ዮድት ጉዲት አክሱምን እንድታፈራርስ ያደረገው የእግዜር ቁጣ ነው። በ923-34 ዓም አቡነ ጴጥሮስ ተሽረው ውሸታሙን ሚናስን በመተካቱ ነው።በዚህ በአሁኑ ትውልድ የሚታየው ስቃይ፤እልቂት እና ውድመት መንስዔው ይህ ስህተት በኦሮቶዶክስ እምነት ላይ እየተፈጸመ በመሆኑ ነው። አሁንም በአብይ አህመድ የሚመራው የእነ አካለወልድ ኦሮሙማ የሽፍታ "ኦሮምያ" ከአክሱም የመፈራረስ ዕጣ እንድ ደርስበት ምክንያት ይሆናል።