Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42364
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ኢትዮ360 የፓርቲ ወይም የግል ፖለቲከኞች እንጂ ኢትዮጵያዊ አርበኞች አይደሉም

Post by Horus » 08 Dec 2020, 02:40

አንድ ሰው ደሞ ያገር አርበኛ ካልሆነ ለራሱ ፓርቲ ብቻ የሚታገል ዞሮ ዞሮ ከራሱ የስልጣን ፍላጎት ያለፈ የጀርባ አጥንት አይኖረውም !! ኢትዮ360 ከዎያኔ ገንዘብ ላያገኙ ይችላሉ ። ግን የኢትዮጵያ ብሄራዊ አርበኛ አይደሉም። የፖለቲካው ቅደም ተከተል እንዲህ ነው ። ከሁሉ አስቀድሞ የኢትዮጵያ አርበኛ መሆን፤ ቀጥሎ ኢትዮጵያ እንዴት ትመራ ብሎ በሃሳብ መለያየት ! በቃል ፖለቲካ ነው ። የትህነግ ያገር ስልጣን ለመያዝ መሞከርና ያቢይ ስልጣን መያዝ እኩል አይቶ አሁን ባለው ትግል ላይ መሽኮርመም የእብደት መጀመሪያ ቀሚስ ከፍ ከፍ ይባላል ።


ምናላቸውን በትክክል ስሙት .. !!!
Last edited by Horus on 08 Dec 2020, 03:02, edited 1 time in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 42364
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ኢትዮ360 የፓርቲ ፖለቲከኞች እንጂ ኢትዮጵያዊ አርበኞች አይደሉም

Post by Horus » 08 Dec 2020, 02:57

ልድገመው

የፖለትከኛ ሁሉ ፍላጎት፤ ስልጣን፣ ገንዘብ፣ ዝና ፣ ክብር ናቸው

በአላዋቂዎች እጅ፣ ሃይል ወደ እብሪት፣ ሃብት ወደ ብልግና፣ ዝና ወደ ጉራ፣ ክብር ወደ ግብዝነት ይለወጣሉ

ይህ ለሁሉም አይነት ፖለቲከኞች የሚሰራ ሳይንስ ነው ። እንደ ፎርሙላ ተጠቀሙበት !!



Post Reply