በቦሌም ሆነ በባሌ [ሰሞንኛው ኤርትራዊ ግጥም]
በባቢሌም ሆነ በበደሌ፡
በገናሌም ሆነ በሸበሌ፡
በሰገሌም ሆነ በመቀሌ፡
በሞያሌም ሆነ በነገሌ፡
በቦሌም ሆነ በባሌ፡
የኤርትራን ቀይባሕር የተመኙ፡
ምን ያህል ተሞኙ!
በ2026 የፈንቅል ዋዜማ፡ ተጻፈ በኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በተለመደው ኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
Re: በቦሌም ሆነ በባሌ [ሰሞንኛው ኤርትራዊ ግጥም]
ቁሞ ቀር መለከት
የተሰጥህን የቤት ስራ ተመልከት

[/quote]
[/quote]
[
የተሰጥህን የቤት ስራ ተመልከት

[/quote]
[/quote]
[
Re: በቦሌም ሆነ በባሌ [ሰሞንኛው ኤርትራዊ ግጥም]
“ቁሞ ቀር” አለን ቁሞቀሩ፡
“ወንጌላዊነቱ” አቤት ‘ማማሩ!’
የብልጽግና ወንጌል ‘አማኙ’፡
አዅሱመጫላ ሞኛ ሞኙ።
የቤቱን ስራ ሳይሰራ፡
ባሕር እያለ አቅራራ።
ለብልጥግኖች ጣዖት፡ ሆኖ ባሕሩ፡
ደም ሊያፈሱ ሊገብሩ፡
ቀይ ባሕርን ሊያጠቋቁሩ፡
እነ አዅሱመጫላ ፎከሩ፡
በብልጽግናው መንፈስ እያጓሩ፡
እንደልማዳቸው ሊቀበሩ፡
በህልማቸው ተንጠራሩ።
[
[/quote]
“ወንጌላዊነቱ” አቤት ‘ማማሩ!’
የብልጽግና ወንጌል ‘አማኙ’፡
አዅሱመጫላ ሞኛ ሞኙ።
የቤቱን ስራ ሳይሰራ፡
ባሕር እያለ አቅራራ።
ለብልጥግኖች ጣዖት፡ ሆኖ ባሕሩ፡
ደም ሊያፈሱ ሊገብሩ፡
ቀይ ባሕርን ሊያጠቋቁሩ፡
እነ አዅሱመጫላ ፎከሩ፡
በብልጽግናው መንፈስ እያጓሩ፡
እንደልማዳቸው ሊቀበሩ፡
በህልማቸው ተንጠራሩ።
[/quote]
[
[/quote]
Re: በቦሌም ሆነ በባሌ [ሰሞንኛው ኤርትራዊ ግጥም]
ዲማርኬሽን ስትናፍቅ
የAbiy-Isaias allance አደረግነው ድቅቅ!
የAbiy-Isaias allance አደረግነው ድቅቅ!
Re: በቦሌም ሆነ በባሌ [ሰሞንኛው ኤርትራዊ ግጥም]
የሰዎች alliance እንክትክት ቢልም፡
የህዝቦች alliance ይኖራል ዘላለም።
የህዝቦቻችን ብሂል፡ “የሰው ወርቅ አያደምቅ”፡
መሆኑን አትርሳ፡ በደንብ አርገህ እወቅ።
ህዝቦች ዋሾ አይደሉም፡ እዉነትን ያውቃሉ፡
ዲማርኬሽኑንም ይተገብራሉ።
ያኔ ነው ሚሰፍነው ሰላም በቀጠናው፡
እስከዚያው ድረስ ግን ይህን እውነት አጥናው!
https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=308857&
የህዝቦች alliance ይኖራል ዘላለም።
የህዝቦቻችን ብሂል፡ “የሰው ወርቅ አያደምቅ”፡
መሆኑን አትርሳ፡ በደንብ አርገህ እወቅ።
ህዝቦች ዋሾ አይደሉም፡ እዉነትን ያውቃሉ፡
ዲማርኬሽኑንም ይተገብራሉ።
ያኔ ነው ሚሰፍነው ሰላም በቀጠናው፡
እስከዚያው ድረስ ግን ይህን እውነት አጥናው!
https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=308857&