Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
EwnetYashenifal
Member
Posts: 1701
Joined: 30 Jul 2014, 12:46

WHEN AMHARA FANOS CAPTURE ARAT KILO, ETHIOPIA WILL HAVE THE BEST ETH NATIONAL DEFENSE FORCE UNDER FANO LEADERSHIP

Post by EwnetYashenifal » 31 Aug 2023, 21:12

WHEN AMHARA FANOS CAPTURE ARAT KILO, ETHIOPIA WILL HAVE THE BEST ETH NATIONAL DEFENSE FORCE UNDER FANO LEADERSHIP

Sadacha Macca
Senior Member
Posts: 12808
Joined: 22 Feb 2014, 16:46

Re: WHEN AMHARA FANOS CAPTURE ARAT KILO, ETHIOPIA WILL HAVE THE BEST ETH NATIONAL DEFENSE FORCE UNDER FANO LEADERSHIP

Post by Sadacha Macca » 31 Aug 2023, 21:59

Hmmmm....


Sounds like tribal nationalist rhetoric to me, which ironically (or not), is what you accuse others of advocating for.
But I suppose it's okay since it's "your tribe" as opposed to the "enemy tribes" ("oromumma", "agames," etc).. right?!
Right!

:mrgreen: :mrgreen:

Horus
Senior Member+
Posts: 42677
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: WHEN AMHARA FANOS CAPTURE ARAT KILO, ETHIOPIA WILL HAVE THE BEST ETH NATIONAL DEFENSE FORCE UNDER FANO LEADERSHIP

Post by Horus » 31 Aug 2023, 23:17

EwnetYashenifal wrote:
31 Aug 2023, 21:12
WHEN AMHARA FANOS CAPTURE ARAT KILO, ETHIOPIA WILL HAVE THE BEST ETH NATIONAL DEFENSE FORCE UNDER FANO LEADERSHIP


ይህ እንደ ሚሆን የእኔ ጽኑ እምነት ነው ፤ ነገር ግን ይህ ለምን እንደ ሚሆንና እንዴት እንደ ሚሆን ትንሽ አብራራው ።

(1) አሁን ያለው በጎሳ ፍልስፍና ወያኔ ትግሬ ያዋቀረው በሰረቱ ትግሬ ሆኖ አሁን ኦሮሞ ወስዶ ከሞላ ጎደል የኦሮሙማ ዘበኛ (Praetorian Army) ባለበት አይቀጥልም፤ መንግስት ሲለወጥ በግድ በግድ ይለወጣል ።
(2) አሁን ላይ ሰራዊቱን የሚያዙት ኦሮሙማ መኮንኖች ስለሆኑ አቢይን በኩዴታ ገልብጠው ኢትዮጵያዊነታቸውን ስለ ማያረጋግጡ ከጎሳ መንስት ጋር ፈራሽ ናቸው ።
(3) ነገር ግን መከላከያው የብዙ መቶ ሺ ምናልባትም የሚሊዮን ሰዎች መኖሪያና ስራና ህልውና ምንጭ ስለሆነ እንደ ትግሬዎቹ ዘመን ተበትነው መንገድ ላይ ለማኝ እንዳይሆኑ ፋኖም ሆነ ሌላው ስልጣን ተረካቢ ከወዲሁ ስለ ሰራዊቱ ግልጽ ፕላን ለህዝብ ማሳወቅ ይኖርበታል ።
(5) በተጨማሪም አንድ አገር ምን ግዜም ቋሚ ጦር እስታንዲንግ አርሚ ያስፈልጋታል ፣ ስለዚህ መንግስት ሲለወጥም ብሂራዊ ሰራዊት መኖሩ ተግድ ይሆናል።
(6) ስለዚህ የኦሮሙማ ጎሳ አገዛዝ ሲወገድ ብሄራዊ መከላከያው ጁላና መርዳሳ አይነት ሌቦችን አጽድቶ ወደ ኢትዮያዊ ሰራዊትነት ይዋቀራል ያልኩት ። ለዚህ ነው ዛሬ ፋኖ ይህን መሰል ፕላን ግልጽ በማድረግ አፍቃሬ ኢትዮጵያ የሆኑትና ወታደርና መኮንኖችን ወደራሱ እየጠራ የነገውን ሰራዊት እርሾ ማደራጀት ያለበት ።

ራዕይ ማለት ይህ ነው ። ወታደር ቤተሰብ አለው ፣ ስራው ይህው ነው ። ዝም ብሎ በጭፍኑ ትበተናለህ ከተባለ እስከ ሞት ድረሳ ካቢይ ጋር ይሞታል ። ነገር ግን አቢይ ሲሄድ ሰርዊቱና የሱም ስራ መቀጠሉን ዋስትና የሚሰጥ ፕሮግራም ፋኖ ብስቸኳይ ማርቀቅ አለበት ።

ያንን ነው የሆረስ ትንቢት ያልኩት!

https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=327476

Post Reply