Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12211
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

የኢትዮጵያን ልስትሮዎችን ና ወያላዎችን ሐቀኛ ማድረግ ወሳኝ ይሆናል፣ ለወደፊቱ!

Post by DefendTheTruth » 31 Mar 2025, 15:14

የኢትዮጵያን ልስትሮዎችን ና ወያላዎችን ሐቀኛ ማድረግ ወሳኝ ይሆናል፣ ለወደፊቱ!

የምቀጥለዉ የኮርደር ልማት ምዕራፍ መሆን አለበት። እነዚህ ሰዎች የኢትዮጵያ መግቢያ በር ላይ እንግዳን የምቀበሉ ናቸዉ፣ የምሰሩት ስራ ከብዙ ሰዎች ያገናኛቸዋል። የአግሪቷ ገፅታ በእነዚህ በወሳኝነት ደረጃ ይገናባል። የምያሳዝነዉ ጉዳይ ግን እነዚህ ሰዎች አሁንም ከማጭበርበር ስራ አልታቀቡም። እኔ ራሴ ቦሌ ላይ ምን ያህል እንዳወከቡኝ ና ገንዘብም ሰጥቼአቸዉ፣ አመሰግናለሁ እንደማለት፣ እንዴ ጭምር እንጂ፣ የምል መልስ አገኘዉ። ለምን ስለዉ፣ እንዴ ኑሮ ተወዶዋል እኮ አለኝ።

ይህን ቪዲዮ ብዙ ልስትሮዎች ማየት አለባቸዉ፣ ትምህርት እንድሆናቸዉ። ሀቀኛዉ ልጅ 50 USD አገኘ፣ አጭበርባሪዉ ግን 50 ብሩንም አጣ። ይህ ትልቅ ትርጉም አለዉ፣ ትዉልድን ለመቅረፅ። ሚዲያ ላይ ያሉ ሰዉች ሁሉም ልስትሮዎች ና ወያላዎች መረዳት በምችሉ መንገድ አድርጎ ብያቀርቡ ና ተደራሽ ብያደርጉት፣ ትልቅ አስተዋፅዖ ለሕብረተሰቡ ይኖረዋል።

ኢትዮጵያን ለመቀየር ሌብነትን ና ልመናን ማስወገድ ግድ ይላል!


Abere
Senior Member
Posts: 13560
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የኢትዮጵያን ልስትሮዎችን ና ወያላዎችን ሐቀኛ ማድረግ ወሳኝ ይሆናል፣ ለወደፊቱ!

Post by Abere » 31 Mar 2025, 15:35

How can you regulate while Shoeshine is almost like a universal job in Addis Ababa and elsewhere? A new lucrative occupation is emerging too, asking Ransom Money by taking hostages of innocent people? How are you going to standardize this too. The OLF-PP labor classification will have codes for this one :mrgreen:

Create jobs that provides the labor force with livable wages. Your OLF-PP is embezzling and become billionaire overnight yet you complain about the behavior out of school children. Some of these could be those made homeless by your own sh!t Corridor

Dama
Member
Posts: 4044
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: የኢትዮጵያን ልስትሮዎችን ና ወያላዎችን ሐቀኛ ማድረግ ወሳኝ ይሆናል፣ ለወደፊቱ!

Post by Dama » 31 Mar 2025, 16:56

DefendTheTruth wrote:
31 Mar 2025, 15:14
የኢትዮጵያን ልስትሮዎችን ና ወያላዎችን ሐቀኛ ማድረግ ወሳኝ ይሆናል፣ ለወደፊቱ!

የምቀጥለዉ የኮርደር ልማት ምዕራፍ መሆን አለበት። እነዚህ ሰዎች የኢትዮጵያ መግቢያ በር ላይ እንግዳን የምቀበሉ ናቸዉ፣ የምሰሩት ስራ ከብዙ ሰዎች ያገናኛቸዋል። የአግሪቷ ገፅታ በእነዚህ በወሳኝነት ደረጃ ይገናባል። የምያሳዝነዉ ጉዳይ ግን እነዚህ ሰዎች አሁንም ከማጭበርበር ስራ አልታቀቡም። እኔ ራሴ ቦሌ ላይ ምን ያህል እንዳወከቡኝ ና ገንዘብም ሰጥቼአቸዉ፣ አመሰግናለሁ እንደማለት፣ እንዴ ጭምር እንጂ፣ የምል መልስ አገኘዉ። ለምን ስለዉ፣ እንዴ ኑሮ ተወዶዋል እኮ አለኝ።

