-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13225
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
አበራ፤ ይህን ጉዳይ ምን ትላለህ? እርምጃ ተወስዶበታል ይሉናል
ወደ ወለጋ ተሰዶዋል የተባለዉ ቤአድን ተመልሶ ጉድ አመጣ።
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13225
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: አበራ፤ ይህን ጉዳይ ምን ትላለህ? እርምጃ ተወስዶበታል ይሉናል
አቶ ተመስገን ጥሩነህ ጉደኛ ሰዉ ነዉ፣ ስመቱት ሌላዉን ጎኑን ይሰጥ ና ዝም፣ ስ ሰድቡት እንደልሰማ ሆኖ ፀጥ ይላል፣ አሁን ደግሞ መጥቶ በሶስት ቀን ዉስጥ ፀጥ ረጭ ያደርጋል፡፣
Re: አበራ፤ ይህን ጉዳይ ምን ትላለህ? እርምጃ ተወስዶበታል ይሉናል
DDT,
አሚኮ ክፉኛ ተሞከረ። ሦስት ቀን ሙሉ ትንፋሹ ተቆረጦ አሁን ደግሞ ትንፋሹን ላለመነጠቅ ምን አስተማማኝ ነገር አለ? ለመሆኑ ትንፋሹን ለማስቀጠል ስንት ሺ የ"መከላከያ" ሰራዊት ትንፋሻቸውን እስከወዳኛው ተነጠቁ? ለስንት ጊዜ በስንት ሺ ወታደር ሲጠበቅ ይኖራል? የአሚኮ ጉዳይ የገደል ላይ እንቅልፍ ነው። I hear about 12,000 ENDF members were in Bahir Dar nearly 10,000 are rendered useless
አማራ ፋኖ የመከላከያን ጉልበት በበቂ ሁኔታ ፈትሾታል ፋኖ ተገዳዳሪ ብቻ ሳይሆን አሻናፊ መሆኑን አረጋግጧል።
አሚኮ ክፉኛ ተሞከረ። ሦስት ቀን ሙሉ ትንፋሹ ተቆረጦ አሁን ደግሞ ትንፋሹን ላለመነጠቅ ምን አስተማማኝ ነገር አለ? ለመሆኑ ትንፋሹን ለማስቀጠል ስንት ሺ የ"መከላከያ" ሰራዊት ትንፋሻቸውን እስከወዳኛው ተነጠቁ? ለስንት ጊዜ በስንት ሺ ወታደር ሲጠበቅ ይኖራል? የአሚኮ ጉዳይ የገደል ላይ እንቅልፍ ነው። I hear about 12,000 ENDF members were in Bahir Dar nearly 10,000 are rendered useless
አማራ ፋኖ የመከላከያን ጉልበት በበቂ ሁኔታ ፈትሾታል ፋኖ ተገዳዳሪ ብቻ ሳይሆን አሻናፊ መሆኑን አረጋግጧል።