Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Jirta
Member
Posts: 1505
Joined: 30 Sep 2018, 07:07

ከ1.5ሚሊዮን በላይ የትግራይ ልዩ ሀይል እና ሚኒሻ የት ገባ??

Post by Jirta » 28 Jan 2021, 14:34

ከ1.5ሚሊዮን በላይ የትግራይ ልዩ ሀይል እና ሚኒሻ የት ገባ??

ከ800,000 በላይ የትግራይ ልዩ ሀይል እና ሚኒሻ ማለቁን ተነግሯል:: እስከ ኡሁን የተማረከ ወታደር አይታችሁዋል? ከአማራ ልዩ ሀይል ከተማረከው በስተቀር::
አሁን ትግራይ ላይ ወንድም ሰውም መሆን ያስገድላል:: ይህንን ስለሚያውቁ ቀድመው ይገድሉሀል ከዚያ ይገደላሉ::

ህውሀት ያሸነፈው ነገር ቢኖር በዚህ ምድር አለመኖርን ነው::

dawwit
Member
Posts: 4663
Joined: 21 Apr 2015, 12:18

Re: ከ1.5ሚሊዮን በላይ የትግራይ ልዩ ሀይል እና ሚኒሻ የት ገባ??

Post by dawwit » 28 Jan 2021, 14:47

slapping the shabiya awere and fanno [ deleted ] in all corners of Tigray. You wouldn’t know by listening to fana or esat

Post Reply