Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
MINILIK SALSAWI
Senior Member
Posts: 11099
Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Contact:

BREAKING: A delegation of TPLF led by Addisalem Balema is said to 've arrived in AddisAbaba to talk 'peace

Post by MINILIK SALSAWI » 28 Jul 2020, 11:12

የትግራይ ክልላዊ መንግስት በአዲስ ዐለም ባሌማ የሚመራ ልዑክ ወደ አዲስ አበባ እንደላከ ማወቃቸውን በኬንያ የኤርትራ አምባሳደር በየነ ርዕሶም በትዊተር ገጻቸው አስፍረው ተመልክተናል፡፡ ልዑኩ የተላከው ከፌደራል መንግሥቱ ጋር ለመነጋገር እንደሆነም ጠቅሰዋል፡፡ ከጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ መንግሥትም ሆነ ከትግራይ ክልል መንግሥት ስለመረጃው የተሰማ ነገር የለም፡፡
Please wait, video is loading...


Read More : https://mereja.com/amharic/v2/308710

sesame
Member+
Posts: 7975
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: BREAKING: A delegation of TPLF led by Addisalem Balema is said to 've arrived in AddisAbaba to talk 'peace

Post by sesame » 28 Jul 2020, 11:48

Abiy should treat the Weyane peace delegation as a surrender committee. He has already said that from now on it is the rule of law that applies and that peace delegations will not be welcome anymore. His aim should be to dismantle the TPLF and not to appease the Adwa thieves.

Axumezana
Senior Member
Posts: 18497
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: BREAKING: A delegation of TPLF led by Addisalem Balema is said to 've arrived in AddisAbaba to talk 'peace

Post by Axumezana » 28 Jul 2020, 11:52

As TPLF and PP agree to solve their problems the main loser will be Isaias.
Frustrated Isaias will try raise the border demarcation that he has put on the back burner ( "until TPLF is disintegrated") and he may try to reignite a war but that will be the end for him.

( ͡° ͜ʖ ͡°)
Member
Posts: 2312
Joined: 11 Jan 2020, 21:22

Re: BREAKING: A delegation of TPLF led by Addisalem Balema is said to 've arrived in AddisAbaba to talk 'peace

Post by ( ͡° ͜ʖ ͡°) » 28 Jul 2020, 12:01

ኢትዮጵያን በብሄር ግጭቶች ለማተራመስ በማሰብ ኣርቲስት ሃጫሉን የገደለ የህወሃት አሸባሪ ቡድን ሽማግሌዎች በመላክ ጥፋቱን ለመሸፈን ያስችለዋል ወይ? :P

quindibu
Member
Posts: 3279
Joined: 31 Dec 2010, 13:17

Re: BREAKING: A delegation of TPLF led by Addisalem Balema is said to 've arrived in AddisAbaba to talk 'peace

Post by quindibu » 28 Jul 2020, 13:28

የተለመደ የአድዋ ማፍያ ግዜ መግዣ ስትራቴጂ ነው፥፥ ፈረጠምን ባሉ ግዜ ጫማህ ላይ ቅርሻታቸውን ተፍተው፥ አቅማቸው ደከም ሲል ደግሞ ያለ ምንም ሐፍረት ቢያስፈልግ ቅርሻታቸውን መልሰው ለመላስ የማይመለሱ ክብር የማይወድላቸው ተራ የመንገድ ወሮበሎችና መሐይሞች ጋር መደራደር ይቻላል ብሎ የሚያምን ካለ አዕምሮውን መመርመር አለበት፥፥

በዚያ ላይ ድርድር ዕውን የሚሆነው የሐይል ሚዛንህ ሲመጣጠን ብቻ ነው፥፥ ህወሐት በአሁኑ አቅሟና ቁመናዋ (ከረዥም ምላስና በመቶዎች የሚቆጠሩ በተራ ስድቦች የታጀቡ መግለጫዎችን በየሳምንቱ ከማውጣት በዘለለ) ምን ይዛ ጠረጴዛ ላይ እንደምትቀርብ ለኔ ግልፅ አይደለም፥፥ በርግጥም የታዘዘቸውን ያለ ምንም ጥያቄ ከመፈፀም በስተቀር ሌላ ምርጫ አላት ብዬ አላምንም፥፥

Abere
Senior Member
Posts: 14874
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: BREAKING: A delegation of TPLF led by Addisalem Balema is said to 've arrived in AddisAbaba to talk 'peace

Post by Abere » 28 Jul 2020, 13:40

ምን ዓይነት ድርድር እንዴ ሆነ ሊገባኝ አልቻለም። ወያኔ በጉልበቱ የአንድ ክፍለ ሀገር አስተዳዳሪ እና ነፃ አውጭ ነኝ ባይ ነው። ስለዚህም ከተራራ እስከ ህዝብ እና እርስት የሰረቀ ተራ ሌባ ነው። ከዚህም አልፎ ከ3 - 5 ሚልዮን በሚሆን ህዝብ ላይ ይቅር የማይባል የዘር ማፅዳት ወንጀል ፈፅሟል። የትርክት ልብወለድ ድርስት፣ የጫካ መተዳደሪያ የዴዴቢት ህገ-መንግስት ለቅደድ ከሆነ መልካም ኑዛዜ እንድ መቀበል ይሆናል። ከዚያ በተረፈ የዳውድ ኢብሳን የእስር ቤት ይዞታ አይተው መሄድ ወይም አብሮ የቁም እስር መግባት ይሁን አቀባበሉ።

Digital Weyane
Member+
Posts: 9843
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: BREAKING: A delegation of TPLF led by Addisalem Balema is said to 've arrived in AddisAbaba to talk 'peace

Post by Digital Weyane » 28 Jul 2020, 13:56

መርየት ሀም ዓይኒ መርፍእ ብዝፀበበቶም ኡቱ "አየኻ ናይና!" ኡቱ "ወይከ ፈተኽ!" ኩሉ ተረሲዑ ብፍርሒ ርዒዶም ሕዚ አው ሸምግሉና ልብሉሉ ግዝየ በፂሖም ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ! አው ሓደ መላጥ ርእሲ ክልተ መልሓስ! :cry: :cry: :cry:


Post Reply