎች ሰላም ሊያደርጉ ይገባል
ብየም ጥሪየን አስተላልፌ ነበር።

አሁንም ቢሆን እምነቴ ከዚህ አይለይም። ሰላም በፍላጎትና በምኞት ብቻ አትገኝም። ሰላም የሚደረገው በሁለት እኩዮች መካከል ነው። ከዓማጺ(ዓመጸኛ) ጋር ሰላም የሚደረግ ሆኖ አይሰማኝም። ስለሆነም፡ ማንኛዉም የሰላም ሙከራ፡ የዚህ ሁሉ ጥላቻ ምክንያት የሆነው የወያኔዎች የወሰን ድንበር ኮሚሽንን ብይን አሻፈረኝ ባይነትንና የአልጀርሱን ስምምነት በተመለከተ ወያኔዎች ያላቸውን የተንጋደደና የተወላገደ አተረጓጎም የሚከረክምና የሚያስተካክል ሊሆን ይገባል። ስለሆነም፡ ይህ ፖለቲካዊ ውሳኔ በመሆኑ፡ ከዚህ ጽሑፍ አቅም ውጪ ስለሆነ ወደ ዋንኛ የመነሻ ጉዳያችን እንመለስ።

ባለፉት ወራቶች፣ በርካታ የትህነት ወያኔ ነባር ታጋዮች ስላለፈው የትግል ህይወት ልምዳቸው ሲገልጹ ቆይተዋል። ብዙ ክፍሎች ያሏቸው ዶክመንተሪዎችንም አሰራጭተዋል። መቸም ሳሕል መድረስ እንደ ትልቅ ጉዳይ ስለሚታይ፡ በቃለ ምልልስ (መጠይቅ) ይቀርቡ የነበሩት በርካታ የትህነግ ወያኔ ነባር ታጋዮች ሳሕል ድረስ መሄድን እንደ የክብር ሽልማት (badge of honor) ስለሚቆጥሩትም ሊሆን ይችላል፡ ሳሕል የሚለው ቃል ሲነሳ ታስሮ እንደቆየ ቡችላ ያቅበጠብጣቸዋል። በሻዕብያ ታጋዮች በኩል ብዙ ስለማይወራለትም ሊሆን ይችላል፡ ወያኔዎች ባዶ ነጻ ሜዳ ስላገኙ ታሪካችንን ሲያንቋሽሹና ሲያራክሱ እያየናቸው ነው። ይህ ደግሞ በቀላሉ የሚታይ ጕዳይ ሊሆን አይገባም። ጭራሹኑ አንዳንድ ኤርትራውያን፡ የወያኔዎቹን ታጋዮች እየጠቀሱ
ጀነራል እከሌ(እንቶኔ) እንዲህ ብሏል አይደል
እያሉ ሲከራከሩ ተስተውለዋል። ስለሆነም ምን ይደረጋል፡ እኔ በማውቀው በኩል ያለውን ታሪክ ለመመለስ እገደዳለሁ።

ደሞክራሲን በተመለከተ የሚሉትን ወደ ጎን ትቸ በወታደራዊ ዲስኩራቸው ላይ አተኩራለሁ። እግረመንገዴን ግን ይህን ለመግለጽ እወዳለሁ፦ የወያነ ደሞክራሲ ኢትዮጵያን በተለይ ደግሞ የትግራይ ህዝብን ምን ዓይነት ደረጃ ላይ ጥሏቸው እንዳለ እያየን ነው። ስለሆነም፡ ብዙ ሐተታ አያስፈልገውም። ዛሬ በኢትዮጵያ፡ ወያነ የሚቆጠረው እንደ እከክ ነው። ትግሬዎች ባላደረጉት ነገር በሃገራቸው ውስጥ እንዳሻቸው ሊንቀሳቀሱ አይችሉም። ከትግራይ ክልል ውጭ፡ ቋንቋቸውንም ቢሆን በተዘጋ ግቢ ውስጥ ብቻ ነው የሚጠቀሙባት። ወያኔ በትግራዮች ክብር ላይ ይህን የመሰለ ሁኔታን ነው የፈጠረው። ይህም የነሱ የራሳቸው የግላቸወ ጕዳይ ስለሆነ ሃገሬንና ታሪኬን ወደሚመለከተው አርእስት ልመልካችሁ እስኪ። ለዛሬ የወያኔ ካድሬዎች የሻዕብያን ወታደራዊ ስልትና አስተሳሰብን (doctrine) በተመለከተ የሚፈላሰፉትን እስቲ ላተኩርበት። በሁለተኛው ክፍል ከወያኔዎቹ ውስጥ አንዱን እንደ ምሳሌ ወይ አብነት ወስጄ፡ ከወያኔ ጋር ስላደረግነው መተጋገዝ፡ በሻዕብያ ታጋይ ዓይን እይታ ለመግለጽ እሞክራለሁ። በብርቱውና ቀውጢው ግዜ ከጎናችን ሆነው ለተዋጉትና ለተሰዉት የትህነግ ወያኔ ጀግና ታጋዮችን ያለኝ አክብሮት፡ እንዲሁም የትግራይ ህዝብ ለሻዕብያ ታጋዮች የነበረውን ፍቅርና ከኤርትራ ህዝብ ጋር ሆኖ ላሳየው አይበገሬነት አክብሮቴን ልገልጽ እሻለሁ። ችግራችን ከጠማማዎቹና ወልጋዳዎቹ ከወያኔ መሪዎች ጋር ነው እንጂ፡ ከትግራይ ህዝብና ከትግሉ ጋር ምንም አይነት ችግር አልነበረንም የለንምም።

“የሻዕብያ ስትራቴጂ ስህተት ነበርን?”

የውጊያ ስልትና ስትራቴጂ (doctrine) በዋነኛነት የሚመረኮዘው ከአቅምህና ከጠላትህ አቅም አኳያ ነው። ያ የወያኔን እንቅስቃሴ ይከላከል፡ የሻዕብያን ደግሞ ይገጥም የነበረው ጠላት ምንም እንኳ በአንድ ፕረሲደትና በአንድ ጠቅላይ ስታፍ ስር ይተዳደር የነበረ ቢሆንም፡ ደርጉ በትግራይ አስቀምጦት የነበረው ኃይል፡ የወያኔን አቅም የሚገታ ኃይልን ብቻ ነው። እስከ 1988፡ በትግራይ ውስጥ ወታደራዊ እዝ የሚባል ነገር አልነበረም። ከዚያ ወዲህ እዝ የሚባለው ክፍል ሲቋቋምም በሻምበል እንዲመራ ነው የተደረገው፡ እሱም ሻንበል ለገሰ አስፋው። ይህን እያቀረብኩት ያለሁት ለማንቋሸሽና ለማጣጣል ብዬ አይደልም። ነገር ግን በኤርትራና በትግራይ ውስጥ የነበረው ውጊያ ወይ ጦርነት የተለያየ እንደነበረ ለማሳየት ነው። ኤርትራ ውስጥ በአስሮች የሚቆጠሩ የደርግ ጀነራሎችና የሶቪየት አማካሪዎች የሚመሩት በሁለት አገሮች መካከል እንደሚካሄድ የተዋጣለት መደበኛ ውጊያ ወይ ጦርነት (conventional warfare) ይካሄድ ነበር። ትግራይ ውስጥ ግን ቀላል የሽምቅና ተንቀሳቃሽ ውጊያ ነበር የሚካሄደው።

እስቲ በመጀመሪያ የነጻነት ውጊያ ስልቶችን የእድገት ደረጃ በጥቂቱ እንቃኝ

የሽምቅ (ደባይ) እንቅስቃሴዎች ወይም የትጥቅ ትግሎች ልክ እንደ ህይወታውያን ይወለዳሉ፣ ድክድክ ይላሉ፣ ይጎብዛሉ እንዲያ እያሉም ያድጋሉ ይጎለብታሉ። የመጀመርያው ደረጃ የትጥቅ ትግል ወይ የነጻነት ድርጅቶች የትግል ስልት የሽምቅ ውጊያ ነው። አጀማመራቸው ላይ፣ አናሳዎች ስለሆኑ ኃያልና ብርቱ ጠላትን ለማጥቃት ያለሙ ስለሆኑ፡ በሰው ኃይል ሆነ በተኩስና ውጊያ ዓቅማቸው ገና ደካማዎች ስለሆኑ፡ የግድ ይህን የሽምቅ ውጊያ ስልት ለመጠቀም ይገደዳሉ። ይህም ማለት የተለያዩ የጠላት የጦር ካምፖችን በማጥናት ድንገተኛ ጥቃትን መፈጸም፡ ኮንቮዮች ላይ ጥቃት ማድረስ እንዲሁም አንዳንድ ወሳኝ ሰዎችን መጥለፍ ወይ መግደልና የወታደራዊና ኢኮኖሚያዊ አውታሮችን ማደባየት . . . ወዘተ ያጠቃልላል። ይህ ጥቃት ድንገተኛና ከመቅጽበት ጥቃትን በመፈጸም መሰወርን የሚጠይቅ የትግል ስልት ነው። ሁሌም በህዝብ መካከልና ከአካባቢው ጋር መመሳሰልን የሚጠይቅ ተንቀሳቃሽና ቀለል ያለ መደራጀትን የሚጠይቅ የውጊያ ስልት ነው። ይህ አይነት ስልት አንድ ግዙፍ ጠላትን አንተ በሚመችህና በፈለግክበት ግዜና ሁኔታ ለማቋሰል የምትጠቀምበት የትግል ስልት ነው። በአንድ ውጊያ ስትራቴጂካዊ ጉዳትን የማያስከትል ነገር ግን ቀስ በቀስ ተደማምሮ የጠላትን ሞራል የሚያዳክም ስልት ነው።

