Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Bekele Gerba የኦሮሙማን አጄንዳ ለማሳካት በተልዕኮ የተሰማራ መሆኑን ይስማማሉ?

You may select 1 option

 
 
View results

Abere
Senior Member
Posts: 15391
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Bekele Gerba የኦሮሙማን አጄንዳ ለማሳካት በተልዕኮ የተሰማራ መሆኑን ይስማማሉ?

Post by Abere » 28 Aug 2023, 14:19

ሀ) በፍጹም እስማማለሁ
ለ) እስማማለሁ
ሐ) በፍጹም አልስማማም
መ) አልስማማም
ሠ) ምንም የምለው ነገር የለም

Horus
Senior Member+
Posts: 42679
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: Bekele Gerba የኦሮሙማን አጄንዳ ለማሳካት በተልዕኮ የተሰማራ መሆኑን ይስማማሉ?

Post by Horus » 28 Aug 2023, 14:42

A management maxim: If you have two employees for the same job, fire one of them. አቢይ አህመድ አሊ የወረሙማን አጀንዳ እያቀላጠፈ ባለበት ስዓት ኦፌኮ፣ ሚፌኮ ሲፌኮ እያሉ ተደጋጋሚ ድርጅቶች መቅጠር ጂልነት ነው ። በቀለ ገርባ መረራ ምንት ስ ሁሉም ድግግሞሽ ናቸው ።

Abere
Senior Member
Posts: 15391
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: Bekele Gerba የኦሮሙማን አጄንዳ ለማሳካት በተልዕኮ የተሰማራ መሆኑን ይስማማሉ?

Post by Abere » 28 Aug 2023, 15:22

ጥሩ አገላለጥ ነው። ተመሳሳይ ዓላማ ያላቸው ለተመሳሳይ ግብ እስከ ሆነ ድረስ ትክክለኛውን የሰው ሃይል በሚመጥነው ቦታ ማሰማራት ስኬታማ የስራ አመራር ብቃት መገለጫ ነው። ስለዚህ በቀለ ገርባ የተሻለ ውጤት ከሚያስመዘግብበት ቦታ ላይ ተመድቧል። ጀ/ል ባጫ ደበሌ ከጦር አዛዥነት ስምሪት ወደ አምባሳደርነት እንደተመደበው አይነት። መሰመር ያለበት ግን ጸረ-ኢትዮጵያ የሆነ ግለሰብ ማርስ እና ጨረቃ ላይ ብታወጣው ያው ነው። ዲያስፓራ መንቃት አለበት - ዩኒፎርም ቀይረው ሊጫዎቱ ይችላሉ። ለአብዣኞቻችን ግን ኦነጎች ካርዳቸውን ተጫውተው ጨርሰዋል።በምትኩ አጃጅለው ትግሬን ቀይ ካርድ በማሳብ ተጫውቶ በድጋሜ እንድበላ ይፈልጋሉ።
Horus wrote:
28 Aug 2023, 14:42
A management maxim: If you have two employees for the same job, fire one of them. አቢይ አህመድ አሊ የወረሙማን አጀንዳ እያቀላጠፈ ባለበት ስዓት ኦፌኮ፣ ሚፌኮ ሲፌኮ እያሉ ተደጋጋሚ ድርጅቶች መቅጠር ጂልነት ነው ። በቀለ ገርባ መረራ ምንት ስ ሁሉም ድግግሞሽ ናቸው ።

Post Reply