Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
wazzupdog
Member
Posts: 2009
Joined: 16 Jun 2018, 22:10

ክህደቱ አያሌው በረከት ስሞን ስለናፈቀው ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ወስኗል

Post by wazzupdog » 09 May 2023, 09:38

ቦሌ አይሮፒላን ማረፊያ ሲደርስ በረከት ስሞን አበባ ይዞ ይጠብቀዋል ተብሎ ይገመታል :lol: :lol:

Last edited by wazzupdog on 10 May 2023, 09:59, edited 2 times in total.

Abere
Senior Member
Posts: 15429
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ክህደቱ አያሌው በረከት ስሞን ስለናፈቀው ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ወስኗል

Post by Abere » 09 May 2023, 09:46

Do you think he is going to be leaker on Etho 360 staff and other opposition media, if he knows anything? I do not think the returning of Lidetu is sincere, because it is counterintuitive. This guy always has a drama in the end.

wazzupdog
Member
Posts: 2009
Joined: 16 Jun 2018, 22:10

Re: ክህደቱ አያሌው በረከት ስሞን ስለናፈቀው ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ወስኗል

Post by wazzupdog » 09 May 2023, 09:52

ኢትዮጵያውያን ላይ አማራው ላይ ሻጥር የሰሩ ዋንኛ "የተቃዋሚ" ፓርቲ መሪዎች ስም ጥሩ ቢባል ክህደቱ አያሌውና ብራአምጡ ነጋ ናቸው። ከቅንጅት ጊዜ ጀመሮ ሁለቱም የኢትዮጵያዊያኖችን የአማራውን ተስፋ ያጨናገፉ ክፉ ሆድአደር ባንዳዎች ናቸው።

wazzupdog
Member
Posts: 2009
Joined: 16 Jun 2018, 22:10

Re: ክህደቱ አያሌው በረከት ስሞን ስለናፈቀው ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ወስኗል

Post by wazzupdog » 09 May 2023, 11:56

ወያኔዎች ላሊበላን የወረሩ ጊዜ ያረፉባት ሆቴሉ ትንሽ ጥገና ስለሚያስፈልጋት ሄዶ ከቮድካቸው ጋር ሆኖ ቀለም ምናምን ይቀባሉ። :lol: :lol:

wazzupdog
Member
Posts: 2009
Joined: 16 Jun 2018, 22:10

Re: ክህደቱ አያሌው በረከት ስሞን ስለናፈቀው ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ወስኗል

Post by wazzupdog » 09 May 2023, 12:52

ታምራት ላይኔንም አብሮ ይዞ ይሂድ :lol: :lol:


TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: ክህደቱ አያሌው በረከት ስሞን ስለናፈቀው ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ወስኗል

Post by TGAA » 10 May 2023, 13:55

የድራማ ንጉስ ልደቱ እንደዚህ አይነት ሲሰራ ይህ የሁለተኛው ግዜው ነው ፤ 2005 ቅንጅትን በወያኔዎች ስም በሚያምስበት ወቅት በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ የስንብት ደብዳቤ ብሎ የጻፈው ትዝ ይለኛል ፤ የስንብቱ ደብዳቤ የተጻፍው ገና በርሱና በሌሎች ቅንጅቶች መሀከል የነበረው ችግር እውቅ ሳይሆን ነበር፤ ነገር ግን በየቀኑ የሚያደርጉት ስብሰባዎች ላይ ማን ምን እንዳለ በየቀኑ ሪፖርተር ያትም ነበር ፤ ልደቱ የስንብት ደብዳቤ ይዘቱ ህይወቱን ለትግሉ ለምስጠት ዝግጁ እንደሆነ ማንዴላ በጽፈው መልኩ የተከተበ ነበር ፤ በወቅቱ የገረመኝ ነገር ፤ ከሁሉ የቅንጅት አባሎች እራሱን ነጥሎ እርሱ ብቻ ወያኔን ተጋፋጭ አድርጎ መሪሩን ጽዋ ለመጠጣት መወሰኑን ለህዝብ ማስታወቁ ነበር ፤ ያ ለኔ fishy ነበር፡፡ በኋላ ግን ከስብሀት ጋር ሂልተን ሆቴል መገናኝቱ ሪፖርት ሲወጣ፤ ብገናኝስ ብሎ ነበር በትእቢት የመለሰው ፤ ከሁሉም በላይ ግን ፓርላማ ገብቶ መለስን ምርጫውን ተክትሎ ጭፍጨፋውን ለመሸፍን የሶማሌን ጦርነት እንዲጀምር ያደረገው አሳፋሪ ድጋፍ ነው ፤ በወቅቱ ሁሉ ተቃዋሚ የሚባሉ ሲቃወሙት ፡፡ የአሁኑም ድራማ አጻጻፉ ከመጀመርያ ደብዳቤ ጋር ተመሳሳይነት አለው ፤ አብይ የሚሰራው ድራማ ደግሞ የዚህን ድራማ ተጠቅሞ ምን ያህል ፍርድቤቱ በራሱ የሚወስን የመንግስት አካል መሆኑን ማሳየት ነው ፤ ፍርድ ቤት ይቀርባል ፤ ከዚያ ፍርድ ቤቱ አንድ ሁለት ግዜ ካመላለስው በኋላ ማስረጃው በቂ አይደለም ብሎ በነጻ ይለቀዋል ፤ ሌላው አዲስ ሁኔት ከወጣ በኋላ የወያኔ ጓደኞቹ የአብይ ጓዳ ናቸው ያሉት ስለዚህ ምንም እንደማይሆን ያውቀዋል ፤ ልደቱ ካለ ቲያትር መተንፈስ የማይችል ሰው ነው ፤ ስለዚህ እራሱን ሊሰዋ ነው ብሎ የሚያደንቁት የልደቱን ረጅም የፖለቲካ ህይወት በቅርብ የማያውቁ ብቻ ቸናው ፤ የልደቱ ፤ የብርሀኑ የመሳሰሉ ፖለቲከኞች እውቀት አላቸው ፤ ጉድላታቸው የኤትክስ አቋማቸው የማይረጋ ዥዋዠዌ ተጫዎቾች ስለሆኑ ነው ፤ ልደቱን በወያኔ ፤ብርሀኑን በአብይ ፤ መልካም በረራ ወደ አዲስ አበባ

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: ክህደቱ አያሌው በረከት ስሞን ስለናፈቀው ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ወስኗል

Post by Sam Ebalalehu » 10 May 2023, 14:11

ወያኔን የማደንቀው ልደቱን ለአዲስ አበባ ህዝብ ያስተዋወቀበት መንገድ ነው። ህወሓት ሊኮራበት የሚችል ተግባር ሰርቷል ስለሱ ሰውየ። ወደአዲስ አበባ አመላለሱ እንዳሰበው አልሆነም። ምን እሱ ብቻ ህወሓት የሚያሽከረክረው መንግስት በቅርብ ሊመሰረት ነው ሲባል ታምራት ላይኔም -- የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር -- እንደገና ማሊያ ሊቀየር አስቦ ነበር።
ቅስናውን ትቶ ፓለቲካ መስበክ ጀምሮ ነበር። የ ህወሓት ተዋጊዎችን ማንም አይችላቸውም ያለው እሱ መሰለኝ።

Post Reply