ቀጥሎ የሚከተለው ተንቀሳቃሽ የውጊያ ስልት ነው። ይህኛውም የኣቅም ጉዳይ ካልሆነ በስተቀር ከሽምቅ ውጊያ ጋር ተመሳሳይ ስልት ነው። ነገር ግን ከሽምቅ ውጊያ የተሻለ አቅምና ሃይል ያለበት ስለሆነ፣ እርስበርስ የተዛመዱ ወይ የተገናኙ ነገር ግን የተለያዩ ዒላማዎችን ለማጥቃት የሚያስችል በዛ ያሉ የሰራዊት ክፍሎችን የሚያሳትፍ ነው። አደረጃጀቱም ከሽምቅ ውጊያ ሰፋና ረቀቅ ያለ ነው። ከሽምቅ ውጊያ የተሻለ የድጋፍ ኃይሎችም ያሉት ነው። በተንቀሳቃሽ ውጊያ ደረጃ የደረሰ ኃይል፡ የሽምቅ ውጊያም የስትራቴጂው አካል ሆኖ ይቀጥላል። የመጨረሻው ደረጃ ደግሞ ቋሚ የውጊያ ወይ የጦርነት ስልት ነው። ቋሚ ውጊያ በሁለት የእኩልነት ወይ ተመጣጣኝ አቅም ባላቸው ኃይሎች መካከል የሚካሄድ የውጊያ ስልት ነው። ይህ ዓይነት የውጊያ ስልት የነጻነት ትግል እንቅስቃሴ ጎልብቶ፡ ነጻ ያወጣው መሬትና ያስመዘገበው ድልን አስከብሮ ወደ ሌላ በርካታ ድሎች በሚያማትርበት መድረክ የሚመረጥ የትግል ስልት ነው። ውጊያው ወይ ጦርነቱ እጅግ እልህ አስጨራሽና ፉክክር የበዛበት ከባድ ውጊያ ስለሚሆንም አብዛኛውን ግዜ ቋሚ የውጊያ ግንባሮች መመስረት የዚህ ዓይነት ከፍተኛ ደረጃ የውጊያ ስልት ዋንኛ ባህሪ ነው። ይሁን እንጂ የደፈጣና የተንቀሳቃሽ የውጊያ ስልቶችም ያካተቱ ኦፕሬሽኖችን እንደ እስትራቴጂነትም ይጠቀምባቸዋል። እንግዲያዉስ ይህን የመግቢያ ቍምነገር ካካፈልኩ ዘንድ ወደ ዋናዉ አንኳር ምጉቴ ልግባ። ተከተሉኝ።

ህዝባዊ ግንባር፡ በቋሚ ምሽጎች ውስጥ ከመጠመድ ይልቅ ከህዝቡ ጋር ሊደባለቅ ይገባል፡ የሽምቅና ተንቀሳቃሽ ውጊያዎችን ማካሄድ ይገባዋል
ይሉ ነበር የወያኔ ካድሬዎች።
ይህቺ እየተደጋገሙ ከሚወሱት የወያኔ ካድሬዎች ንግግር አንዷ ነች። ሳሕልን በተመለከተ ሲናገሩ ይህችን ሳይጠቅሱ አያልፉም። ግን ምን ያህል እዉነት ነች? እስቲ የሚከተሉትን ነጥቦች እንመልከት።
አንድ የነጻነት ትግል ከቋሚ የውጊያ ስልት ወደ ሽምቅና ተንቀሳቃሽ የውጊያ ስልት እንዲቀየር የሚያደርገው ወሳኝ ነገር አቅሙ ነው። ሲዳከም ብቻ ነው ወደ ኋላ የሚመለሰው።

ወያነ ሲመሰረት (1975) ህዝባዊ ሓይልታት (ህግሓኤ)፡ ወደ የተንቀሳቃሽ የውጊያ ስልት ደረጃ አድጎ ነበር። ወያነ በጋንታ (በመቶ) ደረጃ ሲንቀሳቀስ (1977) የኤርትራ ድርጅቶች ሻዕብያና ጀብሃ በብርጌድ ደረጃ ተደራጅተው፡ የኤርትራ ትልልቅ ከተሞች ከአስመራ ዓሰብና ባረንቱ በስተቀር ኤርትራ ነጻ ወጥታ ነበር። ስለሆነም፡ ወያኔ በ1988 ደርሶበት የነበረው የአደረጃጀት አቅምና ደረጃ፡ የኤርትራ አብዮት በ1977 ደርሶበት ነበር። ህግሓኤ፡ አስር ዓመቶች ወደኋላ የሚመለስበት አንዳችም ምክንያት አልነበረውም።

ከሶብየት ህብረት ጣልቃ ገብነት አኳያ (19780)፡ ስልታዊ ማፈግፈግ እንደታወጀም፡ ህዝባዊ ግንባር እየተዋጋ ነው ያፈገፈገው። ዔላበርዕድ፡ ገንፈሎም፡ ማዕሚደንና ሌሎች በርካታ ቦታዎች ላይ ጠላትን ድባቅ እየመታና እየደመሰሰ ነው የመጨረሻ ይሆነኛል ወዳለው የመከላከያ መስመሩ የደረሰው። ከዚያ መስመር ተገፍቶ ቢሆን ኖሮ ወደ ተንቀሳቃሽ የውጊያ ስልት ከመውረድ በስተቀር ሌላ አማራጭ ባልነበረው ነበር። ነገር ግን ለአስሮች አመታት የመከላከያ መስመሩን አጽንቶና ጠብቆ ባለማስደፈር፡ እጅግ ትጉ ፈጣንና የተራቀቀ ደጀንን መሰረተ። ውጊያው በሁለት እርስበራሳቸው በሚተዋወቁ ተቀናቃኞች መካከል ይካሄድ ስለነበረ፡ ሁለቱም ተቀናቃኝ ወገኖችም ጠንቅቀው በሚያውቁትና ባጠኑት የመልክዓምድር (terrain) ቅርጽ ስለተካሄደ፡ እጅግ ኃይለኛ ነበር። ህዝባዊ ግንባር ኃይለኛ ጠላት ስለገጠመውም፡ የግድ ከችግሩ በድል ለመውጣት መማርና መላን መፍጠር ነበረበት። ይካሄድ በነበረው ውጊያ የማረካቸው የተለያዩ ብዛት ያላቸው መሳሪያዎች፡ የተኩስና የውጊያ ኣቅሙንና ብቃቱን እንዲያደልብ አድርገውታል። ከባድ ውጊያ ይካሄድ ስለነበረም ኃይለኛና የተራቀቀ ድጋፍ ሰጪ ኃይሎችን (የከባድ ብረት፡ መካናይዝድ፡ የአየር መቃወሚያ፡ የወታደራዊ መሃንዲስና የስለላ እንዲሁም የኮሚኒኬሽን . . . )ድጋፍ ሰጪ ክፍሎች የግድ ያስፈልጉት ነበር። ሰራዊቱም የግድ መታጠቅ መመገብ መታከምና መልበስ ይገባው ስለነበረ ፈጣንና የተዋጣለት የሎጂስቲክ መስመሮችን ተቋሞችንና መጓጓዣ መሳሪያዎች እንዲሁም ጋራጆች . . . ወዘተ ያስፈልጉት ነበር። ይህን ሁሉ የሚያስተዳድር መሪ አካልና የጽሕፈት ቤቶችም እንደሚያስፈልጉ የታወቀ ነው። ባጭሩ ደጀን ያስፈልግ ነበር። ስለሆነም ፡ ህዝባዊ ግንባር ደጀንን የፈጠረ፡ አንዳንድ ወያኔዎችና የወየኑ የሻዕብያ ታጋይ ነበሮች እንደሚሉት፡ የህዝባዊ ግንባር አመራር ኣካል በምቾት ለመኖር የፈጠረው ሳይሆን፡ ህዝባዊ ግንባር እንዲያደርገው የተገደደ፡ የውጊያው ወይ የጦርነቱ ባህሪ የፈጠረው ክስተት ነው። የህዝባዊ ግንባር ደጀን የወታደራዊ እዝ ብቻ አልነበረም። የሁሉም ህዝባዊ አደረጃጀቶችና የዲፕሎማሲያዊ ተልእኮዎች መናሀሪያ፡ ለህዝብ ይሰጡ የነበሩ አገልግሎቶች መነሻም ነበር። ከትልልቅ ከተሞች በስተቀር፡ የኤርትራ መሬትና ህዝብ በህዝባዊ ግንባር ይተዳደር ስለነበር፡ ደጀኑ እውቅናን እንዳላገኘ መንግስት (defacto) ሆኖ ነው የሰራዉ።

እንግዲያዉኑስ ቋሚ ውጊያ ማካሄድ፡ ጠላትን ከአጥቂነት ወደ ‘መሳ’ነት ወይ ወደ ተከላካይነት እንዳወረደው ያሳያል። የጠላት ዓቅም መዳከሙንና በአንጻሩ ደግሞ የህዝባዊ ግንባር ዓቅም መጎልበቱንና መዳበሩን ነው የሚያሳይ።

ይህ በእንዲህ እንዳለ፡ ወያኔ እንደሚለው፡ ህዝባዊ ግንባር የተንቀሳቃሽ የውጊያ ስልትን ከማድረግ አልተገታም፡ ዋንኛ የጠላትን ዓቅም በሳሕል ተራራዎች ላይ ስለያዘው፡ ከጠላት ወረዳ ውስጥ ተልእኮ የመፈጸም ኣቅሙና ዕድሉን አስፍቷል። ህዝባዊ ግንባር ብቋሚነት በጠላት ወረዳ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የህዝባዊ ሰራዊት ሃይሎችና የዞባዊ ሰራዊት ሃይሎች ነበሩት። የጠላትን ምሽግና ካምፖች መደምሰስ በየዕለቱ የሚደመጡ ዜናዎች ነበሩ። የመሃንዲስ፡ የኮሚኒኬሽን፡ የጀማሂር (ህዝባዊ አደረጃጀት)፡ የትምህርት ክፍልና የህዝባዊ ክሊኒክ ክፍሎች ስራቸውን አቋርጠው አያውቁም። በየግዜውም የህግሓኤ የጦር ሰራዊት ክፍሎች ከሳሕል የግንባር ይዞታቸው ወደ ደጋማው ክፍል እየወጡ የጠላትን ካምፖች ረጋግጠው ይመለሱ ነበር። ቋሚ የተባለው ግንባርም ቢሆን ብዙ ጊዜ ተደምስሷል፡ ተደማሷልም። ስለሆነም፡ ወያነ፡ ያ የማያውቀውን የትግራይ ህዝብ ለማደናገር፡ በተግባር በተጨባጭ ሁኔታ ያላገኘውና ያልነበረውን ዓቅም እንደነበረው አስመስሎ በማጭበርበርና በማደናገር ለመተወን እንጂ ዲስኩሩ የከንቱ ከንቱ ነው።

ሁሉ ግዜ የምትገርመኝ ደግሞ “ወደ ህዝባችሁ ለምን አትወጡም” የምትል አባባላቸው ናት። የሳህል ህዝብ የህዝባዊ ግንባር አይደለም እንዴ? የማርያና የዓንሰባ ህዝብ የኤርትራ ህዝብ ኣይደለም እንዴ!? በቋሚ ግንባሮች ውስጥ ተወስኖ ቢኖርም እንኳ፡ ህግሓኤ በህዝቡ መሀል አልነበረም እንዴ? ወያኔ ለመሆኑ “የኤርትራ ህዝብ” የምትለው ማንን ነው እንዴ? ለመሆኑ ኤርትራን ታውቃታለችን?
አንዳንዴ የሚሟገትህ ሰው ወይ አካል ዓቕም ስለሚያስገድድ እንጂ ዛሬ ይህን በመሰለ ጉዳይ ላይ ጊዜያችንን ባላጠፋን ነበር።

