Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Revelations
Senior Member+
Posts: 34573
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

አዲስ አበባ ውስጥ በሞተር ቢስክሌት (motorcycle) መንቅሳቀስ ተከለከለ

Post by Revelations » 03 Aug 2023, 14:28

ፋኖ በሞተር ቢስክሌት (motorcycle) የሚል መረጃ ድርሷቸው ይሆን? ቅ ቅ ቅ ቅ!

Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: አዲስ አበባ ውስጥ በሞተር ቢስክሌት (motorcycle) መንቅሳቀስ ተከለከለ

Post by Wedi » 03 Aug 2023, 14:32

Revelations wrote:
03 Aug 2023, 14:28
ፋኖ በሞተር ቢስክሌት (motorcycle) የሚል መረጃ ድርሷቸው ይሆን? ቅ ቅ ቅ ቅ!
:P :P

አስደማሚው የፋኖ አንጸባራቂ ድል ሙቀት አዲስ አበባ ገባ ማለት ነው? :lol: :lol: :lol:

Horus
Senior Member+
Posts: 42741
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አዲስ አበባ ውስጥ በሞተር ቢስክሌት (motorcycle) መንቅሳቀስ ተከለከለ

Post by Horus » 03 Aug 2023, 14:34

Revelations wrote:
03 Aug 2023, 14:28
ፋኖ በሞተር ቢስክሌት (motorcycle) የሚል መረጃ ድርሷቸው ይሆን? ቅ ቅ ቅ ቅ!
What did I just say :lol: :lol: የምሬን ነው፤ አዲስ አበቤ ተደራጅቶ ቢሆን (ግን ማን ያደራጀው?) አሁን በዚህ ሰዓት 4ኪሎን በህዝባዊ ማዕበል ይከበው ነበር!

Right
Member
Posts: 4803
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: አዲስ አበባ ውስጥ በሞተር ቢስክሌት (motorcycle) መንቅሳቀስ ተከለከለ

Post by Right » 03 Aug 2023, 14:48

Who would have thought this day will come so quick.
No body will fight to save Abiye Ahmed Ali and his savage allies.
He can ban motorcycles and cut off the internet, hey it is coming and no turning back. It would be wise for him to leave as soon as possible.

Horus
Senior Member+
Posts: 42741
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አዲስ አበባ ውስጥ በሞተር ቢስክሌት (motorcycle) መንቅሳቀስ ተከለከለ

Post by Horus » 03 Aug 2023, 14:57

Right wrote:
03 Aug 2023, 14:48
Who would have thought this day will come so quick.
No body will fight to save Abiye Ahmed Ali and his savage allies.
He can ban motorcycles and cut off the internet, hey it is coming and no turning back. It would be wise for him to leave as soon as possible.
አብዮት የሚባለው ይህ ነው ፤ events of a decade are compressed into a single day! የጋዜጠኛውን ብዕር ፈጥነው ነው ነገሮች የሚሆኑትና ሚለዋወቱት 1


Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: አዲስ አበባ ውስጥ በሞተር ቢስክሌት (motorcycle) መንቅሳቀስ ተከለከለ

Post by Za-Ilmaknun » 03 Aug 2023, 17:21

አስቸኳይ ነገሮች፦

1) ነገ ሀምሌ 28 ቀን 2015 ዓ.ም የአገር አቋራጭ ትራንስፖርት ተዘግቶ ሁሉ መኪና ወደ አማራ ክልል በግዳጅ ሊላክ ነው በሚል ተወስኗል።

2) እንደ አዲስ አበባ ጽንፈኞች ብለው በፈረጇቸው የአማራ ተወላጆች ላይ ጥብቅ የሆነ ኦፕሬሽን እንዲደረግ በሚል በአመራር ደረጃ ዛሬ ሀምሌ 27 ቀን 2015 ዓ.ም. በነበረ ስብሰባ ተወስኗል።

3) ነገ ሀምሌ 28 ቀን 2015 ዓ.ም ደግሞ ለሁሉም የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላት በስብሰባ መመሪያው እንደሚሰጥ የደረሰን መረጃ አመልክቷል።

ሙሉጌታ አንበርብር

Horus
Senior Member+
Posts: 42741
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አዲስ አበባ ውስጥ በሞተር ቢስክሌት (motorcycle) መንቅሳቀስ ተከለከለ

Post by Horus » 03 Aug 2023, 17:49

Za-Ilmaknun wrote:
03 Aug 2023, 17:21
አስቸኳይ ነገሮች፦

1) ነገ ሀምሌ 28 ቀን 2015 ዓ.ም የአገር አቋራጭ ትራንስፖርት ተዘግቶ ሁሉ መኪና ወደ አማራ ክልል በግዳጅ ሊላክ ነው በሚል ተወስኗል።

2) እንደ አዲስ አበባ ጽንፈኞች ብለው በፈረጇቸው የአማራ ተወላጆች ላይ ጥብቅ የሆነ ኦፕሬሽን እንዲደረግ በሚል በአመራር ደረጃ ዛሬ ሀምሌ 27 ቀን 2015 ዓ.ም. በነበረ ስብሰባ ተወስኗል።

3) ነገ ሀምሌ 28 ቀን 2015 ዓ.ም ደግሞ ለሁሉም የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላት በስብሰባ መመሪያው እንደሚሰጥ የደረሰን መረጃ አመልክቷል።

ሙሉጌታ አንበርብር
ይህ ብቻ ሳይሆን ከዚህም በላይ አቢይ አህመድ እንደ ሚያደርግ ይጠበቃል ፤ እየወደቀ ያለ መንግስት ስለሆነ !

