EthioRedSea wrote: ↑24 Apr 2022, 14:29It is true EU is afraid of an economically strong Ethiopia, because Ethiopia could control the African market and could also replace the markets in Europe, India, China, USA. However, Ethiopia does not have that potential still, Congo, Tanzania, Sudan, Uganda, Kenya have a robust economy and a solid social basis. The current war in Ethiopia is created and nurtured by Saudi Arabia, UAE, Egypt, Sudan and other Arab League countries. The genocide on Tigray was already decided by UAE, Egypt, Sudan and Saudi Arabia. The aim to create mayhem and civil war to weaken Ethiopia as a power. Abiy Ahmed Ali was hand picked to carry out this mayhem , which he did. Thus Abiy Ahem Ali is a traitor and enemy fo The Ethiopian people serving the interests of Egypt, Saudi Arabia, UAE and Sudan.
Re: ጠ/ሚ አቢይ አህመድ ከገባበት ኩል ደ ሳክ ወጥቶ ወያኔ ትግሬን ሊያሸንፍ የሚችለው የጎሳ ሰርዓት ሲያፈርስ ብቻ ነው!
Kizenam Woyane - Only TPLF thugs are responsible for the war in Tigray, Amhara, Afar & Eritrea. No one else! KIFFU!
-
Union
Re: ጠ/ሚ አቢይ አህመድ ከገባበት ኩል ደ ሳክ ወጥቶ ወያኔ ትግሬን ሊያሸንፍ የሚችለው የጎሳ ሰርዓት ሲያፈርስ ብቻ ነው!
He says Abiy needs a 2nd chance which is a little liter position than character Horus's. He is Horus
No Amara supports Abiy. There are mixed ones who are still confused though such as mesfin feyisa.
No Amara supports Abiy. There are mixed ones who are still confused though such as mesfin feyisa.
Educator wrote: ↑24 Apr 2022, 13:32Abere is confused Amhara. He just believes some narrative thrown at him if he thinks it blames or attacks Woyanes. He is one of those Amharas who hate Woyane more than they love themselves. That is why they blame Abiy one day and then they give him the benefit of a doubt the next day. They are so confused.
Re: ጠ/ሚ አቢይ አህመድ ከገባበት ኩል ደ ሳክ ወጥቶ ወያኔ ትግሬን ሊያሸንፍ የሚችለው የጎሳ ሰርዓት ሲያፈርስ ብቻ ነው!
Minion የስሙኒ ልጅ፣
No Amara supports Abiy
Is that Critical Value of yours based on a statistics you collected while sniffing Horus’s bottom?
No Amara supports Abiy
Is that Critical Value of yours based on a statistics you collected while sniffing Horus’s bottom?
union wrote: ↑24 Apr 2022, 15:46He says Abiy needs a 2nd chance which is a little liter position than character Horus's. He is Horus
No Amara supports Abiy. There are mixed ones who are still confused though such as mesfin feyisa.
Educator wrote: ↑24 Apr 2022, 13:32Abere is confused Amhara. He just believes some narrative thrown at him if he thinks it blames or attacks Woyanes. He is one of those Amharas who hate Woyane more than they love themselves. That is why they blame Abiy one day and then they give him the benefit of a doubt the next day. They are so confused.
Re: ጠ/ሚ አቢይ አህመድ ከገባበት ኩል ደ ሳክ ወጥቶ ወያኔ ትግሬን ሊያሸንፍ የሚችለው የጎሳ ሰርዓት ሲያፈርስ ብቻ ነው!