በመጨረሻ፡ ወያኔ፡ ስለ ቀይኮከብ ዘመችቻ ማውራት ደስ ነው የሚለው። ለሻዕብያ ታጋይ ግን የቀይዀከብ ዘመቻ ወይም ስድስተኛው ወረራ ከብዙ ወረራዎች አንዱ ነው፡ ወያኔ እጇን በቀይኰከብ ዘመቻ ከማስገባቷ በፊት ሻዕብያ አስቀድሞ አምስት ትልልቅ ወረራዎችን አክሽፎ ነበር። ትልልቅ የመልሶ ማጥቃት እርምጃዎችንም ወስዶ ነበር፡ ከወያኔ በኋላም ሁለት ሌሎች ትልልቅ ከቀይኰከብ ወረራ እጅግ የከፉ ወረራዎችንም አክሽፎ፡ በቋሚ ምሽጎች ተፋጦት የነበረውን የጠላት ግምባር ደረማምሶና ደማሶ የከረን ‘ጻዕዳን’ በሮች ማንኳኳት ጀምሮ ነበር። ያኔ ነው ወያኔ ለዓመታት አሸልቦት ከነበረው እንቅልፉ መንቃት የጀመረው።

ከናደው እዝ መደምሰስ በኋላ፡ የድል ንፋስ ከከረን ግንባር ወደ ትግራይ መንፈስ ሲጀምር፡ ወያነ “ሻዕብያ ነጻነትን ሊያመጣ ይችልም” እያለ የስም ማጥፋት ዘመቻ ያካሂድበት የነበረውን ድርጅት ሻዕብያን፡ ሳይውል ሳያድር፡ በራዲዮው “እንኳ ደስ አላችሁ” ለማለት ተሯሩጧል። የናደው እዝ መደምሰስ የወያኔን የትብብር መንፈስ አንቀሳቅሷል። ከሻዕብያ ጋር ተጋግዞ የሽሬ ከተማን ነጻ ካወጣ በኋላ ወታደራዊ ብቃቱ በመጠኑ መቀየር ጀመሯል። ወያኔ የሚመካበት ትርጉም ያለው ጦርነት 604ኛ ኮርን ለመደምሰስ የተካሄደው ውጊያ ነው። ይህም ከሻዕብያ ጋር ሆኖ የተካሄደ ውጊያ ነው። የሻዕብያ ታጋይን ግን ምን ያህል ኮሮችን ደምስሰሃል ብለህ አትጠይቀውም። ስንቱን ቆጥሮ ሊዘልቀው!

በመግቢያ እንደገለጽኩት፡ የትህነግ ታጋዮችን ለማንቋሸሽ አይደለም፡ ሁለቱን ድርጅቶች ገጥሞ የነበረው የጠላት አሰላለፍ ልዩነት ስለነበረው ነው። የዚህ ጽሁፍ እንደገለጽኩት ብዙዎች ታሪካችንን ሲያቆናጽቡ የታዘብኳቸው የትህነግ አመራሮች በመሆናቸው፡ በቀጣዩ ክፍል ከነሱ ውስጥ አንዱን እንደ አብነት አንስቼ፡ ‘ምንድን ነው እንዴ ይህን ያህል የሚያስለፈልፋችው?’ የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ እሞክራለሁ። ሁለቱም ህዝቦች ብዙ የሚያቀራርባቸው ነገር እያለ የታሪክ አደጋና ያጋጣሚ ነገር ሆኖ እዚህ ደረጃ ወርደናል። በኛ ልፋት ደረጃቸውን ከፍ ለማድረግ የሚሹትን ግን “እንዲህማ በፍጹም አይደረግም” ልንላቸው ይገባል።

ድንክ ሰው ድንክነቱን አምኖ ሂወቱን ተመስገን ብሎ ቢኖር አያሳፍርም።

ይህ የራሴ የግል አመለካከት ነው። ህዝባዊ ግንባርን ወክየ አይደለም የጻፍኩት።

ክብር ለሰማእቶቻችን!

ሓምሌ 2019


viewtopic.php?f=2&t=190670&sid=3159e8ad ... 20fb4f0be8

Tigray People
Senior Member
Posts: 10971
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Tigray People » 22 Aug 2024, 12:11

Garbage Eritreans did everything in their power to hide the truth that the Tigray People liberated the entire Tigray and become independence 2 years before them.

They lied to the core of their souls to hide the truth Tigray was fully liberated before them and they were ashamed because they failed to liberate one small town in 30 years.

The Republic of Tigray People!!!

Tigray People
Senior Member
Posts: 10971
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Tigray People » 22 Aug 2024, 14:45

The Tigray People must preserve your history and not be too much humble which allowed the enemies to destroy your history and steal your sacrifices and history.

The Republic of Tigray People!!!

Tigray People
Senior Member
Posts: 10971
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Tigray People » 23 Aug 2024, 11:21

The truth shall set you Free.

Awet Nehafash Tigray People!!!

Meleket
Member
Posts: 4405
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Meleket » 23 Aug 2024, 11:39

ናበይ ድሕር ድሕሬ/2/ viewtopic.php?f=2&t=190670
Meleket wrote:
20 Aug 2024, 10:09
ቦርቀቅ እናድርገዋ ታሪኩን፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። ሙሉ ይዘቱን እታች ከነምንጩ ኣያይዘነዋል። ቀንጨብ ኣድርገን ደግሞ እነሆ።viewtopic.php?f=2&t=190758&p=945027#p945027

ወያኔ የሚመካበት ትርጉም ያለው ጦርነት 604ኛ ኮርን ለመደምሰስ የተካሄደው ውጊያ ነው። ይህም ከሻዕብያ ጋር ሆኖ የተካሄደ ውጊያ ነው። የሻዕብያ ታጋይን ግን ምን ያህል ኮሮችን ደምስሰሃል ብለህ አትጠይቀውም። ስንቱን ቆጥሮ ሊዘልቀው!

የውጊያ ስልትና ስትራቴጂ (doctrine) በዋነኛነት የሚመረኮዘው ከአቅምህና ከጠላትህ አቅም አኳያ ነው። ያ የወያኔን እንቅስቃሴ ይከላከል፡ የሻዕብያን ደግሞ ይገጥም የነበረው ጠላት ምንም እንኳ በአንድ ፕረሲደትና በአንድ ጠቅላይ ስታፍ ስር ይተዳደር የነበረ ቢሆንም፡ ደርጉ በትግራይ አስቀምጦት የነበረው ኃይል፡ የወያኔን አቅም የሚገታ ኃይልን ብቻ ነው። እስከ 1988፡ በትግራይ ውስጥ ወታደራዊ እዝ የሚባል ነገር አልነበረም። ከዚያ ወዲህ እዝ የሚባለው ክፍል ሲቋቋምም በሻምበል እንዲመራ ነው የተደረገው፡ እሱም ሻንበል ለገሰ አስፋው። ይህን እያቀረብኩት ያለሁት ለማንቋሸሽና ለማጣጣል ብዬ አይደልም። ነገር ግን በኤርትራና በትግራይ ውስጥ የነበረው ውጊያ ወይ ጦርነት የተለያየ እንደነበረ ለማሳየት ነው። ኤርትራ ውስጥ በአስሮች የሚቆጠሩ የደርግ ጀነራሎችና የሶቪየት አማካሪዎች የሚመሩት በሁለት አገሮች መካከል እንደሚካሄድ የተዋጣለት መደበኛ ውጊያ ወይ ጦርነት (conventional warfare) ይካሄድ ነበር። ትግራይ ውስጥ ግን ቀላል የሽምቅና ተንቀሳቃሽ ውጊያ ነበር የሚካሄደው


Meleket wrote:
01 Aug 2019, 02:27
የሻዕብያንና የወያኔን ግንኙነት በተመለከተ ካነበብናቸው ጽሑፎች እጅግ ሚዛን የደፋው አንዱ ይህ ነው። ጸሐፊው ሚዛናዊ ሰው ሆኖ በመገኘቱ ባለበት “ሐሊብ ስተ” ብለነዋል! :mrgreen:

“ድንክ ነህ እንዳትባል፣ ረዥሞቹን ኣሳጥር” የወያኔ ካድሬዎች “የተሞከረ” ፍልስፍና 1ኛ ክፍል

ማሕሙድ ሳልሕ እንደጻፈው - July 20, 2019

ብዙ ሰዎች
ወያነን የሚቃወም ነገር ለምንድነው የምትጽፈው? ለምን ግዜህን በሌላ ጠቃሚ ነገር ላይ አታውልም?
ይሉኛል። እኔ ከወያኔ አንጻር ጽፌ አላውቅም። ህዝቤን ሃገሬንና ታሪኬን የሚያንቋሽሽ ግልጽ የማጠልሸት ዘመቻ ሲካሄድ ግን ተገቢውን መልስ መስጠት እንደሚገባኝ አውቃለሁ። የትግራይ ህዝብንና ትግሉን ለአንዲት ቀንም እንኳን ትሁን ሰድቤ ወይ ዘልፌ አላውቅም። ዛሬም በተደጋጋሚ የወያነ ካድሬዎች የሐሰት ታሪክና ጉራን ስለተመለከትኩና ስለሰማሁ ተገቢውን መልስ ለመስጠት ተገድጃለሁ። ሐቅ የሚያቅለሸልሸው ሰው ካለ ከወዲሁ ይህን ጽሁፍ ከማንበብ እንዲገታ እመክረዋለው።