ግን ኢትዮጵያዊያን በቀይ ሽብር አልፈዋል ።

ሁሉም ወደ ጦር ግምባር ዘመቻ ካንዴም ሶስቴ አይተናል

ሕዝቡ ገና መኪና በሶና ፍየል አይደለም ልጅክን አዋጣ ቢሉት መገረም የለብንም !

ነጻነቴ ብሎ ከተነሳው ህዝብ ጋር ቆሞ ይህን የሌቦች መንጋ በማስወገድ ጉዳዩን ከመቋጨት ሌላ መንገድ አሁን የለም ።

ስንት ቀናትና ወራት እንደ ሚወስድ የሚያውቅ የለም፤ ግ ን ኢትዮጵያ መንግስት እየለወጠች ነው !!






sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: አዲስ አበባ ውስጥ በሞተር ቢስክሌት (motorcycle) መንቅሳቀስ ተከለከለ

Post by sun » 03 Aug 2023, 21:44

Revelations wrote:
03 Aug 2023, 16:36


Stop trying to feed us with fake news garbage just to incite conflict and dreaming to grab power from the democratically elected government. Instead eat bananas to smile and keep calm.
:lol:

Last edited by sun on 03 Aug 2023, 22:27, edited 3 times in total.

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: አዲስ አበባ ውስጥ በሞተር ቢስክሌት (motorcycle) መንቅሳቀስ ተከለከለ

Post by sun » 03 Aug 2023, 21:48

Revelations wrote:
03 Aug 2023, 14:28
ፋኖ በሞተር ቢስክሌት (motorcycle) የሚል መረጃ ድርሷቸው ይሆን? ቅ ቅ ቅ ቅ!

Your pathological lies stinks like always. :P


Last edited by sun on 03 Aug 2023, 22:00, edited 1 time in total.


sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: አዲስ አበባ ውስጥ በሞተር ቢስክሌት (motorcycle) መንቅሳቀስ ተከለከለ

Post by sun » 03 Aug 2023, 21:57

Horus wrote:
03 Aug 2023, 17:49
Za-Ilmaknun wrote:
03 Aug 2023, 17:21
አስቸኳይ ነገሮች፦

1) ነገ ሀምሌ 28 ቀን 2015 ዓ.ም የአገር አቋራጭ ትራንስፖርት ተዘግቶ ሁሉ መኪና ወደ አማራ ክልል በግዳጅ ሊላክ ነው በሚል ተወስኗል።

2) እንደ አዲስ አበባ ጽንፈኞች ብለው በፈረጇቸው የአማራ ተወላጆች ላይ ጥብቅ የሆነ ኦፕሬሽን እንዲደረግ በሚል በአመራር ደረጃ ዛሬ ሀምሌ 27 ቀን 2015 ዓ.ም. በነበረ ስብሰባ ተወስኗል።

3) ነገ ሀምሌ 28 ቀን 2015 ዓ.ም ደግሞ ለሁሉም የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላት በስብሰባ መመሪያው እንደሚሰጥ የደረሰን መረጃ አመልክቷል።

ሙሉጌታ አንበርብር
ይህ ብቻ ሳይሆን ከዚህም በላይ አቢይ አህመድ እንደ ሚያደርግ ይጠበቃል ፤ እየወደቀ ያለ መንግስት ስለሆነ !

ግን ኢትዮጵያዊያን በቀይ ሽብር አልፈዋል ።

ሁሉም ወደ ጦር ግምባር ዘመቻ ካንዴም ሶስቴ አይተናል

ሕዝቡ ገና መኪና በሶና ፍየል አይደለም ልጅክን አዋጣ ቢሉት መገረም የለብንም !

ነጻነቴ ብሎ ከተነሳው ህዝብ ጋር ቆሞ ይህን የሌቦች መንጋ በማስወገድ ጉዳዩን ከመቋጨት ሌላ መንገድ አሁን የለም ።

ስንት ቀናትና ወራት እንደ ሚወስድ የሚያውቅ የለም፤ ግ ን ኢትዮጵያ መንግስት እየለወጠች ነው !!

wh0rear$$,

Take the shower you always deserve as a vagabond savage liar so that you may become normal.



sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: አዲስ አበባ ውስጥ በሞተር ቢስክሌት (motorcycle) መንቅሳቀስ ተከለከለ

Post by sun » 03 Aug 2023, 22:10

Revelations wrote:
03 Aug 2023, 20:35
The contemplating Lions.


sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: አዲስ አበባ ውስጥ በሞተር ቢስክሌት (motorcycle) መንቅሳቀስ ተከለከለ

Post by sun » 03 Aug 2023, 22:34

Revelations wrote:
03 Aug 2023, 19:20
8)
Last edited by sun on 03 Aug 2023, 22:41, edited 1 time in total.

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: አዲስ አበባ ውስጥ በሞተር ቢስክሌት (motorcycle) መንቅሳቀስ ተከለከለ

Post by sun » 03 Aug 2023, 22:40

sun wrote:
03 Aug 2023, 22:34
Revelations wrote:
03 Aug 2023, 19:20



Post Reply