Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Thomas H
- Senior Member
- Posts: 13065
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
-
Contact:
Post
by Thomas H » 22 Mar 2021, 09:56
"ደከም ደከም ያሉትን ምርኮኝች እየለቀቅን፤ ወጠምሻ ወጠምሻውን ለአንዳንድ ስራ እየተጠቅምንባቸው ነው"-
ጌታቸው ረዳ via TMH
ይሄን ያውቁ ኖሯል?
ወጠምሻው አባዱላ ገመዳ በዚህ ሠዓት ምርኮኛ ቢሆን ኖሮ ይሄኔ ዲሽቃ ተሸካሚ ነበር:: ግን ምን ያደርጋል ለጥቂት አመለጠ::
"ፎጣ ለባሾች ግን በዓለም ተወዳዳሪ የማይገኝላቸው አትሌቶች ሆነዋል"
ፎጣ ለባሾች የወያኔን አማራ ክልል መግባት ሲሰሙ