የምትለውን ለማጤን ማንበባችንን እንቀጥላለን የምትሉት ደግሞ በሉ እንግዲህ በትዕግስት ተከታተሉኝ። አስቀድሜ ይህችን ቪዲዮ የላከችልኝን የጽሑፌ ተከታታይ ላመሰግናት እወዳለሁ። በሁለተኛው ክፍል፣ ይህችን ቪዲዮ እንደ ምሳሌ ወስጀ፡ አጠቃላይ ማሕበራዊና ስነ-ልቦናዊው ልዩነታችን ያስከተለውን ባህርያዊው የአስተሳሰብና የአመለካከት ትፍጊያችን በብልሃት ካልተለየ፡ ምን ያህል ብዙዎችን ሊያወናብድ እንደሚችል ለማሳየት እሞክራለሁ። የተለያዩ ኅብረተሰቦች ሁኑ እንቅስቃሴዎች፣ እንዲሁም ሰራዊት፣ ያ ያለፉበትና የቀሰሙት የተለያየ የተሞክሯቸው ውጤት፡ የተለያየ የተሞክሮ ልማድና ብቃት ልዩነት እንዲኖራቸው ያደርጋል። ለምሳሌ አይደለም ሻዕብያና ወያኔ ይቅርና፣ በተለያዩ የሻዕብያ የጦር ክፍሎች መካከል ሳይቀር ትንንሽ የልምድና የብቃት ልዩነቶች ነበሩ። ወታደር ሲባል በተፈጥሮው ትምክህተኛ ነው። በሁለት የተለያዩ ሰራዊቶች ማለትም በሻዕብያና በወያኔ መካከል ያለውን ልዩነት ወደ ጎን ትተን፣ በወገን ማለትም በሻዕብያ የተለያዩ ተዋጊ ክፍሎች ማለትም በተለያዩ ብርጌዶችና በክፍለሰራዊቶች መካከል እንዲሁም በተለያዩ የድጋፍ ሰጪ ክፍሎች መካከል የነበረው የብቃትና የልምድ ልዩነት አንዱ ካንዱ ቢለያይ ከነባራዊው ሁኔታ ኣኳያ የሚታይ ባህርያዊ ክስተት ተደርጎ ይወሰድ ነበር። ይህን የመሰለው ባህርያዊ ልዩነት በጋራ መስራት ስትጀምር ብቻ ነው፡ እርስበርስ መተማመን እየተፈጠረ፡ አንዱ ካንዱ ልምድ እያካበተና እየተወያየ ሊስተካከል የሚችለው። የወያኔ ሰራዊት በተመለመለበት የጦርነት ስልት ብቁ ነበረ። የህወሃት ታጋዮችም ጎበዝ ተዋጊዎች ነበሩ። በእርግጥ እስከ ዛሬዋ ቀን ድረስ መጥፎ ተዋጊ የሚባል ህዝብም አላጋጠመኝም። ጦርነት ግን ከግላዊ ድፍረት ባሻገር የሚጠይቀው ጉዳይ አለ። ጥናቶችን፣ የስራ ውጥኖችን መንደፍ፣ በጦርነቱ ውስጥ የሚሳተፉ የሰራዊት ክፍሎችን ብቃት ግምት ውስጥ ያስገባ አደረጃጀት፣ ተዋጊውን አካል የሚደግፉ ሃይሎችና የተቀላጠፈ የሎጂስቲክ መስመር እንዲሁም ችግርን የመቋቋም ብቃትና (stamina) ልምድ ያካበተ አመራር . . . ወዘተ ያስፈልገዋል። ይህን ዋንኛ ሃሳቤን እንደሚከተለው አቀርበዋለው።
—————-

ነሐሰ 2018፡ “የመለስ ዜናዊ አቋም በኤርትራ ኣኳያ” በሚል ርእስ የትህነግ ስራ አስፈጻሚ ኣካል አባል በሆነው በጌታቸው ረዳ፡ የተሰጠውን ወልጋዳና የተዛባ ንግግር የሚያጋልጥ “ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ኤርትራ” http://www.meskerem.net/%E1%88%85%E1%8B ... %88%8D.pdf “ በሚል አርእስት ባሰፈርኩት ጽሑፌ ነቅፌው ነበር። ጌታቸው በንግግሩ ህዝባዊ ወያነ ትግራይ ከህዝባዊ ግንባር በላይ ለኤርትራ ህዝብና ለኤርትራ ህዝብ ጉዳይ እንደታገለ ያለ አንዳች ማቅማማትና ይሉኝታ ገልጿል። በዚህ ብቻም አልተገታም፡ ”ይሁና! ይህማ አመላቸውም እማይደል” ባልን ነበር። ጌታቸው ግን (መለስና ካድሬዎቹ በመገቡት መሰረት እንጂ እሱ እንደሆነ ወርዶበት በትግሉ ወቅት አልነበረም)የኤርትራ ህዝብን አብዮት በክዳት አጠልሽቶታል ከሶታልም፣ የኤርትራ ህዝብ ድርጅቶች በተለይም ህዝባዊ ግንባር በኤርትራ ህዝብ ጉዳይ ላይ ቁማር እንደተጫወተና ከደርግ ጋር የሰላም ውይይት ያደርግ እንደነበረ አስመስሎ ለፍልፏል። ውሸት የምትመገብ ከሆንክ፣ ሃይልህንም ሆነ ወኔህን ከውሸት ነው የምታገኛቸው። ያኔ እህል ምንም ትርጉም የለውም። ያም ሆነ ይህ፡ ወያኔዎች ከህዝባዊ ግንባር ይልቅ ለኤርትራ ህዝብ ታግለናል እያሉን ስለሆኑ
በሉ እንግዳዉኑስ ፡ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ኤርትራ እንበላችኋ!
ብያችው ነበር ።
ጽሑፏን ደግሜ ስለማመጣት እንድታነቧት እማጠናችኋለሁ። በነገራችን ላይ ወያኔዎች የኤርትራን ጉዳይ አምነንበታል ብለው ሲሉ ሁሌም ከራሳቸው መንታ አስተሳሰብ አኳያ እንደሚሄዱ መዘንጋት አይገባም። የአንዲት እራሷን ያቀናች (assertive)፡ ሙሉ በሙሉ የራሷን ጉዳይ በራሷ የመወሰን ፖለቲካዊ ነጻነት ያላት ኤርትራ መምጣት፡ በመሰረቱ ወያኔዎች እንደ ስጋት (threat) ይቆጥሩት እንደነበር፣ ከህዝባዊ ግንባር ጋር ከተጋገዙት ይልቅ ከህዝባዊ ግንባር ጋር የተጎሻሸሙትና ከህዝባዊ ግንባር አንጻር የሰሩት እንደሚበዛ በዚያች ጽሁፌ ተንትኘው ነበር። ሁለተኛዋን ክፍልም ለመጻፍ አስቤ ነበር፡ ነገር ግን ከሰላሙ ሂደት አኳያ ለሰላሙ ዕድልን መስጠት መርጫለሁ። ወያኔ የትግራይ ህዝብ፡ ሻዕብያም የኤርትራ ህዝብ መሆናቸውን በተለያዩ ጽሑፎቼ አበክሬ ገልጫለሁ። በተጨማሪም፡
አስተማማኝ ሰላም ሊፈጠር ከሆነ፡ የሁለቱ ወገኖች ፖለቲካዊ ኃይሎች ሰላም ሊያደርጉ ይገባል
ብየም ጥሪየን አስተላልፌ ነበር።

አሁንም ቢሆን እምነቴ ከዚህ አይለይም። ሰላም በፍላጎትና በምኞት ብቻ አትገኝም። ሰላም የሚደረገው በሁለት እኩዮች መካከል ነው። ከዓማጺ(ዓመጸኛ) ጋር ሰላም የሚደረግ ሆኖ አይሰማኝም። ስለሆነም፡ ማንኛዉም የሰላም ሙከራ፡ የዚህ ሁሉ ጥላቻ ምክንያት የሆነው የወያኔዎች የወሰን ድንበር ኮሚሽንን ብይን አሻፈረኝ ባይነትንና የአልጀርሱን ስምምነት በተመለከተ ወያኔዎች ያላቸውን የተንጋደደና የተወላገደ አተረጓጎም የሚከረክምና የሚያስተካክል ሊሆን ይገባል። ስለሆነም፡ ይህ ፖለቲካዊ ውሳኔ በመሆኑ፡ ከዚህ ጽሑፍ አቅም ውጪ ስለሆነ ወደ ዋንኛ የመነሻ ጉዳያችን እንመለስ።

ባለፉት ወራቶች፣ በርካታ የትህነት ወያኔ ነባር ታጋዮች ስላለፈው የትግል ህይወት ልምዳቸው ሲገልጹ ቆይተዋል። ብዙ ክፍሎች ያሏቸው ዶክመንተሪዎችንም አሰራጭተዋል። መቸም ሳሕል መድረስ እንደ ትልቅ ጉዳይ ስለሚታይ፡ በቃለ ምልልስ (መጠይቅ) ይቀርቡ የነበሩት በርካታ የትህነግ ወያኔ ነባር ታጋዮች ሳሕል ድረስ መሄድን እንደ የክብር ሽልማት (badge of honor) ስለሚቆጥሩትም ሊሆን ይችላል፡ ሳሕል የሚለው ቃል ሲነሳ ታስሮ እንደቆየ ቡችላ ያቅበጠብጣቸዋል። በሻዕብያ ታጋዮች በኩል ብዙ ስለማይወራለትም ሊሆን ይችላል፡ ወያኔዎች ባዶ ነጻ ሜዳ ስላገኙ ታሪካችንን ሲያንቋሽሹና ሲያራክሱ እያየናቸው ነው። ይህ ደግሞ በቀላሉ የሚታይ ጕዳይ ሊሆን አይገባም። ጭራሹኑ አንዳንድ ኤርትራውያን፡ የወያኔዎቹን ታጋዮች እየጠቀሱ
ጀነራል እከሌ(እንቶኔ) እንዲህ ብሏል አይደል
እያሉ ሲከራከሩ ተስተውለዋል። ስለሆነም ምን ይደረጋል፡ እኔ በማውቀው በኩል ያለውን ታሪክ ለመመለስ እገደዳለሁ።

ደሞክራሲን በተመለከተ የሚሉትን ወደ ጎን ትቸ በወታደራዊ ዲስኩራቸው ላይ አተኩራለሁ። እግረመንገዴን ግን ይህን ለመግለጽ እወዳለሁ፦ የወያነ ደሞክራሲ ኢትዮጵያን በተለይ ደግሞ የትግራይ ህዝብን ምን ዓይነት ደረጃ ላይ ጥሏቸው እንዳለ እያየን ነው። ስለሆነም፡ ብዙ ሐተታ አያስፈልገውም። ዛሬ በኢትዮጵያ፡ ወያነ የሚቆጠረው እንደ እከክ ነው። ትግሬዎች ባላደረጉት ነገር በሃገራቸው ውስጥ እንዳሻቸው ሊንቀሳቀሱ አይችሉም። ከትግራይ ክልል ውጭ፡ ቋንቋቸውንም ቢሆን በተዘጋ ግቢ ውስጥ ብቻ ነው የሚጠቀሙባት። ወያኔ በትግራዮች ክብር ላይ ይህን የመሰለ ሁኔታን ነው የፈጠረው። ይህም የነሱ የራሳቸው የግላቸወ ጕዳይ ስለሆነ ሃገሬንና ታሪኬን ወደሚመለከተው አርእስት ልመልካችሁ እስኪ። ለዛሬ የወያኔ ካድሬዎች የሻዕብያን ወታደራዊ ስልትና አስተሳሰብን (doctrine) በተመለከተ የሚፈላሰፉትን እስቲ ላተኩርበት። በሁለተኛው ክፍል ከወያኔዎቹ ውስጥ አንዱን እንደ ምሳሌ ወይ አብነት ወስጄ፡ ከወያኔ ጋር ስላደረግነው መተጋገዝ፡ በሻዕብያ ታጋይ ዓይን እይታ ለመግለጽ እሞክራለሁ። በብርቱውና ቀውጢው ግዜ ከጎናችን ሆነው ለተዋጉትና ለተሰዉት የትህነግ ወያኔ ጀግና ታጋዮችን ያለኝ አክብሮት፡ እንዲሁም የትግራይ ህዝብ ለሻዕብያ ታጋዮች የነበረውን ፍቅርና ከኤርትራ ህዝብ ጋር ሆኖ ላሳየው አይበገሬነት አክብሮቴን ልገልጽ እሻለሁ። ችግራችን ከጠማማዎቹና ወልጋዳዎቹ ከወያኔ መሪዎች ጋር ነው እንጂ፡ ከትግራይ ህዝብና ከትግሉ ጋር ምንም አይነት ችግር አልነበረንም የለንምም።

“የሻዕብያ ስትራቴጂ ስህተት ነበርን?”

