Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

ሰበር ዜና፦ በአድዋ አቅራቢያ የሚገኝ የመሣሪያ መጋዘን በሰው አልባ ጀት በደረሰበት ጥቃት ሙሉ በሙሉ መውደሙ ተረጋገጠ!!!!

Post by Ejersa » 06 Nov 2020, 14:51

ይህ ከአድዋ 15km ርቀት ላይ ዙፋን በምትባል አነስተኛ ከተማ አቅራብያ የምትገኝ ማይቀንጣይ የምትባል ቦታ ነች!! በዚህ ቦታ ካለው የአለማዬሁ ከተማ መንገድ ስራ ኮንስትራክሽን ካምፕ በቅርብ ርቀት ያለው የመሳርያ መጋዝን ነው!! እዚህ መጋዝን ውስጥ ከከፍተኛ አውዳሚ መሳርያ እስከ መካከለኛ የጦር መሳርያ ተቀምጦበት የነበረ ሲሆን የኢፊድሪ አየር ሃይል በወሰደው የሰው_አልባ_ጄት ጥቃት ሙሉ በሙሉ ወድሟል!!

ምንጭ፦ Wonde Mettu (እኚህ የመረጃ የምንጭ ወያኔ ዘርፎ የወሰዳቸውን ሚሳኤሎች አስመልክቶ ጥቆማ ያደረሱን ናቸው