Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: ሰበር ዜና! ኢ/ር ታከለ ኡማ ለኢዜማ ውንጀላ ምላሽ ሰጡ

Post by Hameddibewoyane » 01 Sep 2020, 08:10

Please wait, video is loading...

Assegid S.
Member
Posts: 950
Joined: 11 Aug 2013, 07:11
Contact:

Re: ሰበር ዜና! ኢ/ር ታከለ ኡማ ለኢዜማ ውንጀላ ምላሽ ሰጡ

Post by Assegid S. » 01 Sep 2020, 12:47

ኢንጅነሩ ከፃፉት ጠቅላላ ሐሳብ፥ በቁም ነገር ያነበብኩት፦ "አንድም ቀን ... የመቆርቆር ስሜት አሳይቶ የማያውቅ ቡድን ዛሬ ... ለተቀባይነት ማግኛ መጠቀሚያ ሲያደርገው ማየት ያሳዝናል።" ያሉትን ብቻ ነው። በተረፈ ግን፥ እኔን ያጓጓኝ፦ ከምድሩ በላይ በዓይናችን የምናየውን ሀብት (መሬትና መኖሪያ ቤት)ዘርፈው፣ አዘርፈው "ይህ ሥራችን የምንኮራበት ነው!" ያሉን ኡላ ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ፥ ነገ የማናየውን፣ ከዚህች ካልታደለች ሀገር ምድር በታች ያለውን ማዕድንና ዘይት ዘርፈው ሲያዘርፉት ምን እንደሚሉን ነው። ሰላምታው እንኳ ቀላል ነው፤ እንዴት አድረሽ አዲስ አበባዬ? በ እንዴት አደራችሁ ወርቁና አልማዜ ይተካል። ያኔ ዱሮ ጠቅላይ ሚንስትሩ ከትራሳቸው በታች የሚያኖሩት መፅሐፍ "በጥቂቱ ያልታመነ በትልቁ ላይ ሊሾም እንደምን ይገባዋል?" ይል ነበር፤ ዛሬ ያስታውሱት ይሆን?

Post Reply