Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4617
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

መንግስት ምን ይላል? የአዲስ አበባ ከንቲባስ? ዝም ብላችሁ በዘፈቀደ አትሂዱ እንጂ?

Post by Abaymado » 10 Oct 2021, 02:41

በጉልበት በራሱ ሀይል አፈርሳለሁ የሚል ግለስብ ማነው እሱ? ማን ፈቀደለት? የፍርድ ቤት ትእዛዝንም አልቀበልም የሚል ጉድ እሱ ማነው?
ሁሉ ነገር እኮ በስርዐት መሆን ይገባው የለ እንዴ?