Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42709
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ባይ ባይ መቀሌ! እንደርታ ወደ ራሱ ክልልነት! ወያኔ ወደ አክሱም!?

Post by Horus » 28 Jul 2023, 15:15

የአማራ ልሂቃን ደሞ የአክሱም ቆርቋሪ ባለቤት አማራ ነው ብለዋል ! ሆረስ ለሁሉም ሳይንሳዊ ትርጉም ጀባ ይላል :lol: :lol:


Abere
Senior Member
Posts: 15403
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ባይ ባይ መቀሌ! እንደርታ ወደ ራሱ ክልልነት! ወያኔ ወደ አክሱም!?

Post by Abere » 28 Jul 2023, 16:33


በአህያ ቆዳ የተሰራ ቤት ፍርስርስ ይላል ጅብ የጮኸ ዕለት አይነት ነው። በውሸት የተተበተበ አገዛዝ የአንድ የአድዋ እና አክሱም ወረዳዎችን በሌሎች ላይ የጫነ በመሆኑ ሊዘልቅ የሚችል አልነበረም። ምናልባትም ለእንዴርታ እና ለተምቤን ህዝብ ጥሩ ዕድል ነው - ራሳቸውን ችለው ክልል ሊሆኑ ዕድል ይሰጣል።

Post Reply