Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Naga Tuma
Member+
Posts: 7378
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

ማዕከላዊነት እና ነፃነት

Post by Naga Tuma » 15 Apr 2023, 03:19

ለማዕከላዊነት ተነስቶ ቴዎድሮስ ሲጣጣ
ምኒልክ ተነስቶ ማዕከላዊነትን ኣወጣ

ሀይለስላሴ ተነስቶ ለዲፕሎማሲ ሲለፋ
ተማሪዎች ተነስተዉ ረብሻ ተስፋፋ

ትዉልዴ ብሎ ዕድሜልክ የለፋ
ማዕከላዊነትን መልሶ ኣስፋፋ

አፕሪል 12፣ 2023፣ እኣአ

Naga Tuma
Member+
Posts: 7378
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ማዕከላዊነት እና ነፃነት

Post by Naga Tuma » 26 Apr 2023, 17:00

ማዕከላዊነት ሲስፋፋ ወይም በፌደራሊዝም ዲሴንትራላይዝድ ሲሆን ተቀባይነት የሚኖረዉ የነፃነት ግንባር ከዚህ በኋላ ኢትዮጵያ ዉስጥ ሊፈጠር ይችላል?

Post Reply