Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Naga Tuma
Member+
Posts: 6754
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

ኣንድ የሆረስ ዉርደት ሲገለጥ

Post by Naga Tuma » 15 Oct 2025, 17:17

Odie wrote:
11 Oct 2025, 21:14
ሆረስን ከመቃወምህና ስለጉራጌ ከማንሳትህ በቀር ከሆረስ አትሻልም!!
Source: ሆረስን ከመቃወምህና ስለጉራጌ ከማንሳትህ በቀር ከሆረስ አትሻልም!!

ይህን ዐረፍተ ነገር የጻፈዉ ሆረስ እራሱ መሆኑ የሚገመት ነዉ። ከጥቂት ቀናት በፊት እዚሁ ፎረም ላይ ተጽፎ የተነበበ ነዉ።

የተጻፈዉ በትክክል የገባኝ ከሆነ ለጉራግኛ ተናጋሪ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ክልላዊ ኣስተዳደር ኣስፈላጊነት የማለት ሀሳብ ከሆረስ ኣዕምሮ የመነጨ ሳይሆን ከሌላ ሰዉ ኣዕምሮ መንጭቶ ሆረስን ኣሳምኖት የተቀበለዉ ነዉ።

Odie
Member+
Posts: 5980
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ኣንድ የሆረስ ዉርደት ሲገለጥ

Post by Odie » 15 Oct 2025, 17:31

Naga Tuma wrote:
15 Oct 2025, 17:17
Odie wrote:
11 Oct 2025, 21:14
ሆረስን ከመቃወምህና ስለጉራጌ ከማንሳትህ በቀር ከሆረስ አትሻልም!!
Source: ሆረስን ከመቃወምህና ስለጉራጌ ከማንሳትህ በቀር ከሆረስ አትሻልም!!

ይህን ዐረፍተ ነገር የጻፈዉ ሆረስ እራሱ መሆኑ የሚገመት ነዉ። ከጥቂት ቀናት በፊት እዚሁ ፎረም ላይ ተጽፎ የተነበበ ነዉ።

የተጻፈዉ በትክክል የገባኝ ከሆነ ለጉራግኛ ተናጋሪ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ክልላዊ ኣስተዳደር ኣስፈላጊነት የማለት ሀሳብ ከሆረስ ኣዕምሮ የመነጨ ሳይሆን ከሌላ ሰዉ ኣዕምሮ መንጭቶ ሆረስን ኣሳምኖት የተቀበለዉ ነዉ።
ቱማ!
Don’t confuse and convince like shimelis Keptisa!
Say it clearly what you wanted to say :lol: :lol:

Right
Member
Posts: 4234
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ኣንድ የሆረስ ዉርደት ሲገለጥ

Post by Right » 16 Oct 2025, 00:33

Naga deliberately post vague and confusing comments.

For whatever reasons, probably political, he enjoyed doing it.

Post Reply