Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42696
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

አበረ፤ ምን እንበለው? የኢትዮጵያ ፋኖዎች ግምባር (ኢፋግ)?

Post by Horus » 08 Aug 2023, 17:16

ኢትዮጵያ ከአድዋ ጦርነት ጀምራ ባደረገችው የነጻነት ተጋድሎ በቂ የግምባር አደረጃጀት ባህልና ልምድ አላት ! አሁን የተራራቁት ተጻጽፈው፣ የተቀራረቡት ተጠራርተው፣ የሚተዋወቁት ተጠቃቅሰው ይህን ግምባር ይወልዳሉ! አይቀሬ ነው :idea: :idea:
Last edited by Horus on 08 Aug 2023, 17:35, edited 2 times in total.


Abere
Senior Member
Posts: 15394
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: አበረ፤ ምን እንበለው? የኢትዮጵያ ፋኖዎች ግምባር (ኢፋግ)? ወይስ የኢትዮጵያ ዜጋዎች ግምባር (ኢዜግ)?

Post by Abere » 08 Aug 2023, 17:23

ፋኖ የወል ስም ነው። በሁሉም ኢትዮጵያ ይሰራል። ግን እንደ ዘመኑ አሁን በብርጌድ እንደሚሉት በክፍለ-ሀገር እየጨመሩ መጥራት ይቻላል። ልክ የጎጅም ፋኖ እንደሚባለው የሙሉ ሸዋ ፋኖ፤ ሲዳሞ ፋኖ ወዘተ ቢባል መልካም ነው።
Horus wrote:
08 Aug 2023, 17:16
ኢትዮጵያ ከአድዋ ጦርነት ጀምራ ባደረገችው የነጻነት ተጋድሎ በቂ የግምባር አደረጃጀት ባህልና ልምድ አላት ! አሁን የተራራቁት ተጻጽፈው፣ የተቀራረቡት ተጠራርተው፣ የሚተዋወቁት ተጠቃቅሰው ይህን ግምባር የወልዳሉ! አይቀሬ ነው :idea: :idea:

Horus
Senior Member+
Posts: 42696
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አበረ፤ ምን እንበለው? የኢትዮጵያ ፋኖዎች ግምባር (ኢፋግ)?

Post by Horus » 08 Aug 2023, 17:33

Abere wrote:
08 Aug 2023, 17:23
ፋኖ የወል ስም ነው። በሁሉም ኢትዮጵያ ይሰራል። ግን እንደ ዘመኑ አሁን በብርጌድ እንደሚሉት በክፍለ-ሀገር እየጨመሩ መጥራት ይቻላል። ልክ የጎጅም ፋኖ እንደሚባለው የሙሉ ሸዋ ፋኖ፤ ሲዳሞ ፋኖ ወዘተ ቢባል መልካም ነው።
Horus wrote:
08 Aug 2023, 17:16
ኢትዮጵያ ከአድዋ ጦርነት ጀምራ ባደረገችው የነጻነት ተጋድሎ በቂ የግምባር አደረጃጀት ባህልና ልምድ አላት ! አሁን የተራራቁት ተጻጽፈው፣ የተቀራረቡት ተጠራርተው፣ የሚተዋወቁት ተጠቃቅሰው ይህን ግምባር የወልዳሉ! አይቀሬ ነው :idea: :idea:
እስማማለሁ! እኔም ከትላንት ወዲያ የኢትዮጵያ ፋኖ የሚል ምኞት የለጠፍኩት ለዚህ ነበር ! ስለዚህ የኢትዮጵያ ፋኖ ግምባር ቁልጭ ያለ ስም ነው!!!

Post Reply