Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 40421
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ትግሬ የዘር ፌዴሬሽን አወዳደቅ መሞከሪያ ላቦራቷር ሆነች !!

Post by Horus » 07 Oct 2020, 15:55


ልጅ ያቦካው ለራት አይበቃም እንዲሉ
:lol: :lol:

Abere
Senior Member
Posts: 14913
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ትግሬ የዘር ፌዴሬሽን አወዳደቅ መሞከሪያ ላቦራቷር ሆነች !!

Post by Abere » 07 Oct 2020, 16:20

የትግሬ ወያኔዎች የስርቆት አኩፋዳቸው ኤፈርት(ሀፍረት) ከቋቱ ላይ ትንሽ ሳይኖረው ይቀራል? እኔ የሚገርመኝ ይህን እያዬ የማይማረው የጋላ ነፃ አውጭ ነኝ እያለ የሚያናፋ ሁሉ ነው። የኢትዮጵያ አምላክ በትግሬ ወያኔ ላይ ወርዶ እየፈረደ ነው። ዕድሜ ለሰጠው ደግሞ ዳውን ዳውን እያለ ይሚጓጉር ጋላ ሁሉ ተራው ይደርሰዋል። ትግላቸው ከሰው ጋር ሳይሆን ከኢትዮጵያ አምላክ ጋር ስለሆነ።

Horus
Senior Member+
Posts: 40421
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ትግሬ የዘር ፌዴሬሽን አወዳደቅ መሞከሪያ ላቦራቷር ሆነች !!

Post by Horus » 07 Oct 2020, 17:07

አበረ

ገንዘብ የችግሩ አንዱ አካል ብቻ ነው ። እርግጥ ገንዝብ ይዘዋል ። ድራማውን ሰፋ አድርገን ስናየው ሁለት ግዙፍ ነገሮች እየሆኑ ነው። አንዱ ካሁን እስክ ግንቦትና ክዚያ በኋላም ትግሪ ዋናው የቀውስና የሁከት ምናልባትም ያመጽና የጦርንት ቀጠና መሆኑዋ የግድ ነው ። የዎያኔ ትሩፋት ማለት ያ ነው ። በኢትዮጵያ ላይ የለኮሱት እሳት እነሱ ጋ ተመልሷል ።

ሌላው ደሞ ራሱ ብልጽግና ሊጠፈጥፍ ሚሞክርው የጎሳ ፌዴሪሽን ቂጣ ግዙፍ ውስብስብና ቅጥ አልባ ቀውስ እየወረደ ነው ። ክዚህ አዘቅት ሚወጣው የጎሳው ስርዓት ሲፍርስ ነው ፣ ያ ሂደት ነው ትግሬ የተጀመረው ።

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ትግሬ የዘር ፌዴሬሽን አወዳደቅ መሞከሪያ ላቦራቷር ሆነች !!

Post by Za-Ilmaknun » 07 Oct 2020, 18:06

It was pretty obvious that the system TPLF put in place is self destructing and very shortsighted. They did get complacent as they got used to the comfortable life in Addis and somehow forgot their Original plan of loot and shoot. They never had a plan to stay united with Ethiopia until after they were rejected by Eritrea. Otherwise a minority with the most resource devoid Region could not possibly go for identity politics. They should now suckk it up and live in rage for eternity... for hate only is reciprocated with more hate. :|

Abere
Senior Member
Posts: 14913
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ትግሬ የዘር ፌዴሬሽን አወዳደቅ መሞከሪያ ላቦራቷር ሆነች !!

Post by Abere » 08 Oct 2020, 12:37

Horus wrote:
07 Oct 2020, 17:07
አበረ

ገንዘብ የችግሩ አንዱ አካል ብቻ ነው ። እርግጥ ገንዝብ ይዘዋል ። ድራማውን ሰፋ አድርገን ስናየው ሁለት ግዙፍ ነገሮች እየሆኑ ነው። አንዱ ካሁን እስክ ግንቦትና ክዚያ በኋላም ትግሪ ዋናው የቀውስና የሁከት ምናልባትም ያመጽና የጦርንት ቀጠና መሆኑዋ የግድ ነው ። የዎያኔ ትሩፋት ማለት ያ ነው ። በኢትዮጵያ ላይ የለኮሱት እሳት እነሱ ጋ ተመልሷል ።

ሌላው ደሞ ራሱ ብልጽግና ሊጠፈጥፍ ሚሞክርው የጎሳ ፌዴሪሽን ቂጣ ግዙፍ ውስብስብና ቅጥ አልባ ቀውስ እየወረደ ነው ። ክዚህ አዘቅት ሚወጣው የጎሳው ስርዓት ሲፍርስ ነው ፣ ያ ሂደት ነው ትግሬ የተጀመረው ።
Horus,

ትክክል ብለሃል - ትግሬ በቀጥታ ከውድቀት እና የቀውስ ማዕበል አዙሪት ቀለበት ውስጥ ገብቷል። የወደድሽው ዱላ እራስሽን ዠለጠሽ ዓይነት ነው። እንዳለኸውም ብልፅግና የሚባል ዳግማዊ ወያኔም የሞተ የጎሣ ፈረስ ጋልቦ ለመገስገስ ይቋምጣል። ሁለቱም በኢትዮጵያ ላይ የመጡ መርገምት ናቸው። የሚደንቀው ነገር ደግሞ ለመማራ አለመቻላቸው ነው። ጎሣ አያስፈልግም 50 ዓመታት ተሞከረ ምንም ጠብ ያደረገው ነገር የለም ለህዝብ። አንድ ሰው ትግሬ ሆነ፣ አማራ፣ ጉራጌ፣ ጋላ ሆነ ወላይታ ፣ወዘተ ምን ይሰራለታል። ለመሆኑ በኢትዮጵያ ያለው 85 ስብዕና ብቻ ነው - ጎሳ የባህርይ እና የመተዳደሪያ መግለጫ ከሆነ። ትግሬ እንደ ዶሮ ጭራ ጭራ በእራሷ ላይ ቢላዎ ነው ያወጣቸው። ይኸን አጥፍቶ ጠፊ መሣሪያ መልሳ መቅበር አለባት።

Post Reply