Re: “አብይን እመነው” ብዬ ኢሳያስን ገደል የከተትኩት እኔ ነኝ
Utilizing the What's Up application for diplomatic objectives is unwise.
Re: “አብይን እመነው” ብዬ ኢሳያስን ገደል የከተትኩት እኔ ነኝ
Abiy played a huge role in the annihilation of the TPLF. ፡ ዓጋሜዎች ብቻ ናቸው ገደል የተከተቱት።
-
Digital Weyane
- Senior Member
- Posts: 10167
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: “አብይን እመነው” ብዬ ኢሳያስን ገደል የከተትኩት እኔ ነኝ
ፈረንጆቹ ጌቶቻችን አቢይን ከኢሳያስ ጋር ለማጣላት አንድ ነጥብ አምሥት ሚሊየን የትግራይ ወጣቶችና ህፃናት ተዋጊዎች በውክልና ጦርነት እንዲያልቁ አደረጉ።
ይህንን ሃያ ቢልየን ዶላር የወጣበት ጦርነት ካለፈው እዳ ጋር ሲጨማመር የኢትዮጵያን የውጭ እዳ መጠን አባበሰው እና ኢትዮጵያ እዳ የመክፈል አቅሟን የበለጠ ተዳከመ።
ኢትዮጵያ በጦርነቱ ምክንያት ከፍተኛ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጫና ውስጥ ወደቀች። እዳቸውን መክፈል ካልቻሉ አገራት ተርታ ተመደበች።
በበታችነት ስሜት የሚሰቃዩ የዓድዋ ጁንታ ዎገኖቼ ራሳቸው በለኮሱት የውክልናው ጦርነት ምክንያት ኢትዮጵያ እንዲህ ያለ እዳ ውስጥ መዘፈቋ እንደ ትልቅ ድል አድርገው ይቆጥሩታል። በትግራይ እንደ ቅጠል የረገፈውን የአንድ ነጥብ አምሦት ሚልየን ሰው ህይወት ምንም አያሳስባቸውም ምክንያቱም ዋናው አላማቸው ኢትዮጵያን እዳ ውስጥ ከትተው አቢይን በፈረንጆች እግር ስር እንዲወድቅ ለማድረግ የተጠቀሙበት ዘዴ ነውና።
ይህንን ሃያ ቢልየን ዶላር የወጣበት ጦርነት ካለፈው እዳ ጋር ሲጨማመር የኢትዮጵያን የውጭ እዳ መጠን አባበሰው እና ኢትዮጵያ እዳ የመክፈል አቅሟን የበለጠ ተዳከመ።
ኢትዮጵያ በጦርነቱ ምክንያት ከፍተኛ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጫና ውስጥ ወደቀች። እዳቸውን መክፈል ካልቻሉ አገራት ተርታ ተመደበች።
በበታችነት ስሜት የሚሰቃዩ የዓድዋ ጁንታ ዎገኖቼ ራሳቸው በለኮሱት የውክልናው ጦርነት ምክንያት ኢትዮጵያ እንዲህ ያለ እዳ ውስጥ መዘፈቋ እንደ ትልቅ ድል አድርገው ይቆጥሩታል። በትግራይ እንደ ቅጠል የረገፈውን የአንድ ነጥብ አምሦት ሚልየን ሰው ህይወት ምንም አያሳስባቸውም ምክንያቱም ዋናው አላማቸው ኢትዮጵያን እዳ ውስጥ ከትተው አቢይን በፈረንጆች እግር ስር እንዲወድቅ ለማድረግ የተጠቀሙበት ዘዴ ነውና።