የውጊያ ስልትና ስትራቴጂ (doctrine) በዋነኛነት የሚመረኮዘው ከአቅምህና ከጠላትህ አቅም አኳያ ነው። ያ የወያኔን እንቅስቃሴ ይከላከል፡ የሻዕብያን ደግሞ ይገጥም የነበረው ጠላት ምንም እንኳ በአንድ ፕረሲደትና በአንድ ጠቅላይ ስታፍ ስር ይተዳደር የነበረ ቢሆንም፡ ደርጉ በትግራይ አስቀምጦት የነበረው ኃይል፡ የወያኔን አቅም የሚገታ ኃይልን ብቻ ነው። እስከ 1988፡ በትግራይ ውስጥ ወታደራዊ እዝ የሚባል ነገር አልነበረም። ከዚያ ወዲህ እዝ የሚባለው ክፍል ሲቋቋምም በሻምበል እንዲመራ ነው የተደረገው፡ እሱም ሻንበል ለገሰ አስፋው። ይህን እያቀረብኩት ያለሁት ለማንቋሸሽና ለማጣጣል ብዬ አይደልም። ነገር ግን በኤርትራና በትግራይ ውስጥ የነበረው ውጊያ ወይ ጦርነት የተለያየ እንደነበረ ለማሳየት ነው። ኤርትራ ውስጥ በአስሮች የሚቆጠሩ የደርግ ጀነራሎችና የሶቪየት አማካሪዎች የሚመሩት በሁለት አገሮች መካከል እንደሚካሄድ የተዋጣለት መደበኛ ውጊያ ወይ ጦርነት (conventional warfare) ይካሄድ ነበር። ትግራይ ውስጥ ግን ቀላል የሽምቅና ተንቀሳቃሽ ውጊያ ነበር የሚካሄደው።

እስቲ በመጀመሪያ የነጻነት ውጊያ ስልቶችን የእድገት ደረጃ በጥቂቱ እንቃኝ

የሽምቅ (ደባይ) እንቅስቃሴዎች ወይም የትጥቅ ትግሎች ልክ እንደ ህይወታውያን ይወለዳሉ፣ ድክድክ ይላሉ፣ ይጎብዛሉ እንዲያ እያሉም ያድጋሉ ይጎለብታሉ። የመጀመርያው ደረጃ የትጥቅ ትግል ወይ የነጻነት ድርጅቶች የትግል ስልት የሽምቅ ውጊያ ነው። አጀማመራቸው ላይ፣ አናሳዎች ስለሆኑ ኃያልና ብርቱ ጠላትን ለማጥቃት ያለሙ ስለሆኑ፡ በሰው ኃይል ሆነ በተኩስና ውጊያ ዓቅማቸው ገና ደካማዎች ስለሆኑ፡ የግድ ይህን የሽምቅ ውጊያ ስልት ለመጠቀም ይገደዳሉ። ይህም ማለት የተለያዩ የጠላት የጦር ካምፖችን በማጥናት ድንገተኛ ጥቃትን መፈጸም፡ ኮንቮዮች ላይ ጥቃት ማድረስ እንዲሁም አንዳንድ ወሳኝ ሰዎችን መጥለፍ ወይ መግደልና የወታደራዊና ኢኮኖሚያዊ አውታሮችን ማደባየት . . . ወዘተ ያጠቃልላል። ይህ ጥቃት ድንገተኛና ከመቅጽበት ጥቃትን በመፈጸም መሰወርን የሚጠይቅ የትግል ስልት ነው። ሁሌም በህዝብ መካከልና ከአካባቢው ጋር መመሳሰልን የሚጠይቅ ተንቀሳቃሽና ቀለል ያለ መደራጀትን የሚጠይቅ የውጊያ ስልት ነው። ይህ አይነት ስልት አንድ ግዙፍ ጠላትን አንተ በሚመችህና በፈለግክበት ግዜና ሁኔታ ለማቋሰል የምትጠቀምበት የትግል ስልት ነው። በአንድ ውጊያ ስትራቴጂካዊ ጉዳትን የማያስከትል ነገር ግን ቀስ በቀስ ተደማምሮ የጠላትን ሞራል የሚያዳክም ስልት ነው።

ቀጥሎ የሚከተለው ተንቀሳቃሽ የውጊያ ስልት ነው። ይህኛውም የኣቅም ጉዳይ ካልሆነ በስተቀር ከሽምቅ ውጊያ ጋር ተመሳሳይ ስልት ነው። ነገር ግን ከሽምቅ ውጊያ የተሻለ አቅምና ሃይል ያለበት ስለሆነ፣ እርስበርስ የተዛመዱ ወይ የተገናኙ ነገር ግን የተለያዩ ዒላማዎችን ለማጥቃት የሚያስችል በዛ ያሉ የሰራዊት ክፍሎችን የሚያሳትፍ ነው። አደረጃጀቱም ከሽምቅ ውጊያ ሰፋና ረቀቅ ያለ ነው። ከሽምቅ ውጊያ የተሻለ የድጋፍ ኃይሎችም ያሉት ነው። በተንቀሳቃሽ ውጊያ ደረጃ የደረሰ ኃይል፡ የሽምቅ ውጊያም የስትራቴጂው አካል ሆኖ ይቀጥላል። የመጨረሻው ደረጃ ደግሞ ቋሚ የውጊያ ወይ የጦርነት ስልት ነው። ቋሚ ውጊያ በሁለት የእኩልነት ወይ ተመጣጣኝ አቅም ባላቸው ኃይሎች መካከል የሚካሄድ የውጊያ ስልት ነው። ይህ ዓይነት የውጊያ ስልት የነጻነት ትግል እንቅስቃሴ ጎልብቶ፡ ነጻ ያወጣው መሬትና ያስመዘገበው ድልን አስከብሮ ወደ ሌላ በርካታ ድሎች በሚያማትርበት መድረክ የሚመረጥ የትግል ስልት ነው። ውጊያው ወይ ጦርነቱ እጅግ እልህ አስጨራሽና ፉክክር የበዛበት ከባድ ውጊያ ስለሚሆንም አብዛኛውን ግዜ ቋሚ የውጊያ ግንባሮች መመስረት የዚህ ዓይነት ከፍተኛ ደረጃ የውጊያ ስልት ዋንኛ ባህሪ ነው። ይሁን እንጂ የደፈጣና የተንቀሳቃሽ የውጊያ ስልቶችም ያካተቱ ኦፕሬሽኖችን እንደ እስትራቴጂነትም ይጠቀምባቸዋል። እንግዲያዉስ ይህን የመግቢያ ቍምነገር ካካፈልኩ ዘንድ ወደ ዋናዉ አንኳር ምጉቴ ልግባ። ተከተሉኝ።

ህዝባዊ ግንባር፡ በቋሚ ምሽጎች ውስጥ ከመጠመድ ይልቅ ከህዝቡ ጋር ሊደባለቅ ይገባል፡ የሽምቅና ተንቀሳቃሽ ውጊያዎችን ማካሄድ ይገባዋል
ይሉ ነበር የወያኔ ካድሬዎች።
ይህቺ እየተደጋገሙ ከሚወሱት የወያኔ ካድሬዎች ንግግር አንዷ ነች። ሳሕልን በተመለከተ ሲናገሩ ይህችን ሳይጠቅሱ አያልፉም። ግን ምን ያህል እዉነት ነች? እስቲ የሚከተሉትን ነጥቦች እንመልከት።
አንድ የነጻነት ትግል ከቋሚ የውጊያ ስልት ወደ ሽምቅና ተንቀሳቃሽ የውጊያ ስልት እንዲቀየር የሚያደርገው ወሳኝ ነገር አቅሙ ነው። ሲዳከም ብቻ ነው ወደ ኋላ የሚመለሰው።

ወያነ ሲመሰረት (1975) ህዝባዊ ሓይልታት (ህግሓኤ)፡ ወደ የተንቀሳቃሽ የውጊያ ስልት ደረጃ አድጎ ነበር። ወያነ በጋንታ (በመቶ) ደረጃ ሲንቀሳቀስ (1977) የኤርትራ ድርጅቶች ሻዕብያና ጀብሃ በብርጌድ ደረጃ ተደራጅተው፡ የኤርትራ ትልልቅ ከተሞች ከአስመራ ዓሰብና ባረንቱ በስተቀር ኤርትራ ነጻ ወጥታ ነበር። ስለሆነም፡ ወያኔ በ1988 ደርሶበት የነበረው የአደረጃጀት አቅምና ደረጃ፡ የኤርትራ አብዮት በ1977 ደርሶበት ነበር። ህግሓኤ፡ አስር ዓመቶች ወደኋላ የሚመለስበት አንዳችም ምክንያት አልነበረውም።