Hi Horus,
I doubt the fact that Abiy is unaware of the damages and miseries caused by Ethnic federalism. He wanted to keep it for his own tribal political purpose. ለምን ለሚለው ብዙ ስለተባለ ጉንጭ ማልፋት ይሆናል
I doubt the fact that Abiy is unaware of the damages and miseries caused by Ethnic federalism. He wanted to keep it for his own tribal political purpose. ለምን ለሚለው ብዙ ስለተባለ ጉንጭ ማልፋት ይሆናል
Horus wrote: ↑23 Apr 2022, 13:14ባለፉት ጥቂት ወራት መላ የኢትዮጵያ ሕዝብ በአድዋ ክተት ተነስቶ በሶና ቆሎ በማዋጣት አቢይን ደገፈው። ያ የሆነው ግን የኢትዮጵያ ሕዝብ በቆሻሻው የጎሳ ስርዓት ምርር ትክን ስላለ ነበር።
ያ ሁሉ በሚሆነበት ቅጽበት የኢትዮጵያ ዜጋ ሰንደቅ አላማህን አትይዝም ተብሎ ባቢይ ፖሊስ ሲገደል ኢትዮጵያን ለዚህ ሁሉ የ50 አመት መከራ የዳረጓት እነስባት ነጋ ነጻ ሰው በማድረግ አቢይ አህመድ ሕዝቡን በጥፊ መታው።
በዚያን ወቅት ባቢይና ወያኔ መሃል ድርድር እንደ ነበር ደጋግመን ተናግረናል ። የሕዝቡ ቁጣ ድርድር ለምን ሆነ አልነበረም፤ ለምን የሕዝብ ምክር አልተጠየቀም፣ ለምን ለሕዝብ ግልጽ አልተደረም የሚል ነበር ። ዛሬ ድርድር ነበር የሚል ወሬ መውጣቱ ምንም አያደንቅም።
አሁን ውጤቱን ሁሉም እያየው ነው ። የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ቀልድ ሆኖዋል፤ ዶሮ በሺዎች በግ በ40 ሺዎች በሬ በ100 ሺዎች አንድ ሕዝብ ሸምቶ ሊኖር አይችልም። በሚቀጥለው በአል በሪ 1 ሚሊዮን ሊገባ ይችላል። በአንድ ቃል ስርዓቱ በፖለቲካ ብቻ አይደለም ፣ በኢኮኖሚ እየፈረሰ ነው ።
አቢይ አህመድ እራሷን አሸዋ ውስጥ እንደ ደበቀችው ሰጎን ማለት ነው ። ኩል ደ ሳክ ማለት መውጫ የሌለው መንገድ ማለት ነው ። አቢይና ብልጽግና አሁን የቆሙበት መድረሻ ያ ኩል ደ ሳክ ነው ።
ከዚህ መውጫ አልባ ቅርቃር ወጥቶ በመጠኑም ቢሆን የተረጋጋ መንግስትና አገር መምራት ከፈለገ አቢይ አህመድ ስለ መደመር የሚለውን አብስትራክት ፒ አር ወደ ጎን ትቶ እንደ ብቁ መሪ መራራ እና ባለ መፍትሄ እርምጃ ባስቸኳይ መውሰድ ይኖርበታል፤ ምርጫ አይደለም ታሪካዊ ነሰሲቲ (ግዴታው) ነው ።
ያ እርምጃ የጎሳን ስርዓት በመሰረታዊነት የሚያፈርስ ፣ ይህን በብርሃን ፍጥነት ወደ ውድቀትና ኮላፕስ እየሮጠ ያለውን ኢኮኖሚ የሚያቆ ድራስቲክ ፈር ቀዳጅ (ኩል ደ ሳክ) ቀዳጅ እርምጃ ለሕዝብ ማቅረብ ይኖርበታል ። ያ ካልሆነ ኢትዮጵያ ውስጥ አብዮታዊ ሁኒታ እየተፈጠረ ነው ።
አብዮታዊ ሁኔታ ማለት መንግስት መምራት የማይችልበት፣ ሕዝብ መኖር ስላልቻለ አልገዛም የሚልበት ቀውስ እናም ከላይ ያልኩትን ለውጥ ብቸኛ መፍትሄ የሚሆነበት ማለት ነው።
አቢይና ፓርቲው የጎሳ ፖለቲካና ኢኮኖሚ ስርዓት (የጎሳ ብሄረተኝነት) በኢትዮጵያ አርበኘት ፈረስ ሊጋልብ አይችልም ። የኢትዮጵያ ችግር ትግሪዎች የፈጠሩት የጎሳ ሹክሻክ ነው ፣ ያን ኮተት ተሸክሞ አቢይ አሩቅ እንደ ማይጓዝ ለሁሉም ገሃድ ግልጽ ሆኖዋል ። ሺ ግዜ ከወያኔ ጋር በግልጽና በድብቅ ቢደራደር ምድር ላይ ያለው ችግር ሌላ ነው ። የኢትዮጵያ ችግር የማይሰራ ሽባ የጎሳ ጥንቆላ ፖለቲካ ነው ።
አቢይ ታሪክ ከእጁ እያመለጠችው ነው ። በዙሪያው ካሉት ሌባና መንጋ ከሚላቸው እንዴት አንድ ሰው ይህን ሃቅ የሚነግረው ጠፋ?