Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

የባህር ዳር ከንቲቫ ወደ አዲስ አበባ መፈርጠጡ ታወቀ!! ከቤቱ የሄዱ ፋኖዎች ሊያገኙት አልቻሉም!!

Post by Wedi » 06 Aug 2023, 13:34

የባህር ዳር ከንቲቫ ወደ አዲስ አበባ መፈርጠጡ ታወቀ!! ከቤቱ የሄዱ ፋኖዎች ሊያገኙት አልቻሉም!!

ፍርጠጣው ተጧጡፏል።
----------
የባህርዳር ከንቲባ ድረስ ሳህሉ፣ ሰማ ጥሩነህና ከሌሎች የጦር አዛዦች ጋር በመሆን 11 ሰዓት አካባቢ ከባህርዳር ወደ አዲስ አበባ መኮብለላቸው ተነገረ።
አሁን ባህርዳር ውስጥ ምንም አይነት ከፍተኛ የጦር አመራርም ሆነ ከፍተኛ የፖለቲካ አመራር የለባትም። (የጦርና የፖለቲካ አመራሮች ተራውን ወታደር፣ አድማ በታኝና ሚሊሽያ ሜዳ ላይ ጥለው ወደ አዲስ አበባ ኮብልለዋል)

የባህር ዳር ከንቲባ መኖሪያ ቤቱ ዛሬ በፋኖ ቁጥጥር ስር ውሏል።


ድል ለአማራ ህዝብ!!


:!:
Please wait, video is loading...

Assegid S.
Member
Posts: 950
Joined: 11 Aug 2013, 07:11
Contact:

Re: የባህር ዳር ከንቲቫ ወደ አዲስ አበባ መፈርጠጡ ታወቀ!! ከቤቱ የሄዱ ፋኖዎች ሊያገኙት አልቻሉም!!

Post by Assegid S. » 06 Aug 2023, 14:09

ፋኖዎች ወደ ኮሚኒኬሽን ቢሮ ጎራ ቢሉ ጥሩ ነበር። እዚያም ኣንድ ባለ ሁለት እግር ኣሳማ አለ ... እጁ እዚህ ድረስ የረዘመ።

Post Reply