ይህን ቪዲዮ ብዙ ልስትሮዎች ማየት አለባቸዉ፣ ትምህርት እንድሆናቸዉ። ሀቀኛዉ ልጅ 50 USD አገኘ፣ አጭበርባሪዉ ግን 50 ብሩንም አጣ። ይህ ትልቅ ትርጉም አለዉ፣ ትዉልድን ለመቅረፅ። ሚዲያ ላይ ያሉ ሰዉች ሁሉም ልስትሮዎች ና ወያላዎች መረዳት በምችሉ መንገድ አድርጎ ብያቀርቡ ና ተደራሽ ብያደርጉት፣ ትልቅ አስተዋፅዖ ለሕብረተሰቡ ይኖረዋል።

ኢትዮጵያን ለመቀየር ሌብነትን ና ልመናን ማስወገድ ግድ ይላል!

DDT,
Careful about image of the Gallas, your tribe. History books are full of morally disturbing images and statements of meanness and savagery of the Gallas.

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12211
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የኢትዮጵያን ልስትሮዎችን ና ወያላዎችን ሐቀኛ ማድረግ ወሳኝ ይሆናል፣ ለወደፊቱ!

Post by DefendTheTruth » 10 Apr 2025, 16:15

ተመልከት ሌላ አጭበርባሪ፣ የዉጪ አገር ሰዉ ነዉ ብሎ እያጨበረበረዉ ነዉ፣ ምክንያቱም፣ ይህ ሆቴል በምንም አይነት መንገድ 60 ዶላር አያወጣም። ጋይድ ነኝ ብሎ ያጨበረብራል። ሌባ!


DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12211
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የኢትዮጵያን ልስትሮዎችን ና ወያላዎችን ሐቀኛ ማድረግ ወሳኝ ይሆናል፣ ለወደፊቱ!

Post by DefendTheTruth » 14 Apr 2025, 10:36

Look at how this foreigner is doing an exemplary job of helping the needy in Ethiopia while touring the country as a tourist. He sees things and then decides to act when it deemed to him necessary.

If the so called Ethiopian diaspora was to visit his/her own country and people he/she wouldn't even sit down and buy a cup of coffee that this woman is selling on the streets let alone give her some financials support in enabling her work better.

I said with a reason "worthless Ethiopian diaspora", it only contributes his/her money when it is going to be used to slaughter the same people he/she stems from. Cursed creatures!


wubebereha
Member
Posts: 240
Joined: 05 Apr 2024, 12:17

Re: የኢትዮጵያን ልስትሮዎችን ና ወያላዎችን ሐቀኛ ማድረግ ወሳኝ ይሆናል፣ ለወደፊቱ!

Post by wubebereha » 14 Apr 2025, 11:01

DTT you know millions of people, even those that were middle class, have fallen into extreme poverty in the last 7 years, yet your solution is to get rid off them because they are ruining the fake image you're trying to project. have you people no shame to blame the very people you victimized. it is possible you were probably one of those listros and beggars until your men entered 4kilo.

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12211
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የኢትዮጵያን ልስትሮዎችን ና ወያላዎችን ሐቀኛ ማድረግ ወሳኝ ይሆናል፣ ለወደፊቱ!

Post by DefendTheTruth » 14 Apr 2025, 11:26

wubebereha wrote:
14 Apr 2025, 11:01
DTT you know millions of people, even those that were middle class, have fallen into extreme poverty in the last 7 years
you don't have a tangible statistics on that, you make up just like that of Birtukan Temesgen. Prove me wrong!
wubebereha wrote:
14 Apr 2025, 11:01
, yet your solution is to get rid off them because they are ruining the fake image you're trying to project.
I tried to highlight the plights of the needy, what should I have done instead?
Wait for Faandoo and solve them over a night? That kind of attitude I leave to your kinds.
wubebereha wrote:
14 Apr 2025, 11:01
have you people no shame to blame the very people you victimized.
I kindly refer you to the authors of Birtukan's story when it comes to shame, the word has lost its dictionary meaning there.
wubebereha wrote:
14 Apr 2025, 11:01
it is possible you were probably one of those listros and beggars until your men entered 4kilo.
I had the privilege of going from beggars and listros after my men entered 4kilo, you can also wait for your turn and similarly enter 4kilo or rise from your current level.
That will make it 1-to-1, where is your problem? Or are you not man enough to raise up and fight for what you want?

