-
Digital Weyane
- Senior Member
- Posts: 10153
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
ትግራዋይ ዎንድማችን ታምራት ቶላ (ወዲ ቶላ) የወንዶችን ማራቶን ውድድር በፓሪስ አሸነፈ!!
ተጋሩ ዎገኖቼ ኡንኳን ደስ አለን።
-
Digital Weyane
- Senior Member
- Posts: 10153
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ትግራዋይ ዎንድማችን ታምራት ቶላ (ወዲ ቶላ) የወንዶችን ማራቶን ውድድር በፓሪስ አሸነፈ!!
ጎሮቤት ሀገር ኢትዮጵያን ወክለው በኦሎምፒክ ውድድሮችን ተሳትፈው የወርቅ ሜዳሊያዎች ለኢትዮጵያ እያስገኙ የሚገኙ ተጋሩ አትሌቶቻችን ላበረከቱት መልካም አስተዋፅኦ በዶላር እንዲከፈሉ በወያኔያዊ ጨዋነት እንጠይቃለን።
Re: ትግራዋይ ዎንድማችን ታምራት ቶላ (ወዲ ቶላ) የወንዶችን ማራቶን ውድድር በፓሪስ አሸነፈ!!
I was actually expecting the agame almaze/Misraq/Justice Seeker to break this news about a "Tigrawai" winning the Paris marathon. Are you agame working in shifts?
Re: ትግራዋይ ዎንድማችን ታምራት ቶላ (ወዲ ቶላ) የወንዶችን ማራቶን ውድድር በፓሪስ አሸነፈ!!
You agame have been making history since the 1960s. You are unstoppable!


-
Digital Weyane
- Senior Member
- Posts: 10153
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ትግራዋይ ዎንድማችን ታምራት ቶላ (ወዲ ቶላ) የወንዶችን ማራቶን ውድድር በፓሪስ አሸነፈ!!
ወዲ ቶላ ጀግና ወያናይ፣ እምበር ተጋዳላይ!
ተጋሩ ዎገኖቼ እንኳን ደስ አላችሁ ፣ ዛሬ በፈረንሣይ አገር ድል በድል ሆነናል።
የትግላችን ግብ የሚለካው በኦሎምፒክ ወቅት በመሆኑ ትግራይን ሀገር የማድረግ የሚደረገው ርብርብ ተጠናክሮ እንዲቀጥል አደራ እያልኩኝ እንኳን ደስ አለን ለማለት እወዳለሁ። ትግራይ ትስዕር!
ትግራዋይ ዎንድማችን Selam/ <<አዋር ካንትሪ ትግራይ ኢዝ ዘ ስፒሪቹዋል ሴንተር ኦፍ ዘ ዎርልድ!!>> ብሎ የተናገረውን ቃል በልባችን ውስጥ ማሳደር ይኖርብናል። አምየን።
ተጋሩ ዎገኖቼ እንኳን ደስ አላችሁ ፣ ዛሬ በፈረንሣይ አገር ድል በድል ሆነናል።
የትግላችን ግብ የሚለካው በኦሎምፒክ ወቅት በመሆኑ ትግራይን ሀገር የማድረግ የሚደረገው ርብርብ ተጠናክሮ እንዲቀጥል አደራ እያልኩኝ እንኳን ደስ አለን ለማለት እወዳለሁ። ትግራይ ትስዕር!
ትግራዋይ ዎንድማችን Selam/ <<አዋር ካንትሪ ትግራይ ኢዝ ዘ ስፒሪቹዋል ሴንተር ኦፍ ዘ ዎርልድ!!>> ብሎ የተናገረውን ቃል በልባችን ውስጥ ማሳደር ይኖርብናል። አምየን።
Re: ትግራዋይ ዎንድማችን ታምራት ቶላ (ወዲ ቶላ) የወንዶችን ማራቶን ውድድር በፓሪስ አሸነፈ!!
Tigray invictus!
-
Digital Weyane
- Senior Member
- Posts: 10153
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ትግራዋይ ዎንድማችን ታምራት ቶላ (ወዲ ቶላ) የወንዶችን ማራቶን ውድድር በፓሪስ አሸነፈ!!
የታምራት ዎንድም ነኝ፣ የወዲ ቶላ፣
ለትግራዋይ ማንነቱ ያደረ ቃሉን የማይበላ፣
ለትግራይ ብቻ ልኖር ገብቼ መሃላ ፣
መከታ ልሆንሽ ጋሻና ከለላ።
ትግራይ ትስዕር!
ለትግራዋይ ማንነቱ ያደረ ቃሉን የማይበላ፣
ለትግራይ ብቻ ልኖር ገብቼ መሃላ ፣
መከታ ልሆንሽ ጋሻና ከለላ።
ትግራይ ትስዕር!
Re: ትግራዋይ ዎንድማችን ታምራት ቶላ (ወዲ ቶላ) የወንዶችን ማራቶን ውድድር በፓሪስ አሸነፈ!!
