Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Horus
Senior Member+
Posts: 42814
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የዕለቱ ጳጳሳት ሹመት - ከሀዲያ ከሲዳማ ከጉራጌ ከኦሮሞ ከአገው ከቅማንት ከሁሉም ነው የተሾሙት። | በየቋንቋው ሕዝቡን የሚያገለግሉ ይሾሙልን ተብሎ ሲኖዶሱ ኣልተጠየቀም ወይ?

Post by Horus » 22 Jan 2023, 21:54

አንተ ሹክሻክ ወያኔ ስምህን ሞት ይጥራውና ጉራጌ አትጥራ! የጉራጌ ጳጳስ አለመኖር አይደለም፣ ያዲስ አበባን ሃገረ ስብክት የሚመሩት ጳጳስ ጉራጌ ናቸው! በጉራጌ አንድ ኦርቶዶክስ አለ! አንድ ባንዲራ አለ ! በጉራጌ አንዲት አገር አለች! እሷም ኢትዮጵያ ትባላለች!!! መንገድ የጠባህ በግ!

ያማኞቹ ክቡር ምድር ምሁር ኢየሱስ ደብረዘይት በምሁር አክሊል ጉራጌ


Post Reply