Odie
Member
Posts: 3563
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: የኢትዮጵያን ልስትሮዎችን ና ወያላዎችን ሐቀኛ ማድረግ ወሳኝ ይሆናል፣ ለወደፊቱ!

Post by Odie » 14 Apr 2025, 12:39

DefendTheTruth wrote:
31 Mar 2025, 15:14
የኢትዮጵያን ልስትሮዎችን ና ወያላዎችን ሐቀኛ ማድረግ ወሳኝ ይሆናል፣ ለወደፊቱ!

የምቀጥለዉ የኮርደር ልማት ምዕራፍ መሆን አለበት። እነዚህ ሰዎች የኢትዮጵያ መግቢያ በር ላይ እንግዳን የምቀበሉ ናቸዉ፣ የምሰሩት ስራ ከብዙ ሰዎች ያገናኛቸዋል። የአግሪቷ ገፅታ በእነዚህ በወሳኝነት ደረጃ ይገናባል። የምያሳዝነዉ ጉዳይ ግን እነዚህ ሰዎች አሁንም ከማጭበርበር ስራ አልታቀቡም። እኔ ራሴ ቦሌ ላይ ምን ያህል እንዳወከቡኝ ና ገንዘብም ሰጥቼአቸዉ፣ አመሰግናለሁ እንደማለት፣ እንዴ ጭምር እንጂ፣ የምል መልስ አገኘዉ። ለምን ስለዉ፣ እንዴ ኑሮ ተወዶዋል እኮ አለኝ።

ይህን ቪዲዮ ብዙ ልስትሮዎች ማየት አለባቸዉ፣ ትምህርት እንድሆናቸዉ። ሀቀኛዉ ልጅ 50 USD አገኘ፣ አጭበርባሪዉ ግን 50 ብሩንም አጣ። ይህ ትልቅ ትርጉም አለዉ፣ ትዉልድን ለመቅረፅ። ሚዲያ ላይ ያሉ ሰዉች ሁሉም ልስትሮዎች ና ወያላዎች መረዳት በምችሉ መንገድ አድርጎ ብያቀርቡ ና ተደራሽ ብያደርጉት፣ ትልቅ አስተዋፅዖ ለሕብረተሰቡ ይኖረዋል።

ኢትዮጵያን ለመቀየር ሌብነትን ና ልመናን ማስወገድ ግድ ይላል!

Galla donkey

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12211
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የኢትዮጵያን ልስትሮዎችን ና ወያላዎችን ሐቀኛ ማድረግ ወሳኝ ይሆናል፣ ለወደፊቱ!

Post by DefendTheTruth » 16 Apr 2025, 15:20

Davud Akhundzada, a video blogger from Azerbaijan, is doing extremely good job in Ethiopia, showing the side of our own the rest of the world hardly knows about.

The too many YouTubers in Ethiopia, blabbering about only politics that they hardly understand any every single day, will never dare to go out and show to the world.

Dedeboch!


Selam/
Senior Member
Posts: 14896
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የኢትዮጵያን ልስትሮዎችን ና ወያላዎችን ሐቀኛ ማድረግ ወሳኝ ይሆናል፣ ለወደፊቱ!

Post by Selam/ » 16 Apr 2025, 20:18

እንከፍ
የውጭው ዜጋ ፍርፋሪ ጣለልን ብለህ መፈንጠዝህ ሳያንስ፣ ዲያስፖራው ድሃዎችን አይረዳም ማለትህ ለማኝ ካድሬ መሆንክን ያሳያል።

ኢትዮጵያዊው ዲያስፖራማ የራሱን ድሃ ዘመዶች በየጊዜው ይረዳል። እናንተ ጉቦ ለቃሚና አጭበርባሪ ፒፒዎችስ የገና መብራት ከማብለጭለጭ፣ የመንገድ ላይ ነጋዴዎችን ከማሳደድና “ህጋዊ ድሃዎችን” ከመፍጠር ባሻገር ምንድነው ለህዝቡ የፈየዳችሁለት?