ከሶብየት ህብረት ጣልቃ ገብነት አኳያ (19780)፡ ስልታዊ ማፈግፈግ እንደታወጀም፡ ህዝባዊ ግንባር እየተዋጋ ነው ያፈገፈገው። ዔላበርዕድ፡ ገንፈሎም፡ ማዕሚደንና ሌሎች በርካታ ቦታዎች ላይ ጠላትን ድባቅ እየመታና እየደመሰሰ ነው የመጨረሻ ይሆነኛል ወዳለው የመከላከያ መስመሩ የደረሰው። ከዚያ መስመር ተገፍቶ ቢሆን ኖሮ ወደ ተንቀሳቃሽ የውጊያ ስልት ከመውረድ በስተቀር ሌላ አማራጭ ባልነበረው ነበር። ነገር ግን ለአስሮች አመታት የመከላከያ መስመሩን አጽንቶና ጠብቆ ባለማስደፈር፡ እጅግ ትጉ ፈጣንና የተራቀቀ ደጀንን መሰረተ። ውጊያው በሁለት እርስበራሳቸው በሚተዋወቁ ተቀናቃኞች መካከል ይካሄድ ስለነበረ፡ ሁለቱም ተቀናቃኝ ወገኖችም ጠንቅቀው በሚያውቁትና ባጠኑት የመልክዓምድር (terrain) ቅርጽ ስለተካሄደ፡ እጅግ ኃይለኛ ነበር። ህዝባዊ ግንባር ኃይለኛ ጠላት ስለገጠመውም፡ የግድ ከችግሩ በድል ለመውጣት መማርና መላን መፍጠር ነበረበት። ይካሄድ በነበረው ውጊያ የማረካቸው የተለያዩ ብዛት ያላቸው መሳሪያዎች፡ የተኩስና የውጊያ ኣቅሙንና ብቃቱን እንዲያደልብ አድርገውታል። ከባድ ውጊያ ይካሄድ ስለነበረም ኃይለኛና የተራቀቀ ድጋፍ ሰጪ ኃይሎችን (የከባድ ብረት፡ መካናይዝድ፡ የአየር መቃወሚያ፡ የወታደራዊ መሃንዲስና የስለላ እንዲሁም የኮሚኒኬሽን . . . )ድጋፍ ሰጪ ክፍሎች የግድ ያስፈልጉት ነበር። ሰራዊቱም የግድ መታጠቅ መመገብ መታከምና መልበስ ይገባው ስለነበረ ፈጣንና የተዋጣለት የሎጂስቲክ መስመሮችን ተቋሞችንና መጓጓዣ መሳሪያዎች እንዲሁም ጋራጆች . . . ወዘተ ያስፈልጉት ነበር። ይህን ሁሉ የሚያስተዳድር መሪ አካልና የጽሕፈት ቤቶችም እንደሚያስፈልጉ የታወቀ ነው። ባጭሩ ደጀን ያስፈልግ ነበር። ስለሆነም ፡ ህዝባዊ ግንባር ደጀንን የፈጠረ፡ አንዳንድ ወያኔዎችና የወየኑ የሻዕብያ ታጋይ ነበሮች እንደሚሉት፡ የህዝባዊ ግንባር አመራር ኣካል በምቾት ለመኖር የፈጠረው ሳይሆን፡ ህዝባዊ ግንባር እንዲያደርገው የተገደደ፡ የውጊያው ወይ የጦርነቱ ባህሪ የፈጠረው ክስተት ነው። የህዝባዊ ግንባር ደጀን የወታደራዊ እዝ ብቻ አልነበረም። የሁሉም ህዝባዊ አደረጃጀቶችና የዲፕሎማሲያዊ ተልእኮዎች መናሀሪያ፡ ለህዝብ ይሰጡ የነበሩ አገልግሎቶች መነሻም ነበር። ከትልልቅ ከተሞች በስተቀር፡ የኤርትራ መሬትና ህዝብ በህዝባዊ ግንባር ይተዳደር ስለነበር፡ ደጀኑ እውቅናን እንዳላገኘ መንግስት (defacto) ሆኖ ነው የሰራዉ።

እንግዲያዉኑስ ቋሚ ውጊያ ማካሄድ፡ ጠላትን ከአጥቂነት ወደ ‘መሳ’ነት ወይ ወደ ተከላካይነት እንዳወረደው ያሳያል። የጠላት ዓቅም መዳከሙንና በአንጻሩ ደግሞ የህዝባዊ ግንባር ዓቅም መጎልበቱንና መዳበሩን ነው የሚያሳይ።

ይህ በእንዲህ እንዳለ፡ ወያኔ እንደሚለው፡ ህዝባዊ ግንባር የተንቀሳቃሽ የውጊያ ስልትን ከማድረግ አልተገታም፡ ዋንኛ የጠላትን ዓቅም በሳሕል ተራራዎች ላይ ስለያዘው፡ ከጠላት ወረዳ ውስጥ ተልእኮ የመፈጸም ኣቅሙና ዕድሉን አስፍቷል። ህዝባዊ ግንባር ብቋሚነት በጠላት ወረዳ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የህዝባዊ ሰራዊት ሃይሎችና የዞባዊ ሰራዊት ሃይሎች ነበሩት። የጠላትን ምሽግና ካምፖች መደምሰስ በየዕለቱ የሚደመጡ ዜናዎች ነበሩ። የመሃንዲስ፡ የኮሚኒኬሽን፡ የጀማሂር (ህዝባዊ አደረጃጀት)፡ የትምህርት ክፍልና የህዝባዊ ክሊኒክ ክፍሎች ስራቸውን አቋርጠው አያውቁም። በየግዜውም የህግሓኤ የጦር ሰራዊት ክፍሎች ከሳሕል የግንባር ይዞታቸው ወደ ደጋማው ክፍል እየወጡ የጠላትን ካምፖች ረጋግጠው ይመለሱ ነበር። ቋሚ የተባለው ግንባርም ቢሆን ብዙ ጊዜ ተደምስሷል፡ ተደማሷልም። ስለሆነም፡ ወያነ፡ ያ የማያውቀውን የትግራይ ህዝብ ለማደናገር፡ በተግባር በተጨባጭ ሁኔታ ያላገኘውና ያልነበረውን ዓቅም እንደነበረው አስመስሎ በማጭበርበርና በማደናገር ለመተወን እንጂ ዲስኩሩ የከንቱ ከንቱ ነው።

ሁሉ ግዜ የምትገርመኝ ደግሞ “ወደ ህዝባችሁ ለምን አትወጡም” የምትል አባባላቸው ናት። የሳህል ህዝብ የህዝባዊ ግንባር አይደለም እንዴ? የማርያና የዓንሰባ ህዝብ የኤርትራ ህዝብ ኣይደለም እንዴ!? በቋሚ ግንባሮች ውስጥ ተወስኖ ቢኖርም እንኳ፡ ህግሓኤ በህዝቡ መሀል አልነበረም እንዴ? ወያኔ ለመሆኑ “የኤርትራ ህዝብ” የምትለው ማንን ነው እንዴ? ለመሆኑ ኤርትራን ታውቃታለችን?
አንዳንዴ የሚሟገትህ ሰው ወይ አካል ዓቕም ስለሚያስገድድ እንጂ ዛሬ ይህን በመሰለ ጉዳይ ላይ ጊዜያችንን ባላጠፋን ነበር።

በመጨረሻ፡ ወያኔ፡ ስለ ቀይኮከብ ዘመችቻ ማውራት ደስ ነው የሚለው። ለሻዕብያ ታጋይ ግን የቀይዀከብ ዘመቻ ወይም ስድስተኛው ወረራ ከብዙ ወረራዎች አንዱ ነው፡ ወያኔ እጇን በቀይኰከብ ዘመቻ ከማስገባቷ በፊት ሻዕብያ አስቀድሞ አምስት ትልልቅ ወረራዎችን አክሽፎ ነበር። ትልልቅ የመልሶ ማጥቃት እርምጃዎችንም ወስዶ ነበር፡ ከወያኔ በኋላም ሁለት ሌሎች ትልልቅ ከቀይኰከብ ወረራ እጅግ የከፉ ወረራዎችንም አክሽፎ፡ በቋሚ ምሽጎች ተፋጦት የነበረውን የጠላት ግምባር ደረማምሶና ደማሶ የከረን ‘ጻዕዳን’ በሮች ማንኳኳት ጀምሮ ነበር። ያኔ ነው ወያኔ ለዓመታት አሸልቦት ከነበረው እንቅልፉ መንቃት የጀመረው።

ከናደው እዝ መደምሰስ በኋላ፡ የድል ንፋስ ከከረን ግንባር ወደ ትግራይ መንፈስ ሲጀምር፡ ወያነ “ሻዕብያ ነጻነትን ሊያመጣ ይችልም” እያለ የስም ማጥፋት ዘመቻ ያካሂድበት የነበረውን ድርጅት ሻዕብያን፡ ሳይውል ሳያድር፡ በራዲዮው “እንኳ ደስ አላችሁ” ለማለት ተሯሩጧል። የናደው እዝ መደምሰስ የወያኔን የትብብር መንፈስ አንቀሳቅሷል። ከሻዕብያ ጋር ተጋግዞ የሽሬ ከተማን ነጻ ካወጣ በኋላ ወታደራዊ ብቃቱ በመጠኑ መቀየር ጀመሯል። ወያኔ የሚመካበት ትርጉም ያለው ጦርነት 604ኛ ኮርን ለመደምሰስ የተካሄደው ውጊያ ነው። ይህም ከሻዕብያ ጋር ሆኖ የተካሄደ ውጊያ ነው። የሻዕብያ ታጋይን ግን ምን ያህል ኮሮችን ደምስሰሃል ብለህ አትጠይቀውም። ስንቱን ቆጥሮ ሊዘልቀው!

በመግቢያ እንደገለጽኩት፡ የትህነግ ታጋዮችን ለማንቋሸሽ አይደለም፡ ሁለቱን ድርጅቶች ገጥሞ የነበረው የጠላት አሰላለፍ ልዩነት ስለነበረው ነው። የዚህ ጽሁፍ እንደገለጽኩት ብዙዎች ታሪካችንን ሲያቆናጽቡ የታዘብኳቸው የትህነግ አመራሮች በመሆናቸው፡ በቀጣዩ ክፍል ከነሱ ውስጥ አንዱን እንደ አብነት አንስቼ፡ ‘ምንድን ነው እንዴ ይህን ያህል የሚያስለፈልፋችው?’ የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ እሞክራለሁ። ሁለቱም ህዝቦች ብዙ የሚያቀራርባቸው ነገር እያለ የታሪክ አደጋና ያጋጣሚ ነገር ሆኖ እዚህ ደረጃ ወርደናል። በኛ ልፋት ደረጃቸውን ከፍ ለማድረግ የሚሹትን ግን “እንዲህማ በፍጹም አይደረግም” ልንላቸው ይገባል።

ድንክ ሰው ድንክነቱን አምኖ ሂወቱን ተመስገን ብሎ ቢኖር አያሳፍርም።

ይህ የራሴ የግል አመለካከት ነው። ህዝባዊ ግንባርን ወክየ አይደለም የጻፍኩት።

ክብር ለሰማእቶቻችን!

ሓምሌ 2019


viewtopic.php?f=2&t=190670&sid=3159e8ad ... 20fb4f0be8

Tigray People
Senior Member
Posts: 10971
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Tigray People » 23 Aug 2024, 11:55

Ascari meleket

Stop your copy paste fictional stories and write your own articles if you have mind.

Nobody cares about you and evil Eritreans thinks of TPLF and Tigray People.

We the Tigray People knows who we are and our history.

Banda Eritreans are the most disgraced people in the world the slaves of fascist Italy Egypt Arab countries, ottoman empire, white people, Amhara oromo and ethiopia.

BTW more than 85 thousands Ascari Eritreans soldiers and 80 generals were killed in Tigray serving their master Abiye Ahmed Amhara oromo and thier colonizer Ethiopia 2 years ago.

The Republic of Tigray People!!!

Tigray People
Senior Member
Posts: 10971
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Tigray People » 23 Aug 2024, 22:58

Coward Eritreans have never won a war in their entire slave history but being the slaves of Italy Egypt Arab, white people, oromo, Amhara.

