Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam/
Senior Member
Posts: 17805
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የኦሮሙማ ወታደራዊ አገዛዝ አማራን ትጥቅ ከማስፈታት አዲስ አበባን ወደ መከላከል አፈገፈገ!

Post by Selam/ » 06 Aug 2023, 23:17

ዘር የሚሳደብ ዘር የበደለው ወራዳ ወፍ ዘራሽ ነው። ዕጢ!
union wrote:
06 Aug 2023, 23:10
አንበጣ ቆርጫሚ ትግሬ

Calm down bi'tch. ፍኖ ደብረ ብርሀን ገብቷል :lol: :lol:


Selam/ wrote:
06 Aug 2023, 23:07
አንተ ሽኮኮ - የፃፍኩትን በደንብ አንብብ። አንድም ከተማ ይሁን፣ ሳይያዝ ተይዟል ማለት ቅጥፈት ነው።

በደመ ነፍስ እከሌ ኤርትራዊ ነው ፣ ኦሮሞ ነው ፣ ትግሬ ነው እያሉ መቀላመድ ፣ የዋሾዎችና የጎጠኞች አመል ነው። ሰዉን ሃሳቡን ሞግት እንጂ ፣ ምናአባክ አገባህ ጎሳው ምንስ ቢሆን? ጭርታም!
union wrote:
06 Aug 2023, 22:16
Give me one evidence where I lied? Jusy one :lol: You stupid women, you are the fckn liar :lol:
Selam/ wrote:
06 Aug 2023, 21:12
ብቅ ጥልቅ - ሰላም ጋ ውሸትና ጎጠኝነት ቦታ የላቸውም። አንተ ውሸትክን አራግብ። አንዴ የሚዋሽ ሰው፣ በእርግጥ ደግሞ ይዋሻል፣ ተአማኝነትም እስከ ጭራሹ ያጣል።
union wrote:
06 Aug 2023, 19:49
Selam is full crap as usual. She is worried about the 1out of the 100 cities Fano captured :lol: :lol:
Horus wrote:
06 Aug 2023, 14:08


እኔኮ የምለው ዩኒየን ፋኖ ደሴን፣ ጎንደርን፣ ባህር ዳርና ደብረ ብርሃን ሙሉ በሙል ይዞ የፋኖ መንግስት እስከ ሚያቆም በሚቀጥለው ዘመቻ ላይ ብዙ አለማለት ነው። የነገሩ ሂደት ሁሉም በመጠቃቀስ ስለሚያውቀው!

Union

Re: የኦሮሙማ ወታደራዊ አገዛዝ አማራን ትጥቅ ከማስፈታት አዲስ አበባን ወደ መከላከል አፈገፈገ!

Post by Union » 06 Aug 2023, 23:39

አንበጣ ቆርጫሚ ትግሬ

የዘር ጣጣን ያመጣችሁት እናንተ ቅማላሞች ናቹ። አሁን ጋቷት :lol:
Selam/ wrote:
06 Aug 2023, 23:17
ዘር የሚሳደብ ዘር የበደለው ወራዳ ወፍ ዘራሽ ነው። ዕጢ!
union wrote:
06 Aug 2023, 23:10
አንበጣ ቆርጫሚ ትግሬ

Calm down bi'tch. ፍኖ ደብረ ብርሀን ገብቷል :lol: :lol:


Selam/ wrote:
06 Aug 2023, 23:07
አንተ ሽኮኮ - የፃፍኩትን በደንብ አንብብ። አንድም ከተማ ይሁን፣ ሳይያዝ ተይዟል ማለት ቅጥፈት ነው።

በደመ ነፍስ እከሌ ኤርትራዊ ነው ፣ ኦሮሞ ነው ፣ ትግሬ ነው እያሉ መቀላመድ ፣ የዋሾዎችና የጎጠኞች አመል ነው። ሰዉን ሃሳቡን ሞግት እንጂ ፣ ምናአባክ አገባህ ጎሳው ምንስ ቢሆን? ጭርታም!
union wrote:
06 Aug 2023, 22:16
Give me one evidence where I lied? Jusy one :lol: You stupid women, you are the fckn liar :lol:
Selam/ wrote:
06 Aug 2023, 21:12
ብቅ ጥልቅ - ሰላም ጋ ውሸትና ጎጠኝነት ቦታ የላቸውም። አንተ ውሸትክን አራግብ። አንዴ የሚዋሽ ሰው፣ በእርግጥ ደግሞ ይዋሻል፣ ተአማኝነትም እስከ ጭራሹ ያጣል።
union wrote:
06 Aug 2023, 19:49
Selam is full crap as usual. She is worried about the 1out of the 100 cities Fano captured :lol: :lol:


Horus
Senior Member+
Posts: 42696
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የኦሮሙማ ወታደራዊ አገዛዝ አማራን ትጥቅ ከማስፈታት አዲስ አበባን ወደ መከላከል አፈገፈገ!

