Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42716
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ፕ/ር ብርሃኑ፣ ጥያቄውኮ ኢዜማ የዜጋ ፖለቲከኛ ከሆነ ለምን የጎሳ ፖለቲካ ተለጣፊ ሆነ የሚለው ነው!!

Post by Horus » 24 Jun 2023, 12:36

ይህን ቪዲዮ በ4 ቀን 3 ሺ ሰው ነው ያየው! ይህ ደሞ ኢዜማ በወረሙማ ተለጣፊነቱ የደረሰበትን ክስረት ያሳያል !

TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: ፕ/ር ብርሃኑ፣ ጥያቄውኮ ኢዜማ የዜጋ ፖለቲከኛ ከሆነ ለምን የጎሳ ፖለቲካ ተለጣፊ ሆነ የሚለው ነው!!

Post by TGAA » 25 Jun 2023, 02:35

ይህንን ከአንድ ሚልየን ግዜ በላይ ስትል ተሰምተሀል ፤ ድርጊትህ ግን የዘርን ፕለቲካ ማጠናከር ፤ ሌሎች ለዜግነት የሚታገሉትን ከኦሮሙማ ፖለቲከኝች ጋር ሆነ ማጥቃት ነው ልምድ ያደረከው ፤ የምትናገረው የሶሰተኛ ክፍል ተማሪ ትረዳዋለች ፤ አንተ ተታግለህ እንድታመጣውን ነውጂ ፤ የኦሮሙማን ዘረኛነት በተግባር እየደገፍክ ፤ ወንጀሉን እየሸፍንክ ነው ይህንን ባዶ የዜግነት እውነታን ኢትዮጵያ ውስጥ የምታመጥው? ያንተ በአብይ ስር ማቆፍቆፍ ነው የአብይን እድሜ እያራዘመ ያለው ፤ ኢዜማ ከኢትዮጵያ ህዝብ ጋር ቆሞ የዜግነት ትግል ቢያካሂድ ኖሮ የት በደረሰ ነበር መስዋትነት ቢከፍልም ከበሬታ ነበር የሚያገኝው ፤ ለዚህ ሁሉ የኢዜማ ውድቀት ብርሀኑ ብቻ ነው ሀላፊው ፤ለምን ኢዜማ በብርሀኑ የሚዘወር ፓርቲ መሆኑ ብቻ ሳይሆን ፤ ትልቁ የኢትዮጵያ ተስፋ ተደርጎ የሚጠበቅ ፓርቲ ስለነበር ; አሁን ፓሪትውም ብርሀኑም ምንም ከጊዜው ጋር የምትሄዱ አይደላችሁም ፤ ለሌሎች ቦታውን ልቀቁ ከዚህም በታች በኢትዮጵያዊኛ አይን እንዳትታዩ፡፡

eden
Senior Member
Posts: 10116
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Post by eden » 11 Mar 2026, 01:01

Horus wrote:
24 Jun 2023, 12:36
Horus የዜጋ ፖለቲከኛ ከሆነ ለምን የጎሳ ፖለቲካ (OPDO) ተለጣፊ ሆነ?!!

eden
Senior Member
Posts: 10116
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Re: ፕ/ር ብርሃኑ፣ ጥያቄውኮ ኢዜማ የዜጋ ፖለቲከኛ ከሆነ ለምን የጎሳ ፖለቲካ ተለጣፊ ሆነ የሚለው ነው!!

Post by eden » 20 Apr 2026, 01:37

Horus wrote:
24 Jun 2023, 12:36
ይህን ቪዲዮ በ4 ቀን 3 ሺ ሰው ነው ያየው! ይህ ደሞ ኢዜማ በOPDO ተለጣፊነቱ የደረሰበትን ክስረት ያሳያል !

Misraq
Senior Member
Posts: 17790
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: ፕ/ር ብርሃኑ፣ ጥያቄውኮ ኢዜማ የዜጋ ፖለቲከኛ ከሆነ ለምን የጎሳ ፖለቲካ ተለጣፊ ሆነ የሚለው ነው!!

Post by Misraq » 20 Apr 2026, 06:59

ከራሱ ትርክት ጋር የተጣላው ኦቾ ሊርትሮ እንደለመዱው አይቶ እንዳላየ ያልፈዋል። ቅሌታም ሊስትሮ አይደለም?

Dama
Member+
Posts: 7953
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ፕ/ር ብርሃኑ፣ ጥያቄውኮ ኢዜማ የዜጋ ፖለቲከኛ ከሆነ ለምን የጎሳ ፖለቲካ ተለጣፊ ሆነ የሚለው ነው!!

Post by Dama » 20 Apr 2026, 12:26

He doesn't like federalism , a decentralized central gov power, self-governing nations demonized as ethnic groups or tribes. Ethiopia is special in Africa where more 40 languages went extinct, gov power concentrated in the hands of one tribe, where this one hegemonic tribe imposed its language and culture over 80+ identifiable groups, where this single tribe waged wars of genpcide in collaboration with Europe on these many tribes, where their lands are taken gun point.
Individual rights, citizen rights have not been eroded in favor of self-determination of nations. You just hate the empowerment of self-rule to those 80+ grpups who were conquered and lost self-rule they had before conquest.

He opposed the nationalization of Ethiopian lands to the great majority of Ethiopian population that is a subsistence farmer as an assassin of the EPRP and as a member of Qinijit. "Land to the Tiller" The slogan of Ethiopian students movements for decades because of which Tilahun Gizaw, Walelegn, Marta Mebratu, etc sacrigiced their lives.

Post Reply