Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13060
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ሰበር ዜና: የመቀሌን ጉዞ በተመለከተ ከመከላከያ ሚኒስቴር የተሰጠ መግለጫ

Post by Thomas H » 17 Nov 2020, 16:49

Game over !

ወደ መቀሌ እየገሰገስን ብለው በሬድዮ እና በቲቪ ካወጁ በኋላ አሁን ወያኔ አመድ ሲያደርጋችው እና እግሬ አውጪኝ ብለው ስለፈረጠጡ የሰጡት ምክንያት ወያኔ መትቶን ነው እንዳይሉ አይ ወደ መቀሌ ያልገባነው በሁሉም አቅጣጫ ወደ መቀሌ በሚወስዱት መንገዶች ላይ የሚገኙ አራት ድልድዮችን ወያኔ ስላፈረሳቸው መግባት አንችልም::



Ethiopia State of Emergency Fact Check
2h ·
የሕወሐት ጁንታ የትግራይ መሠረተ ልማቶችን እያፈረሰ ነው።
የመከላከያ ሠራዊት ወደፊት መገሥገሡ ያስጨነቀው ጁንታ፣ በሁሉም አቅጣጫ ወደ መቀሌ በሚወስዱት መንገዶች ላይ የሚገኙ አራት ድልድዮችን አፍርሷቸዋል።
የተማመነባቸው ከባድ ምሽጎቹ ፈራርሰው፣ በሽሬ መንገድ የደረሰበት ሽንፈት ያንገበገበው ጁንታ፣ በሽሬና በአኩስም መካከል የሚገኘውን አስፓልት በግሬደር ቆፍሮ ወደ ጉድጓድነት ቀይሮታል።
የሕወሐት ጁንታው እስከዛሬ ከፈጸማቸው ወንጀሎች በተጨማሪ ባወደማቸው መሠረተ ልማቶች በቅርቡ ይጠይቅባቸዋል።

Thomas H
Senior Member
Posts: 13060
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Re: ሰበር ዜና: የመቀሌን ጉዞ በተመለከተ ከመከላከያ ሚኒስቴር የተሰጠ መግለጫ

Post by Thomas H » 18 Nov 2020, 09:43

እነዚህ ሽንታሞች ሽንፈታቸውን ለመሸፈን የውሸት ፎቶ መለጠፍ ጀመሩ :: መቀሌ ልንገባ ነበር አሁን ግን ወያኔ ድልድዩን ስለሰበረው መግባት አንችልም ነው መልእክቱ :: ከእንግዲህ የእናቴ መቀነት ጠለፈኝ የለም ወያኔ ደህና አድርጎ ይላጭሃል









Post Reply