Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

በትግራይ ክልል አገልግሎት ሙሉ በሙሉ ቆመ - የዶር አቢይና የብልጽግና ደጋፊ የትግራይ ተውላጆች ግዕዝ ሚዲያ

Post by sarcasm » 25 May 2021, 19:08

በትግራይ ክልል አገልግሎት ሙሉ በሙሉ ቆመ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
በትግራይ ክልል አገልግሎት ሙሉ በሙሉ ቆመ። ፆመ ትግራይ በሚል ከዛሬ ጀምሮ ለሶስት ቀን ጁንታው ጥሪ ማድረጉ ይታወቃል።

ይሄ የሚሳየው ጊዚያዊ አስተዳድሩ ላለፉት 6 ወራት ታች ወርዶ ህዝብ ላይ አለመስራቱ ነው። የዶ/ር ሙሉ ነጋ አስተዳድር የተሰጠው ጊዜ አባክኗል።

አሁን የዶ/ር አብርሃም በላይ አስተዳድር ቶሎ ሪፎርም ሰርቶ አቅም ያላቸው በግፍ የተባረሩ የጊዚያዊ አስተዳድር አመራሮች እንደገና በመመለስ ስራ የማይሰሩት በማባረር ህዝቡን ማሳመን እና ማደራጀት ይጠበቅበታል።

ግዕዝ ሚዲያ
Please wait, video is loading...

Lakeshore
Member
Posts: 2627
Joined: 24 Jul 2018, 09:32

Re: በትግራይ ክልል አገልግሎት ሙሉ በሙሉ ቆመ - የዶር አቢይና የብልጽግና ደጋፊ የትግራይ ተውላጆች ግዕዝ ሚዲያ

Post by Lakeshore » 26 May 2021, 10:23

Let's keep it that way at list for a month then we will see who is crying. Ethiopia do not get anything from the parasites except health when they are quarantined.

The government must use this opportunity and seal that baron land completely. Until the rats come out of their holes and surrender or kill each other.

Post Reply