The Republic of Tigray People!!!

Meleket
Member
Posts: 4405
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Meleket » 24 Aug 2024, 03:28

ንሕና ኤርትራውያን ደያኑ ማእከልን መስመርን ብኤርትራዊ ጭዉነት ሓበንን ፍናንን፡ ዝያዳ ኪብርሓኩም መታን ሓናጺጽናልኩም ኣሎና፡ ነቲ ክትነብዎ ዚግባእ ክፋል። ንለባም ኣምተሉ ኢዩ። ጌቾ’ኳ ቍልብ ዘበላ ይመስል ኣሎ። እንተ እቲ ካልእ ዘገም እናበልና ክንርእዬኩም ኢና። "መሳኺን ጐረባብትና ደቂ ንእሽቶ ትግራይ!" ኣይንብለኹምን ኢና። viewtopic.php?f=2&t=286630
Meleket wrote:
13 Jan 2022, 11:38
ክቡር ፕረዚደንት፡ ወያነን ኣሸቀልቱን ዝወልዕዎ ኩናት ዝያዳ ኩሉ ህዝቢ ትግራይ ከቢድ ዋጋ ኣኽፊልዎ። ኣብ ርእስኡ ጃንዳ ወያነ ኣብ ክልላት ኣምሓራን ዓፈርን ዝፈጸሞ ግፍዕን ዕንወትን ህዝቢ ትግራይ ተጸላኢ ገይርዎ ኢዩ። እዚ ኩነታት እዚ ተሰጊሩ፡ ከም ደቂ ሓንቲ ሃገር ብሓባር ንምንባር ብወገን ህዝብን መንግስትን ኢትዮጵያ እንታይ ክግበር ኣለዎ ትብል? ህዝቢ ትግራይከ ምስ ጎረባብቲ ህዝቢ ኤርትራ ብዓቢኡ ብስኒትን ሰላምን ክነብር ስለዝግባእ ከተመሓላልፎ እትደሊ መልእኽቲ?

ብረዚደንት፦ ብምሉኡ እቲ ኤትኒካዊ ምክፍፋላት ዝፈጠሮ ሃዋህው፡ እዚ ሓድሽ ደርቢ፡ ሓድሽ ናይ ቁጠባ ጉጅለ ዝተፈጥረ፡ ኣብ ነንበይኖም ክልላት ዝነበሩ ነጋዶ ወይ ኣውፈርቲ ወይ ሰብ-ዋኒን መብዛሕትኦም ሰብፍሉይ ረብሓ እዮም። ካብ ጸቢብ ጉጅለ ናብ ተራ ሰረቕቲ ናቶም ሰዓብቲ እናፈጠሩ፡ ናይ ገዛእ ርእሶም ሃብቲ፡ ውልቃዊ ናይ ስድርኦም ናይ ካልእ ማልእ ሃብቲ እናኣጥረዩ ከይዶም። ኣብ መወዳእታ ኩሉ እቲ ካልእ ብሄራት ዘዕዘምዝመሉን ዝኸስሰሉን ዝነበረ ኩነታት ተፈጢሩ። ኣብዚ መስርሕ’ዚ እቲ ባህሊ እናተዀስኮሰ መጺኡ። ኣብ ልዕሊ ተጋሩ ጽልኣት ክፈጥር ጀሚሩ። ክሳብ ክንደይ እዩ፡ ብኸመይ መንገዲ’ዩ ዝረኣ ነይሩ? እንድሕር ኢልካ ወያነ ብዝፈጠሮ ጸገም፡ ንህዝቢ ትግራይ ኣብ ቅድሚ ህዝቢ ኢትዮጵያ ተጸላኢ ገይሩዎ። ናይ ኢትዮጵያ ጥራይ ኣይኮነን፡ ኣንጻር ሻዕቢያ . . . ሻዕብያ እናበልካ ኣንጻር ኤርትራ ዝተፈጥረ ስምዒት እውን ክሳብ እዚ ትማሊ ዝረኣናዮ፡ ናታቶም ሓድጊ ናይ ጽልኢ ምዅስኳስ እዩ። ጽላኢ ምምሕዳር እዩ። ማክሮ ማነጅመንት ናይ ጽልኢ’ዩ እዚ ኩሉ ዝፈጠረ። ሰዓብቲ ኣለዎም፡ የብሎምን መን ይስዕቦም መን ኣይስዕቦምን ኣይኮነን፡ ከምዚ ዝኣመሰለ ሓድግን ኣመዓባብላኡን ግን ኣብ መወዳእታ፡ ንህዝቢ ትግራይ ተጸላኢ ገይሩዎ። ነዚ ከኣ፡ እዚ ጸቢብ ጉጅለ ናይ ወያነ ከም ረብሓ’ዩ ርእዩዎ። ጅሆ’ዩ ሒዙዎ ንህዝቢ ትግራይ ተጠቒሙሉ እዩ። ናብኡ ገጹ’ዩ ማዕቢሉ። ካብ ‘ንነዓቕ ኢና’ ናብ ‘ንዕብልል ኢና’ . . ንሕና ንበልጽ ዝዓይነቱ ኣተሓሳስባ እዩ ከይዱ።

ብኸምዚ ዓይነት ኣተሓሳስባ ብኸምዚ ዓይነት ሓድጊ፡ ኣብ መወዳእታ መን ተሃስዩ ወይ ተበዲሉ እንድሕር ተባሂሉ፡ ህዝቢ ትግራይ እዩ። ክሳብ እዚ ናይ ትማሊ ሓንሳብ ኣንጻር ኣምሓራ፡ ሓንሳብ ኣንጻር ፕሮስፔሪቲ፡ ሓንሳብ ኣንጻር ሻዕብያ፡ እናተባህለ፡ ነቲ ህዝቢ ቀጻሊ ናብ ጽልኢ ገጹ ናብ ስጋኣት ገጹ ከምዝሓስብ ምግባር፡ ንዕኡ ማኔጅ ምግባር እዩ። መን ከሲሩ ኣብ ውሽጢ እዚ 30 ዓመታት ዋላ ኣብ ውሽጢ’ዚ 50 ዓመታት እንድሕር ኢልና፡ ንገዛእ ርእሱ እቲ ስም ናይ ወያነ ዝበሃል፡ ወያነ ናይ መኸተ ታሪኽ እዩ ኢልካ እንድሕር ክትዛረብ ኮይንካ ናይ ብሓቂ ምሽ ወያነ ናይ’ዚ ሕጂ ጉጅለ ስም ዝወረሰ ዘይኮነ፡ እቲ ወያነ’ዚ ኣንጻር ዕብለላ ዝተኻየደ ቃልሲ ዝገልጽ ኩነታት እዩ ነይሩ። ምስዚ ሕጂ ዘሎ ጸቢብ ናይ ወያነ ጉጅለ ዝተዛመደ ነገር የብሉን። ግን ብዝተፈላለየ ጥበባት ከተዛምዶ ትኽእል ኢኻ። ኣብ መወዳእታ መን ከሲሩ እንተደኣ ተባሂሉ፡ እዚ ሕጂ ‘ደቅኻ ኣምጽእ፡ ዕጠቕ፡ ከምዚ ግበር’ እናተባህለ ብሓይሊ ኣብ ዘየድልዮ ጉዳይ፡ መመሊሱ ኣብ ጸገም ዝኣቱ ዘሎ ህዝቢ ትግራይ እዩ። . . .

እቲ ሓድጊ ካብ ፈለማኡ ከመይ ጌሩ ማዕቢሉ ኣበየናይ ጥርዚ በጺሑ፡ ሕጂ ፈጢሩዎ ዘሎ ኩነታትከ፡ እንታይ እዩ? ኣምሓራ ኣሎ፡ ኦሮሞ ኣሎ፡ ዓፋር፡ሶማል በንሻንጉል ኣሎ ጉምዝ ኣሎ ድላይካ በል - ቅድሚ ኩሉ ዝተሃሰየ ህዝቢ፡ ህዝቢ ትግራይ እዩ። ናይ ከምዚ ዝኣመሰለ ናይ ፖለቲካ ጸወታ ናይ ሓደ ጸቢብ ጉጅለ ግዳይ ዝኾነ፡ ብቐጻሊ ንምምሕዳር ምእንቲ፡ ንዕኡ ማኒዩፒለይት ንምግባር ብደገ ዘለዉ፡ ኣብ ውሽጢ ዘለዉ ዝተፈላለዩ ፍላስፋታት ኢና ዝብሉ፡ ነዚ ጉዳይ’ዚ እናመዝመዙ ክጥቅመሉ ዝደልዩ ዘልዉ እንታይ ረኺቡ ህዝቢ ትግራይ እንተ ኢልካ፡ ካብኡ ዝረኸቦ የለን። ካብ ኵናት ናብ ኩናት፡ ካብ ረጽሚ ናብ ረጽሚ፡ ምስ ካልኦት ህዝብታት ብሰላም ከይነብር ምእንቲ ኣብ ከምዚ ዝኣመሰለ መዋጥር ኣብ ከምዚ ኣመሰለ ዓዘቕቲ ዘውደቖ ሓደ ጸቢብ ጉጅለ እዩ። ብናቱ ኣተሓሳስባን ኣካይዳን ካብ’ዚ ናይ ጆሆነት ኣተሓሕዛ ኵወጽእ ክኽእል ኣለዎ። እቲ ካልእ ህዝብታት’ዉን ብስምዒት ዘጥርዮ ዘሎ ጽልኢ መስመሩ ዝሓዘ ኣይኮነን።

ንስኻ ንሓደ ጸቢብ ጉጅለ ጠንቂ ናይ ጸገምና’ዩ ጠንቂ ናይ ሽግርና’ዩ ኢልካ ክትሓምዮ ትኽእል ትኸውን፡ ንህዝቢ ብምልኡ ግን ከምኡ ገርካ ክትሓምዮ ዝከኣል ኣይኮነን። እዚ ሕጂ ሓደ ካብቶም ክራይተርያ እንብሎም እዩ። ፍወሳ ዘድልዮ ሓድጊ እዚ ኣሉታዊ ባህሊ ኣብ ከምዚ ዝኣመሰለ ኩነታት ዝማዕበለ ናይ 30 ዓመታት ሓደጋ ክፍወስ ምእንቲ፡ ቅድም ቀዳድም ናይ’ቲ ህዝብታት ንቕሓት ክህሉ ክኽእል ኣለዎ። ሰብ ጸቢብ ረብሓ፡ ጸቢብ ጉጅለታት ዝፈጥርዎ ጸገም ብምኽንያቶም ንኻልኦት ህዝብታት ዘጽልእ ምኽንያት የብልካን። ስለ’ዚ ናብኡ ገጽካ ክትከይድ የብልካን። ነዚ እናኣጐሃሃርካዮ፡ መመሊስካ ነቲ ምትፍናና እናኣረሓሓቕካዮ ክትከይድ ናበይ’ዩ ዝኸይድ ኣብ መወዳእታኡ፡ ናብ ዕንወት እዩ ዘምርሕ።

