Re: 20 ኦራል የኦነግ ኦሮሙማ ጦር እንደወረደ አለቀ!
ዓብይ አሕመድ ወኔና ድፍረት ስላጣ ወደ ተራ ሽፍታነት ራሱን አውርዷል። በወር ያልቃል ያለው አማራን ትጥቅ ማስፈታት 3 ወር ሊሆነው ነው። 40 ዙር ያሰለጠነው የጋላ ሹሩባ ቆነጃጅት ጥርቅም እስካፍንጫው ቢታጠቅም አንድ ፋኖ መያዝ አልቻለም። እንዳውም ራሱ ሲማረክ ነው የተስተዋለው።
በዚህ የተበሳጭምው ጨቅላ ሚኒስትር ሹፌሮችን ማገት ሙያዬ ብሎ ሽፍትነቱን ቀጥሎበታል።
በዚህ የተበሳጭምው ጨቅላ ሚኒስትር ሹፌሮችን ማገት ሙያዬ ብሎ ሽፍትነቱን ቀጥሎበታል።
-
Union
Re: 20 ኦራል የኦነግ ኦሮሙማ ጦር እንደወረደ አለቀ!
ፋኖ ከሩቅ ሆኖ ሀገር እየመራ ነው ማለት ይቻላል። የጭቁኑ የኢትዮጵያ ተስፋ ነው።
ኦሮሙማ ኦነጎች አሁን በጣም ስለፈሩ እምቡር እምቡር የሚሉትን ነገር እየተውት ነው። ፋኖ እየመጣላቸው እንደሆነ እና የኢትዮጵያ ህዝብ በፋኖ ተበረታቶ ጠጠር መወርወር መጀመሩን እያዩ ስለሆነ አብይም እንዳልከው ወደ ሽብር ገባ! አሸባሪ ደግሞ የኢትዮጵያን ህዝብ ማሸነፍ አይችልም!
ኦሮሙማ ኦነጎች አሁን በጣም ስለፈሩ እምቡር እምቡር የሚሉትን ነገር እየተውት ነው። ፋኖ እየመጣላቸው እንደሆነ እና የኢትዮጵያ ህዝብ በፋኖ ተበረታቶ ጠጠር መወርወር መጀመሩን እያዩ ስለሆነ አብይም እንዳልከው ወደ ሽብር ገባ! አሸባሪ ደግሞ የኢትዮጵያን ህዝብ ማሸነፍ አይችልም!