እልምህ በደንብ ይገባኛል። ከነዘፈኑ ጉራገዎች ለወሬ የላቸውም ግዜ ። ለስራ ቆርጠው የተነሱ ለማሳየት ዘፈኑ ጝጥሙ ት ዝም ባይለኝም።+፡*፨ እንቀልድም ብዙ ግዜ አይ ጉራጌዎች ቢመሩን ኒወርክ ያረጉን ነበር ሲባል እስማ ነበር።
ታዲያ ምኞች ህን በደንብ ተረድቻለሁ። ለክፋት አይመስለኝም ያልከው በሙሉ። ታድያ የትግሬዎች ሕገመንግስት ይህንን እድል ለጉራጌዎ ግጥም ተስጥቶዋል ። ጉራጌዎች ማረግ ያለባቸው ፈደራል መንግስቱን ከመምራት ይልቅ የራሳቸውን ክልል ኒውርክ ማድረግ በመጀመሪያ ይቀላቸዋል ይህም አግባቡ ዜዴ ነው። አንዴ ክልላቸውን ካሳደጉ ካመነደጉ የዛን ግዜ ተለምነው ፈደራል መንግስቱን ምሩ ይባላሉ ። ስለዚህ ምን አስቸኮለህ። ፈደራል መንግስት ላይ ጉራጌዎች አሁን ቢውጡ ብዙ ጥልልፎሽ ይገጥማቸውና ምንም ነገር ሳያሳኩ ተዋርደው ይወረዳሉ ለምን ብትል ። እነሱ ብቻ አይደሉም ፈደራል መንግስቱን የሚመሩት ብዙ ጉራጌ እንዳይሳካለት የሚፈልጉ ሰዎች አሉ። እዚህ ፎረም ላይ ተመልከት አቶ ህፃን የሚልህን አዳምጥ ምን ያህል ለጉራጌ ያለውን ጥላቻ ያሳያል ። ሌሎቹም እንዲሁ።
እኔ ሁል ግዜ በማስረጃ ነው የምቀሳቀሰው ስለዚህ ይህንን ማስረጃ ልስጥህ ወርቃማዎቹ አምሳ ዩነቨርስቲ ተክለውልና። ጉራጌ ውስጥ ያለው በጉራጌዎች ይስተዳደራል ። ጎንደር ውስጥ ያለው በጎንደሮች ይስተዳደራል እንግዲህ እነዚህን ሁለት ዩኒቨርስቲዎች አወዳድረህ ተመልከታቸው የጉራጌዎቹ አምስት ኮከብ ሁቴል ይመስላል። የጎንድሮቹ ደግሞ ዛኒጋባ ምጣድ ቤት ይመስላል ሳይሆን ነው።
Injera making at Bahir Dar University
ታድያ በፈጠረህ አምላክ ለምን ብለህ ነው ምስጋና የለለውን ሕዝብ የምታሳድገው። ይሉቁኑስ የራስ ህን ክልል ማሳደግ አይቀልህም ውይ። ከዚያ በአካባቢ ያሉትን ክልሎችና አስተዳደሮች ማሳደግና ሀይልህን ማጠናከሩ ይቀላል ባይ ነኝ።
Wolkite University ደግሞ አምስት ኮከብ ሁቴል ነው የሚመስለው በዚሁ መቀጠልና ጉራጌን ማሻሻል እያለ የምን ስልጣን ላይ ፊጥጥ ለማለት መሞከር ነው። ምን አለኝ በልኝ የትግሬዎቹ እጣ ፋንታ ይደርሳቹሀል ። የምልህን ትተህ ፈደራልን ለማስተዳደር ከፈለግህ ጉራጌን ችላ ማለት አለብህ ለምን ብትል ሁሉንም ሁኩል ማስተዳደር አለብህ ማለት ነው። ትግሬዎች የስራውን ክፍፍል ውስደው ትግሬን ማሳደግ ካልቻሉ ጉራጌም አዲስባባን ኒዎርክ አርጎ አገሩን በዚሮ አውጥቶ ነው የሚስናበተው ምን አለኝ በለኝ። ምንም ጌዜህን አታጥፋ ክልልህን አሳደግ ከዚያ ፈደራሉ ይደርሳል ።