ዝሓለፈ ኩናት ናይ 14 ኣዋርሕ እንተርኢናዮ ዕንወት እዩ፡ መግለጺ’ውን ክትረኽበሉ ኣይትኽእልን። ክንደይ ሰብ ጠፊኡ፡ ክንደይ ሰብ ሃሊቑ፡ ክንደይ ሰብ ተጎዲኡ ኣሎ፡ ክንደይ ሰብ ተመዛቢሉ ኣሎ ኢልካ እንተጸብጺብካ መግለጺ’ውን ክትረኽበሉ ኣይትኽእልን። ዝበቅዕ ምኽንያታት እውን የብሉን። ስለዚ፡ ነዚ ባህሊ’ዚ ክንፍውሶ እንተኾይንና፡ እንተላይ እዚ ጉዳይ’ዚ ብግቡእ ክንኣልዮ ክንኽእል ኣለና። ምስ ህዝቢ ትግራይ እንታይ ዘጻልእ ኣለዎ? ምስ ካልኦት ህዝብታት ኢትዮጵያ ዘጻልእ እንታይ ኣለዎ? ካብ ጸበብቲ ብስምዒት ዝካየዱ ጐስጓሳት ወጻኢ፡ ናብ ገፊሕ ዝረሓበ ኣጠማምታ ክኸይድ ክኽእል ኣለዎ። ብናትና ገምጋም፡ ብናይ ሻዕብያ ገምጋም፡ ካብ ህዝብታት ኢትዮጵያ ዝበሃሉ ወይ ኤትኒካት ወይ ዝተፈላለዩ ካልኦት - ኣብዚ 30 ዓመታት ዝኸሰበ መሲልዎ ዝዓበየ ክሳራ ዝኸሰረ ህዝቢ ትግራይ ስለዝዀነ፡ ህዝቢ ትግራይ ክጽላእ የብሉን። ህዝቢ ትግራይ ብዝተፈላለየ መገዲ ዝተፈላለየ ጥበባት እናተጠቐምካ ጅሆ ክተሓዝ የብሉን። ከምኡ ዝሓሸ ኣረኣእያ ኣለኒ ዝብል እንተሎ ይምጻእ የርእየና።

ካብ ዝሓለፈ ተመኵሮና ናትና ኣጠማምታ ጥራይ ዘይኰነ ባህርያዊ ጕዳይ ናይዚ ሓድጊ’ዚ መኣረሚ፡ እዛ ሕርያ እዚኣ ጥራይ እያ። ተሰሪቱ ዝጸንሐ እምነታት ወይ ዝንቡዕ ኣተሓሳስባታት ከመይ ገይርካ ትሓጽቦ? ከመይ ገርካ ናብ ሃናጺ ዝዀነ ኣጠማምታ ትቕይሮ? ከኣ ስራሕ እዩ ዘድልዮ። ትራንዚሽን ወይ ናይ መሰጋገሪ እዋን እንድሕሪ ክህሉ ኰይኑ፡ እቲ ናይ ምስግጋር እዋን፡ ብመጠን ዝወጹ ውጥናትን ናታቶም ትግባረን፡ ናታቶም ኣብ ባይታ ዝመጽእ ለውጢን እናተመዘነ ክኸይድ ክኽእል ኣለዎ። ፖለቲካዊ ለውጢ፡ ባህላዊ ለውጢ፡ ሓባራዊ ለውጢታት ኣብ ኢትዮጵያ ክመጽእ እንተደኣ ኰይኑ ከኣ፡ ሓደ ክልተ ሰለስተ መለኽዒታት፡ እዚኣቶም እዮም፡ ሓደ ካብኦም ከኣ እዚ ክእረም ዘለዎ ሓድጊ ስለዝኹነ ጐሲኻዮ ክሕለፍ ዝከኣል ኣይኰነን።

[ካብ ብ 8 ጥሪ 2022 ብምኽንያት ሓድሽ ዓመት ዝተገብረ ቃለ-መሕትት ምስ ብረዚደንት ኢሳይያስ ኣፈወርቂ]

ኣይዞኻ ሕዝቢ ትግራይ!
:mrgreen:
Tigray People wrote:
23 Aug 2024, 11:55
Ascari meleket

Stop your copy paste fictional stories and write your own articles if you have mind.

Nobody cares about you and evil Eritreans thinks of TPLF and Tigray People.

We the Tigray People knows who we are and our history.

Banda Eritreans are the most disgraced people in the world the slaves of fascist Italy Egypt Arab countries, ottoman empire, white people, Amhara oromo and ethiopia.

BTW more than 85 thousands Ascari Eritreans soldiers and 80 generals were killed in Tigray serving their master Abiye Ahmed Amhara oromo and thier colonizer Ethiopia 2 years ago.

The Republic of Tigray People!!!

Tigray People
Senior Member
Posts: 10971
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Tigray People » 24 Aug 2024, 19:34

Ascari meleket

You are copied paste the same garbage lies evil Eritreans were saying to fool Amhara but today Amhara knows the coward Shabia didn't not defeat Derg -Ethiopia army but the Tigray People.

Eritreans have never never won a war in their entire miserable slaves history but to be a good Baria of fascist Italy Egypt Arab countries ottoman empire whites, Amhara oromo.

More than 85 thousands ARAWIT Eritreans soldiers were killed in Tigray serving their master Abiye Ahmed Amhara oromo and thier colonizer Ethiopia and died in vain.

The Republic of Tigray People!!!

Tigray People
Senior Member
Posts: 10971
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Tigray People » 24 Aug 2024, 23:22

Eritreans are the number one evil liars, empty bravado in the world.

Awet Nehafash Tigray People!!!

Meleket
Member
Posts: 4405
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Meleket » 26 Aug 2024, 09:03

ንገርኒ’ዶ ሓለፋይ
ሓቁ ክፈልጦ ንዳህራይ
ሚሊዮናት ላበይ ከዱ ኣብሻሓይ!

ዚብል ‘ማዙቓ’ ጋብዚናኩም እንሄና እምበይ ዘይትስኾኑ ክልተሻዕ ትዛረቡ ኣብ ዘዝወፈርኩሞ ‘ትለሃዩ” ተራ ካድራት ትግራይ።

Tigray People wrote:
24 Aug 2024, 23:22
Eritreans are the number one evil liars, empty bravado in the world.

Awet Nehafash Tigray People!!!

Tigray People
Senior Member
Posts: 10971
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Tigray People » 31 Aug 2024, 16:44

Ascari Meleket

You can keep repeating the coward Shabia lies to fool Amhara but the Amhara people now knows that the Coward Eritreans didn't defeat Derg -Ethiopia but the Tigray People.

The coward Eritreans have never never won a war in their entire miserable slaves history but being the slaves of Italy Egypt Arab Amhara oromo.

The Republic of Tigray People!!!

Tigray People
Senior Member
Posts: 10971
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Tigray People » 31 Aug 2024, 18:35

The coward Shabia and Eritreans were saved by the TPLF and Tigray People from being destroyed from the face of earth by Derg -Ethiopia army Jebha eritrea Army and gave them independence on a silver platter.

The coward Eritreans and Shabia have never never won a War in their entire miserable slaves history.

Let them sing their fake history which Eritreans failed to build one factory or one university for the past 30 years despite the Tigray People gave them independence.

The Republic of Tigray People!!!

Tigray People
Senior Member
Posts: 10971
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Tigray People » 31 Aug 2024, 23:45

Chenawi Leabu Eritreans Tigray was liberated and independence for 2 years plus before the dirty eritrea which the Tigray People gave you independence on a silver platter.

Long Live the Tigray People!!!

Noble Amhara
Senior Member
Posts: 13188
Joined: 02 Feb 2020, 13:00
Location: Abysinnia

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Noble Amhara » 31 Aug 2024, 23:49

Tigray People wrote:
31 Aug 2024, 23:45

noted

the user Sun is a Amche Eritrean agent causing wars in ethiopia since 2018 shabia agents like Sun aka fiyameta have been pretending to be PP to start wars across ethiopia

Shabia agents are so focused on ethiopia they forgot to develop their own country for 30 years

all Hgdef pages are focused on Ethiopian politics why so?

What happened to singapore aka sing a poor!

now Abiy betrayed Shabia and is planning to use TDF mercenaries for war against Eritrea

Abiy Ahmed knows his army is not strong enough to handle Shabia that is why he signed pretoria and is hoping that Tigrays die for him! when Shabia declares war on Ethiopia

Tigray People
Senior Member
Posts: 10971
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Tigray People » 31 Aug 2024, 23:56

Noble Amhara

The garbage Ascari -Fiyamta - uses multiple names such as sun,ejersa,abdisa, digital Woyane,just to mention the few.

The dirty coward Fiyamta is the most coward scumbag on this site if Agame -Eritrea Leaders finds him they will hang him upside down or boil him alive in the shipping containers.

The Republic of Tigray People!!!

Noble Amhara
Senior Member
Posts: 13188
Joined: 02 Feb 2020, 13:00
Location: Abysinnia

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Noble Amhara » 01 Sep 2024, 00:02

Tigray People wrote:
31 Aug 2024, 23:56
Noble Amhara

The garbage Ascari -Fiyamta - uses multiple names such as sun,ejersa,abdisa, digital Woyane,just to mention the few.

The dirty coward Fiyamta is the most coward scumbag on this site if Agame -Eritrea Leaders finds him they will hang him upside down or boil him alive in the shipping containers.

The Republic of Tigray People!!!
The Askari Fiyameta is jealous about the freedoms Ethiopians have

In eritrea Isaias converted Shipping containers into prisons for EPLF Fighters

The Wisha Fiyameta can bark day and night but nothing will change the fact that her former God _Abiy Ahmed has now divorced her

Radical Shabos are now threatening war on Tigray this time no Amhara or Ethiopian will die for Shabia who are opposing Ethiopias Development and Prosperity

EPLF Leaders are lamenting in these prisons in Massawa Midrebereda



Tigray People
Senior Member
Posts: 10971
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Tigray People » 01 Sep 2024, 00:11

Noble Amhara

The Tigray People have crushed the Eritreans army, Ethiopian Army, somalia Army etc all over Tigray and elsewhere destroying them beyond repairs that is why the coward Shabia and Eritreans are begging the Tigray People and TPLF to
not finish them.

BTW the coward Shabia and Eritreans were scared not to invade badma for 20 years that was just one yard away from eritrea after the Tigray People crushed them on the battlefield until they begged for mercy.

The Republic of Tigray People!!!

Post Reply