Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Thomas H
- Senior Member
- Posts: 13070
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
-
Contact:
Post
by Thomas H » 20 Aug 2022, 10:00
-
Ethoash
- Senior Member+
- Posts: 26144
- Joined: 20 Apr 2013, 20:24
Post
by Ethoash » 20 Aug 2022, 11:28
መንግስት የሰሜን ጦሩን ከትግራይ አንስቶ ወደ መሐል ከተማ የመውስድ መብት እንዳለው ፣ መንግስት የገዛ ንብረቱን ከደብረብርሃን ነቅሎ የመወስደ መብት አለው። ምን ይታወቃል ሁለተኛውን ጦርነት ከከፈት ትግሬዎች እንዳያቃጥሉት በማለት ሊሆን ይችላል ። ግን በመንግስት ንብረት ማንም ጠያቂ ሊሆን አይችልም ። ልክ እንደስሜን ስራዊታችን ፣ ጎንደሬ እንቢ ካለ የሚከተለውን ያወቃል ባይ ነኝ። ይህንንም የንብረት እንቅስቃሴ መሉ በሙሉ ጎንደሬዎች እና ፋኖዎች እንደሚደግፉት አምናለሁ ለምን የመንግስት ንብረት ነው። መንግስት ነው የሚያዝበት።
-
Thomas H
- Senior Member
- Posts: 13070
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
-
Contact:
Post
by Thomas H » 21 Aug 2022, 08:54
-
Selam/
- Senior Member
- Posts: 17928
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Post
by Selam/ » 21 Aug 2022, 09:24
አይጥ ወያኔ - ምን ጥልቅ አረገህ? ምንም ችግር የለውም፣ አማራና ኦሮሞዎች ወንድማማሞች ናቸው። KIFFU!