Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ለሀጫሉ የሚገባው በወግ የተሠራ ሀውልትና የክብር ቀብር እንጂ የመለስ ዜናዊን ማስታወሻ እንደሰረዙት የአማራና የሶማሌ ክልሎች አማራ ስልጣን ላይ ከቆየ የሚሠረዝ ስያሜ አይደለም፡፡

Post by AbebeB » 11 Jul 2020, 10:53

ለሀጫሉ የሚገባው በወግ የተሠራ ሀውልትና የክብር ቀብር እንጂ የመለስ ዜናዊን ማስታወሻ እንደሰረዙት የአማራና የሶማሌ ክልሎች አማራ ስልጣን ላይ ከቆየ የሚሠረዝ ስያሜ አይደለም፡፡

OPDO/አዚም/ፒፒ ከረጢት ራሷን ማታለል ቀጥላለች፡፡ የሀጫሉን ስም በትምህርት ቤት ሰየምን እያለች ግን ደግሞ አማራ በሥልጣን ላይ ከቆዬ ነገ ሊሰርዘው እንደሚችል ታስወራለች፡፡ ይህንን በሚገባ የሚያውቁት የሀበሻ ሚዲያዎች ሰበር ዜና እያሉ ያቀርቡልናል፡፡ ዶሮን ሲያታልሉ … OPDO/ፒፒ ከረጢትን ያደንቃሉ ይባል የለ፡፡

ግን ሀበሻን ያልገባው ኦሮሞ የሚያውቀው ጉዳይ አለ፡፡ ምንነቱን ረጋ ብለን ልናየው ነው፡፡