Post by Horus » 07 Aug 2023, 01:16

ወገኖቼ እኔ ጋዜጠኛ አይደለሁም፤ ግዜዬን የማጠፋው አንድ የተደረገን የፖለቲካ ኢቬንት ከሆነ በኋላ፣ ከተፈጸመ በኋላ ማን አደረገው የትና መቼ እያልኩ መዘገብ አይደለም የማስበውና የምጽፈው ። በአንድ ማንኛውም የፖለቲካ ኢቬንት ውስጥ ያሉ ተዋንያን የስልጣን፣ የገንዘብ፣ የክብርና የዝና ጥቅም (ፍላጎት) አላቸው ። እነዚያ ፍላጎቶች እንዴት የነዚህን ፖለቲከኞች ስራና ጸባይ እንደ ሚዘውር ለማግኘት ፣ ለማወቅ ነው እኔ ግዜዬን የማጠፋው ።

ለምሳሌ ሁሉም የሚያስብ ሰው እንደ ሚያውቀው ለውጥ ፍጹም ነው ። የማይለወጥ ነገር የለም ። ሁሉም ነገር ይለወጣል ። ለውጥ ደሞ መጨረሻው ውጤት ነው ። ለውጥ ሁሉ አንድ ወይም ብዙ ዉጤቶችን ይዞ የመጣል ። ስለዚህ ስለ አንድ የፖለቲካ ኩነት ለምሳሌ የፋኖ ዉጊያ በምንንጃር ወይም በጎንደር አንስተን ስናስብ፣ ወይም ባጠቃላይ የፋኖ ጉዞን ስናስብ ዋናው ፋይዳ አንድ ዉጊያ መች ተደረገ የትና በማ ብሎ መዘገብ ጋዜጠኝነት ብቻ ነው ።

ፋይዳዊው ነገር እነዚህ ልዩ ልዩ የፋኖ እርምጃዎች በየቀኑና ሳምንቱ ይለዋወጣሉ፣ ይለያያሉ ። የኛ ጥያቄ መሆን ያለበት ከምን ወደ ምን እንደ ሚለወጡ? የያንዳንዱ እርምጃ ጉዞ አቅጣጫ ማየትና እያንዳንዱ ልዩ ተግባር የሚፈጥረው ውጤት ቀድሞ ማየት ወይም ቢያንስ ተግባሩ ሲፈጸም ውጤቱን ማየት ነው የፖለቲከኛ ወይም ተንታኝ ወይም ሳይንቲስት አላማ።

ይህም በመሆኑ ለምሳሌ የደብረ ብርሃን በፋኖ መያዝ ፋይዳ ላይ ለመተንተን ፋኖ 100% ከተማውን መያዝ የለበትም ። እዚያ ያለው የለውጥ አቅጣጫ በፋኖ መያዝ ከሆነ የወደፊቱ ውስጤት ሙሉ በሙሉ መያዝ ስለሚሆን ያን ውጤት ተገን አድርጎ ትግሉ በአዲስ አበባ ላይ ስለሚፈጥረው ለውጥ ማሰብ ትክክል ነው ።

Selam/
Senior Member
Posts: 17805
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የኦሮሙማ ወታደራዊ አገዛዝ አማራን ትጥቅ ከማስፈታት አዲስ አበባን ወደ መከላከል አፈገፈገ!

Post by Selam/ » 07 Aug 2023, 06:59

ወጠጤ - አሁን ደግሞ ትግሬ ሆንኩኝ? ዋሾ ነሽ የምለው ያለ ምክንያት አይደለም። እስኪ እንዲት አድርጌ ነው የዘር ጣጣን ያመጣሁት? እንደ ኮሙኒስቶቹ “እኛ” ፣ “እናንተ” ማለትን ማነው ያስተማረሽ? በነጠላ “እኔ” ፣ “አንተ” ፣ “አንቺ” ማለትን አትፍሪ!
union wrote:
06 Aug 2023, 23:39
አንበጣ ቆርጫሚ ትግሬ

የዘር ጣጣን ያመጣችሁት እናንተ ቅማላሞች ናቹ። አሁን ጋቷት :lol:
Selam/ wrote:
06 Aug 2023, 23:17
ዘር የሚሳደብ ዘር የበደለው ወራዳ ወፍ ዘራሽ ነው። ዕጢ!
union wrote:
06 Aug 2023, 23:10
አንበጣ ቆርጫሚ ትግሬ

Calm down bi'tch. ፍኖ ደብረ ብርሀን ገብቷል :lol: :lol:


Selam/ wrote:
06 Aug 2023, 23:07
አንተ ሽኮኮ - የፃፍኩትን በደንብ አንብብ። አንድም ከተማ ይሁን፣ ሳይያዝ ተይዟል ማለት ቅጥፈት ነው።

በደመ ነፍስ እከሌ ኤርትራዊ ነው ፣ ኦሮሞ ነው ፣ ትግሬ ነው እያሉ መቀላመድ ፣ የዋሾዎችና የጎጠኞች አመል ነው። ሰዉን ሃሳቡን ሞግት እንጂ ፣ ምናአባክ አገባህ ጎሳው ምንስ ቢሆን? ጭርታም!
union wrote:
06 Aug 2023, 22:16
Give me one evidence where I lied? Jusy one :lol: You stupid women, you are the fckn liar :lol:
Selam/ wrote:
06 Aug 2023, 21:12
ብቅ ጥልቅ - ሰላም ጋ ውሸትና ጎጠኝነት ቦታ የላቸውም። አንተ ውሸትክን አራግብ። አንዴ የሚዋሽ ሰው፣ በእርግጥ ደግሞ ይዋሻል፣ ተአማኝነትም እስከ ጭራሹ ያጣል።


Horus
Senior Member+
Posts: 42696
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የኦሮሙማ ወታደራዊ አገዛዝ አማራን ትጥቅ ከማስፈታት አዲስ አበባን ወደ መከላከል አፈገፈገ!

Post by Horus » 07 Aug 2023, 16:08

ይህ ሁሉ የእለት ተለት ተለውዋጭ የዉጊያ ሂደት ነው!

Post Reply