“የአብዬን ለእምዬ” አሉ!




DefendTheTruth wrote:
14 Apr 2025, 10:36
Look at how this foreigner is doing an exemplary job of helping the needy in Ethiopia while touring the country as a tourist. He sees things and then decides to act when it deemed to him necessary.

If the so called Ethiopian diaspora was to visit his/her own country and people he/she wouldn't even sit down and buy a cup of coffee that this woman is selling on the streets let alone give her some financials support in enabling her work better.

I said with a reason "worthless Ethiopian diaspora", it only contributes his/her money when it is going to be used to slaughter the same people he/she stems from. Cursed creatures!


Selam/
Senior Member
Posts: 14896
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የኢትዮጵያን ልስትሮዎችን ና ወያላዎችን ሐቀኛ ማድረግ ወሳኝ ይሆናል፣ ለወደፊቱ!

Post by Selam/ » 16 Apr 2025, 20:56

አንተ እዚህ ፎረም ላይ 24/7 ተተክለህ፣ ስለ አቶ ዓብዮት ኮሪዶር ከምትቦተልክ፣ ለምን መሬት ላይ ያለው የሰው ልጅ እንዴት እንደሚኖር አታሳይም? ጭንጋፍ!

DefendTheTruth wrote:
16 Apr 2025, 15:20
Davud Akhundzada, a video blogger from Azerbaijan, is doing extremely good job in Ethiopia, showing the side of our own the rest of the world hardly knows about.

The too many YouTubers in Ethiopia, blabbering about only politics that they hardly understand any every single day, will never dare to go out and show to the world.

Dedeboch!


Selam/
Senior Member
Posts: 14896
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የኢትዮጵያን ልስትሮዎችን ና ወያላዎችን ሐቀኛ ማድረግ ወሳኝ ይሆናል፣ ለወደፊቱ!

Post by Selam/ » 16 Apr 2025, 21:03

ጭልፊቱ
ስለሊስትሮነቱ ሙያህ ስለሆነ ማንም አይከራከርህም። ሆኖም፣ በየትኛውም ታሪክ ሌባ አስተዳደር፣ ጨዋ ህዝብ ፈጥሮ አያውቅም።

የዓሣ ግማቱ፣ ከጭንቅላቱ!

DefendTheTruth wrote:
31 Mar 2025, 15:14
የኢትዮጵያን ልስትሮዎችን ና ወያላዎችን ሐቀኛ ማድረግ ወሳኝ ይሆናል፣ ለወደፊቱ!

የምቀጥለዉ የኮርደር ልማት ምዕራፍ መሆን አለበት። እነዚህ ሰዎች የኢትዮጵያ መግቢያ በር ላይ እንግዳን የምቀበሉ ናቸዉ፣ የምሰሩት ስራ ከብዙ ሰዎች ያገናኛቸዋል። የአግሪቷ ገፅታ በእነዚህ በወሳኝነት ደረጃ ይገናባል። የምያሳዝነዉ ጉዳይ ግን እነዚህ ሰዎች አሁንም ከማጭበርበር ስራ አልታቀቡም። እኔ ራሴ ቦሌ ላይ ምን ያህል እንዳወከቡኝ ና ገንዘብም ሰጥቼአቸዉ፣ አመሰግናለሁ እንደማለት፣ እንዴ ጭምር እንጂ፣ የምል መልስ አገኘዉ። ለምን ስለዉ፣ እንዴ ኑሮ ተወዶዋል እኮ አለኝ።

ይህን ቪዲዮ ብዙ ልስትሮዎች ማየት አለባቸዉ፣ ትምህርት እንድሆናቸዉ። ሀቀኛዉ ልጅ 50 USD አገኘ፣ አጭበርባሪዉ ግን 50 ብሩንም አጣ። ይህ ትልቅ ትርጉም አለዉ፣ ትዉልድን ለመቅረፅ። ሚዲያ ላይ ያሉ ሰዉች ሁሉም ልስትሮዎች ና ወያላዎች መረዳት በምችሉ መንገድ አድርጎ ብያቀርቡ ና ተደራሽ ብያደርጉት፣ ትልቅ አስተዋፅዖ ለሕብረተሰቡ ይኖረዋል።

ኢትዮጵያን ለመቀየር ሌብነትን ና ልመናን ማስወገድ ግድ ይላል!



Post Reply