Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
eden
Member+
Posts: 9984
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

አስመራና መቀሌን ያፋቀረው የኦሕዴድ ራስ ምታት የሆነው ጀነራል ምግቤ

Post by eden » 25 May 2025, 03:12

Last edited by eden on 25 May 2025, 03:14, edited 1 time in total.


eden
Member+
Posts: 9984
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Post by eden » 25 May 2025, 03:16



Affable
Member
Posts: 626
Joined: 15 Jul 2023, 13:21

Re: አስመራና መቀሌን ያፋቀረው የኦሕዴድ ራስ ምታት የሆነው ጀነራል ምግቤ

Post by Affable » 27 May 2025, 15:12

Eden, መቸም አትሰሚም እኔም መምከሬን አላቆምም። ግራ የገባ ነገር። ስለግለሰቦች ብዙ ስህተት ደጋግመሽ ታረጊያለሽ። እንበል ምግቤ የ ሂትለርን የበረሀው ተኩላ የተባለውን ፊልድ ማርሻል ያላነሰ ችሎታ አለው እንበል። ምን ማረግ አሁን ይችላል። የምግቤን ችሎታ ለመለካት የTDFን ቁመና መመርመሩ ደህና መሰለኝ። ጥሩ ቁመና ላይ አይደለም ያለው። የ ጎረቤት አገር መሪም ፀገሩን የሆነ ነገር መቀባባት ጀምሮአል አልማዜ እንደዘገበችው ከሆነ ያ ለውጊያ የመዘጋጀት አንድ እርምጃ አልመሰለኝም።
ባለቀ ሰአት ግራ ከገባው የጎረቤት “ ወዳጃችን” ጋር ማበር ትልቅ ስህተት መሰለኝ።

Post Reply