ቅቅቅቅቅቅቅቅቅቅ ነገር አጋመ:: አሁን ደግሞ ኦቦ ቶላ ልጂ ወዲ ቶላ አረጋችሁት??
አብርሃም ሊንከንም እኮ ትግራዋይ ነው ብላችሁን የለ:: ምን እሱ ብቻ ኒኩሌር ሰርተን ነበር ብላችሁናል እኮ:: የትግራዋይ ውሸት ግን በጣም ይለያል:: በውሸት እሚታደግ ቢሆን ኑሮ ያለምንም ተቀናቃኝ ትግራይ የአለማችን ሃያል እና ሃብታም አገር ትሆን ነበር :: ስላልሆነ ግን የአለማችን ድሃ ብቻ ሳይሆን ከኢትዮጲያያም የደህየችው ክልል ሆና ቀርታለች:: ራስን ማወቅ የእድገት የመጀመሪያው እና ወሳኝ እርምጃ ነው...ውሸት ቀደዳ ያደህያል ጎበዝ::
አብርሃም ሊንከንም እኮ ትግራዋይ ነው ብላችሁን የለ:: ምን እሱ ብቻ ኒኩሌር ሰርተን ነበር ብላችሁናል እኮ:: የትግራዋይ ውሸት ግን በጣም ይለያል:: በውሸት እሚታደግ ቢሆን ኑሮ ያለምንም ተቀናቃኝ ትግራይ የአለማችን ሃያል እና ሃብታም አገር ትሆን ነበር :: ስላልሆነ ግን የአለማችን ድሃ ብቻ ሳይሆን ከኢትዮጲያያም የደህየችው ክልል ሆና ቀርታለች:: ራስን ማወቅ የእድገት የመጀመሪያው እና ወሳኝ እርምጃ ነው...ውሸት ቀደዳ ያደህያል ጎበዝ::
-
Digital Weyane
- Senior Member
- Posts: 10153
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ትግራዋይ ዎንድማችን ታምራት ቶላ (ወዲ ቶላ) የወንዶችን ማራቶን ውድድር በፓሪስ አሸነፈ!!
አብርሃም ሊንከን ትግራዋይ መሆናቸው እንኳን ኡኛ ተጋሩ አሜሪካውያን ሳይቀሩ በሚገባ የሚያውቁት ሃቅ ነው። በዓድዋ የሚኖሩ የስጋ ዘመዶቻቸው ጭምር የሚመሰክሩት እውነት ነው። በአብርሃም ሊንከን ትግራዋይነት ዛሬም ይሁን ነገም አንደራደርም።
Re: ትግራዋይ ዎንድማችን ታምራት ቶላ (ወዲ ቶላ) የወንዶችን ማራቶን ውድድር በፓሪስ አሸነፈ!!
Tamirat Tola's victory is undoubtedly the cause of the great jubilation in his birth place of Adwa. Tigray's athletes are making history!
-
Digital Weyane
- Senior Member
- Posts: 10153
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ትግራዋይ ዎንድማችን ታምራት ቶላ (ወዲ ቶላ) የወንዶችን ማራቶን ውድድር በፓሪስ አሸነፈ!!
ትግራዋይ አትሌታችን አይተ ታምራት ቶላ (ወዲ ቶላ) በመቀሌ አለም ዓቀፍ አየር ማረፊያ የጀግና አቀባበል ሊደረግለት ነው።
Re: ትግራዋይ ዎንድማችን ታምራት ቶላ (ወዲ ቶላ) የወንዶችን ማራቶን ውድድር በፓሪስ አሸነፈ!!
I think the great nation of Tigray has won more gold medals than all countries combined together.
-
Digital Weyane
- Senior Member
- Posts: 10153
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ትግራዋይ ዎንድማችን ታምራት ቶላ (ወዲ ቶላ) የወንዶችን ማራቶን ውድድር በፓሪስ አሸነፈ!!
የኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዝዳንት ሚስተር ቶማስ ባክ <<ትግራይ የሚቀጥለው ኦሎምፒክን ለማስተናገድ የሚያስችል በቂ አቅም እንዳላትና ዙጉጁ መሆኗን በግልፅ እና በታማኝነት እያሳየችን ነው>> ብለዋል። አምየን! አምየን!
Re: ትግራዋይ ዎንድማችን ታምራት ቶላ (ወዲ ቶላ) የወንዶችን ማራቶን ውድድር በፓሪስ አሸነፈ!!
If there were Olympics for lying, the agame would take all 3 medals home.
-
Digital Weyane
- Senior Member
- Posts: 10153
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ትግራዋይ ዎንድማችን ታምራት ቶላ (ወዲ ቶላ) የወንዶችን ማራቶን ውድድር በፓሪስ አሸነፈ!!
ጀግናው ትግራዋይ አትሌታችን ታምራት ቶላ (ወዲ ቶላ) በትግራይ ቤት መንግሥት የጀግና አቀባበል ሥነሥርዓት እና የክብር ራት ግብዣ ይጠብቀዋል ስል የትግራይ ስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ።


