Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13300
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

የጎጀም ተረት!

Post by DefendTheTruth » 30 May 2026, 15:19

ድሮ እንደሰማሁት ከሆነ ሰዉ ድምፅ ለመስጠት ከቦታ ቦታ አይንቀሳቀስም፣ በየሰፈሩ ና በየጎረቤቱ ነዉ ድምጽ የምሰጠዉ። የሻቢያ ተላላኪዎች ይህችን እንኳ መገንዘብ የተሰናቸዉ ይመስለኛል። መተረቻ ለመሆን በቅቶዋል!
Please wait, video is loading...

Naga Tuma
Member+
Posts: 7623
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: የጎጀም ተረት!

Post by Naga Tuma » 30 May 2026, 16:12

“DefendTheTruth” wrote: የጎጀም ተረት!
DefendTheTruth wrote:
30 May 2026, 15:19
መቼስ ሕዝብ ካወገዘው ምን ያደርጋሉ።
ሕዝብ ያወገዘዉ ብሎ መተረት ቀላል ነዉ።

እግዝኣብሔር ዬለም ብሎ እግዝኣብሔር በተዓምራዊ አሰራሩ ያወገዘዉ ያልተገለጠለት ወይም እያየ ዕዉር ለመሆን መጣር ጨቅላነት ኣይዴለም?

ዳንኤል ክብረት ጃዊሳ ብሎ የነበረዉ ነዉ?

ተዓምራትን የምያሳይ እና የምያሰማ እግዝኣብሔር ኣለ ብሎ የምያምን ነዉ ወይስ እግዝኣብሔር ዬለም የሚል ነዉ?

Post Reply